
07/11/2022
...ከራስህ ተሞክሮ በመነሣትም ታውቀዋለህ። በስቃይ፣ በእንግልት ውስጥ ስትሆን እግዚአብሔርን ታስታውሳለህ። ደስተኛ ስትሆን፣ ሕይወትም ፈንጠዝያ ስትሆን ስለፈጣሪ ምንም አትጨነቅም፤ አታስታውስምም። ቀላል ተሞክሮ ነው፤ ለማየት ሳይኮሎጂስት አያስፈልግም። ሁሉም በራሱ ሕይወት ሊያስተውለው ይችላል።
በርግጥ ነገሮች ጥሩ ስሄዱ ወደ ቄስ ሄደህ አታውቅም ነበር። ነገሮች ውብ ሆነው ስሄዱ፣በሕይወትም ስኬታማ ስትሆን፣ ሕይወትም የአበባ ማስቀመጫ ስትሆን፣ ፈጣሪን አላስታወስክም። ሕይወት የብስጭት ቦታ ስትሆን ግን በድንገት እግዚአብሔርን ታስታውሳለህ።
#እግዚአብሔር ማምለጫህ ይሆናል።
👇