Mehari Kefyalew

Mehari Kefyalew This page created to post health related information

Share share
12/03/2026

Share share

😭😭😭😭😭
12/03/2026

😭😭😭😭😭

ሰላም ሰላም በነገራችን ላይ ረሀብ ጊዜ አይሠጥም፤ ረሀብ ማንነትን ያስለውጣል፤ ረሀብ ራስን ያሸጣል፤ ረሀብ ያጎሳቁላል፤ ያለ እድሜ ያስረጃል ፤ ለሕመም ይዳርጋል፤ ከህሊናና ከእግዚአብሔር የሚ...
10/03/2026

ሰላም ሰላም በነገራችን ላይ ረሀብ ጊዜ አይሠጥም፤ ረሀብ ማንነትን ያስለውጣል፤ ረሀብ ራስን ያሸጣል፤ ረሀብ ያጎሳቁላል፤ ያለ እድሜ ያስረጃል ፤ ለሕመም ይዳርጋል፤ ከህሊናና ከእግዚአብሔር የሚያጣላ ሥራ ያሠራል፤ በአጠቃላይ ረሀብ ያስጠላል፤ እናማ በተለያዬ ምክንያት የተቸገሩ ሰዎችን በዚኽ በጾም ወቅት ግዜያዊ ችግሮችን በዓይነት በገንዘብ እናግዝ ፤ ለቋሚ መፍትሔ መጋቢት 13 በተጠቀሱት ቦታዎች ተገኝተን እንምከር አመሰግናለሁ መልእክቱን እናጋራ እንለጥፍ የበረከት ጾም ይኹንልን

ደኽና አደራችኹ ሸር አድርጉት
08/03/2026

ደኽና አደራችኹ ሸር አድርጉት

አጋሩት ሰላም ሰላም በተለያዩ ምክንያት ችግር ላይ ያሉ ሰዎችን እናግዝ
05/03/2026

አጋሩት ሰላም ሰላም በተለያዩ ምክንያት ችግር ላይ ያሉ ሰዎችን እናግዝ

01/03/2026

" ትናንት ምሽትም ሰባት ሰዎች ተገድለዋል። ቀብራቸው ዛሬ ተፈጽሟል " - የሽርካ ወረዳ ቤተክህነት

⚫️ " ትክክል ነው። የተገደሉት ሰባት ሰዎች ቤተክርስቲያን ግቢ ውስጥ አስከሬናቸው ተገኝቷል። እነዚህ ትናንት ወዲያ ከተገደሉት 21 ምዕመናን ውጭ የተገደሉ ናቸው " - የአርሲ ዞን ሀገረስብከት

ከትናንትና ወዲያ " 21 ምዕመናን ሲገደሉ " ፣ ስምንት የደረሱበት አልታወቀም " ፣ " ስምንት ሆስፒታል ገብተዋል " ፣ " ሁለት ታግተዋል " በተባለበት በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ አርሲ ዞን ሽርካ ወረዳ ትናንት ምሽት ተጨማሪ " ምዕመናን " መገደላቸው ታውቋል።

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የአርሲ ዞን ሀገረ ስብከት፣ እንዲሁም በዞኑ የሽርካ ወረዳ ቤተክህነት፣ ከትናንት ወዲያ ግድያ በተፈጸመበት በሽርካ ወረዳ ጃዌ ዋጩ ቀበሌ፣ ትናንት ምሽትም ሌላ ጥቃት ተፈጽሞ " ሰባት ምዕመናን " በታጣቁት አካላት ተገድለዋል ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።

አንድ የሽርካ ወረዳ ቤተክህነት አካል ዛሬ ከሰዓት በሰጡን ቃል፣ " ትናንት ምሽትም ሰባት ሰዎች ተገድለዋል። ቀብራቸው ዛሬ ተፈጽሟል " ብለዋል። በዚህም እስካሁን ተረጋገጠው መረጃ ብቻ በሁለት ቀናት በቀበሌው የተገደሉት ምዕመናን ብዛት 28 ደርሷል።

" ትናንት ማታም በርካታ ቤቶች ተቃጥለዋል። ሲቃጠሉም ነው ያደረሩት። አንድ ቤተክርስቲያን ተዘርፏል" ያሉን የቤተክህነቱ አካል፣ "ቤተክርስቲያን ዙሪያ ያለ ደጀሰላም እና አዳራሽ ተቃጥለዋል " ብለዋል።

" ስጋቱ አሁንም እንዳለ ነው " ያሉም ሲሆን፣ ይህ ጥቃት የተሰነዘረበት ቤተክርስቲያን ጃዊ አቦ አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ እንደሚባል ገልጸው፣ " የተወሰነ ኃይል ብቻ ከዞን መጥቷል። ሟቾቹ እንዲቀበሩ ያደረጉት እነርሱ ናቸው። ግን ይቆዩ፣ ይሄዱ ይሆን አይታወቅም " ነው ያሉት።

የአርሲ ዞን ሀገረ ስብከት በበኩሉ፣ " የሚያገኟትን ነገር እየተጠቀሙ " ቤተክርስቲያን ውስጥ ተጠግተው ሲኖሩ የነበሩ " አቃቢት " እና " ነዳያን " በተጠቀሰው ቦታ ትናንት ምሽት በተሰነዘረ ጥቃት " ተድለዋል " ሲል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።

ይህን ያሉት አንድ የሀገረ ስብከቱ አመራር በሰጡን ቃል፣ " ትክክል ነው። የተገደሉት ሰባት ሰዎች ቤተክርስቲያን ግቢ ውስጥ አስከሬናቸው ተገኝቷል። እነዚህ ትናንት ወዲያ ከተገደሉት 21 ምዕመናን ውጭ የተገደሉ ናቸው " ብለዋል።

ከሟቾቹ ባሻገር " ጀደሰላሙ ሙሉ ለሙሉ ተቃጥሏል። የሰበካ ጉባዔው ጽሕፈት ቤት የስንዴ እህል ነበረው እሱም ወድሟል። ብዙ ቤቶችም ተቃጥለዋል " ሲሉ አክለዋል።

የአትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ፣ ትናንት ወዲያ የተገደሉትን 21 ኦርቶዶክሳውያን አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል።

በዚህም በሽርካ ወረዳ ጃዊ ቀበሌ በታጣቂዎች ጥቃት የካቲት 19 ለ 20/2018 ዓ/ም 21 ኦርቶዶክሳውያን በግፍ መገደላቸውን የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ " ለጽ/ቤታችን ከጻፉት ደብዳቤ ስንመለከት እጅግ በከፍተኛ ኀዘን ተሰምቶናል " ብለዋል። ትናንት ምሽት ተገደሉ ስለተባሉ ሰባቱ ሰዎች እስካሁን ያሉት ነገር የለም።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ


27/02/2026

ኧረ እግዚኦ 😭😭😭😭😭

👋👋👋👋👋🙏🙏🙏🙏
26/02/2026

👋👋👋👋👋🙏🙏🙏🙏

24/02/2026
ደህና አደራችኹ
22/02/2026

ደህና አደራችኹ

እንኳን አደረሳችኹ ❤❤❤
30/11/2025

እንኳን አደረሳችኹ ❤❤❤

Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Mehari Kefyalew posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Practice

Send a message to Mehari Kefyalew:

Share

Share on Facebook Share on Twitter Share on LinkedIn
Share on Pinterest Share on Reddit Share via Email
Share on WhatsApp Share on Instagram Share on Telegram