Hakim

Hakim Ethiopian blend of medicine, history & humor.

"ሰላም ዶ/ር ልጄ 3 ወሩ ነው። እምብርቱ ላይ ያበጠ ነገር አለው! አንዳንዴ ይቀንሳል፣ የሆነ ጊዜ ደግሞ በጣም ይጠነክራል። የሰፈር ሰዎች ብዙ ነገር ይሉኛል (ሳንቱም አድርጊበት፣ በፕላስተር...
07/11/2025

"ሰላም ዶ/ር ልጄ 3 ወሩ ነው። እምብርቱ ላይ ያበጠ ነገር አለው! አንዳንዴ ይቀንሳል፣ የሆነ ጊዜ ደግሞ በጣም ይጠነክራል። የሰፈር ሰዎች ብዙ ነገር ይሉኛል (ሳንቱም አድርጊበት፣ በፕላስተር እሰሪው ...ወዘተ)። እባክህ ያንተን ምክር እፈልጋለሁ።"
(የወላጅ ጥያቄ)

👉ሰላም ጠያቂያችን ስለጥያቄው በጣም እናመሰግናለን።

👉እንደርሶ አገላለጽ ከሆነ ይህ ችግር Umbilical Hernia ይባላል!

👉ይህ ችግር በጣም የተለመደ እና በብዙ ህጻናት ላይ የሚከሰት ችግር ስለሆነ ለብዙ ወላጆች ይጠቅማል ብለን ስላሰብን ለማብራራት እንሞክራለን!

✍ጥያቄ- 1፡ የእምብርት ሄርኒያ(umbilical Hernia) ምንድን ነው?

🌡የእምብርት ሄርኒያ ማለት የሆድ እቃ ግድግዳ እምብርት ላይ የጡንቻ ክፍተት ሲኖረው የሚፈጠር ችግር ነው።

🌡በዚህ ክፍተት ማንኛውም የሆድ እቃ አካላት በተለይ ስብ እና አንጀት በክፍተቱ ሊወጣ ይችላል

🌡በዚህም ምክንያቱ እንደ እብጠት ሆኖ ይታያል።

🌡ይህ ችግር umbilical Hernia ይባላል!

✍ጥያቄ-2 : ይህ ችግር ምን ያህል የተለመደ ነው?

💊በሕፃናት ላይ በጣም የተለመደ ችግር ነው።

💊 100 አዲስ ከሚወለዱ ህጻናት ከ10-20 የሚሆኑት ሕፃናት በተለይም ያለጊዜአቸው የተወለዱ ወይም ዝቅተኛ ክብደት ያላቸው ይህ ችግር ይኖራቸዋል።

✍ጥያቄ-3: መንስኤው ምንድን ነው?

🌡በሆድ እቃ ግድግዳ አፈጣጠር ከአራቱም አቅጣጫ በማደግ እምብርት ላይ ይገናኛል።

🌡 ስለዚህ እድገቱን ካልጨረሰ እምብርት አካባቢ ትንሽ ቀዳዳ ወይም ክፍተት ይቀራል!

🌡ስለሆነም ህጻናት ከተወለዱ በኋላ እምብርት ላይ ሙሉ በሙሉ መዝጋት መዘጋት ካልቻለ ይህ ችግር ይከሰታል።

✍ጥያቄ- 4፡ ይህ ችግር በብዛት የሚከሰተው የትኞቹ ላይ ነው?

💊ይህ ችግር በማንኛውም ህጻናት ላይ የመከሰት እድል አለው!

💊በብዛት የሚከሰተው ግን ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ተያያዥ ችግሮች ያሉባቸው ህጻናት ላይ ነው!

🌡🌡ያለጊዜአቸው የተወለዱ ሕፃናት

🌡🌡ዝቅተኛ ክብደት ያላቸው ሕፃናት

🌡🌡አንዳንድ ተያያዥ የአፈጣጠር ችግር ያሏቸው ሕፃናት

✍ጥያቄ-5: ይህ ችግር ያለባቸው ህጻናት ምን አይነት ምልክት ያሳያሉ?

🌡እምብርት ላይ በቆዳ የተሸፈነ ለስለስ ያለ እብጠት

🌡 ሲያለቅሱ፣ ሲያስሉ ወይም ሲወጣጠሩ የበለጠ የሚታይ ከሆነ

🌡ብዙውን ጊዜ ህመም አይሰማቸውም

🌡ብዙውን ጊዜ ዘና በሚሉበት ጊዜ እብጠቱ ተመልሶ ይቀንሳል።

✍ጥያቄ-6: ምን አይነት ችግር ሊያስከትል ይችላል?

📍አብዛኛውን ጊዜ ምንም አይነት ጉዳት የለውም።

📍 ነገር ግን አልፎ አልፎ ሄርኒያ ሊታሰር ይችላል (አንጀት ክፍተቱ ውስጥ በመግባት ሊታሰር ይችላል)።

💊ይህ ችግር መከሰቱን የሚያመላክት የማስጠንቀቂያ ምልክቶች፡-

💉💉ጠንከር ያለ ህመም ያለው እብጠት

💉💉እብጠቱ ላይ ያለው ቆዳ መቅላት ወይም መጥቆር

💉💉ማስታወክ ካለው ወይም መጥባት ወይም ምግብ መውሰድ ካቆሙ

➡ ከላይ ከተዘረዘሩት ውስጥ ቢያንስ አንዱን ካሳዩ አስቸኳይ እና ድንገተኛ ህክምና የሚስፈልገው ችግር ስለሆነ ወዲያውኑ ወደ ሆስፒታል መሄድ አለባቸው!

✍ጥያቄ-7: እንዴት ይታከማል?

🌡አብዛኛውን ጊዜ እስከ 2 አመት እድሜ ድረስ በራሱ የሚዘጋ ችግር ነው።

🌡ቀበቶ ማድረግ ፣ ሳንቲም ወይም የቤት ውስጥ መድሃኒቶችን ማድረግ ፈጽሞ የተከለከለ ነው

💉💉ይህን ማድረግ ቁስለት በመፍጠር ልጅዎን ሊጎዱ የሚችሉ ተግባራት ናቸው።

🌡ስለዚህ ከላይ የተዘረዘሩት ችግሮች እስከሌላቸው ድረስ ተፈጥሮ በራሱ ክፍተቱ እንዲዘጋ ያደርጋል።

✍ጥያቄ-8: ቀዶ ህክምና የሚያስፈልገው መቼ ነው?

🌡ችግሩ ከ3-4 ዓመታት በኋላ ከቀጠለ

🌡ክፍተቱ በጣም ትልቅ ከሆነ እና በክትትል የሚቀንስ ካልሆነ

🌡ድንገተኛ ችግር ካስከተለ

🩺ስለዚህ ለቀዶ ህክምና የሚያስችል ምክንያት ከሌለው በክትትል መታየት ይቻላል!

✍ጥያቄ-9: በቤት ውስጥ ምን ማድረግ እንችላለን?

🌡ቦታውን ንጹህ እና ደረቅ ማድረግ

🌡በላዩ ላይ ሳንቲም ወይም ሌላ ነገር አለማድረግ

🌡ማሰር ወይም በማንኛውም ነገር መጫን አንጀት እንዲጎዳ እና እንዲቆስል አልፎ ተርፎም እንዲበሳ ስለሚያደርግ ፈጽሞ የተከለከለ ነው!

👁 በዚህ ጉዳይ ወይም በሌሎች ጉዳዬች በማንኛውም ጊዜ ማንኛውንም ጥያቄ ለመጠየቅ ከስር ያለውን አድራሻ መጠቀም ይቻላል።
👇👇👇👇👇👇

📲+251911441651

💻ሌሎች ጠቃሚ መረጃዎችን ለማግኘት የtelegram ቻናላችንን ይቀላቀሉ:
👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/DrSaleamlakT

ህፃናት በሁሉም ቦታ በቂ እንክብካቤ እንዲያገኙ እንሰራለን!

እናመሰግናለን

አዘጋጅ: ዶ/ር ሳለአምላክ ጥጋቤ: የህፃናት ቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት ሐኪም እና ረዳት ፕሮፌሰር

Dr. Saleamlak Tigabie: MD, Consultant Pediatric Surgeon, FCS-ECSA

Incidental Diagnosis of Situs Inversus Totalis in a 45-Year-Old Male Who Presented With Acute Asthma Exacerbation: A Cas...
07/11/2025

Incidental Diagnosis of Situs Inversus Totalis in a 45-Year-Old Male Who Presented With Acute Asthma Exacerbation: A Case Report and Brief Literature Review

Ragasa Getachew Bayisa, Lensa Million Baharu, Mohammed Mecha Abafogi, Yosef Bekele Bonsa, Mohammed Kedir Shukri, Tamirat Godebo Woyimo*

PDF uploaded on t.me/HakimEthio

The Surgical Society of Ethiopia would like to employ a qualified consultant to develop an organizational 5-year Strateg...
06/11/2025

The Surgical Society of Ethiopia would like to employ a qualified consultant to develop an organizational 5-year Strategic Plan.

Full PDF uploaded on t.me/HakimEthio

Drug and Brand!Here is the story: A 35-year-old well-dressed woman, who appeared to be a business professional, came to ...
06/11/2025

Drug and Brand!

Here is the story: A 35-year-old well-dressed woman, who appeared to be a business professional, came to my OPD complaining of feeling unwell for the past two days. After taking her medical history and performing a physical examination, I ordered the necessary laboratory investigations.

When the lab results were ready, I called her into my office to explain the diagnosis and the treatment plan. As soon as I mentioned the medications, she interrupted me and said, “I do not want medicines that are manufactured in this country. I only want drugs imported from abroad.”

I calmly explained to her that medicines are not like shoes or clothes that differ by brand. If two drugs contain the same chemical composition, they have the same effect and the same efficacy, regardless of the country of manufacture. But she said "I must treated with brand medicine."

What are your views?

Dr. Demera, GP

Telegram: t.me/HakimEthio

Successful Management of Massive Purulent Pericardial Effusion in a Pediatric Patient Using Gold Standard TechniquesIn t...
06/11/2025

Successful Management of Massive Purulent Pericardial Effusion in a Pediatric Patient Using Gold Standard Techniques

In the Department of Pediatrics and Child Health at Tibebe Ghion Specialized Hospital, we managed a 1-year-old child with massive purulent pericardial effusion leading to cardiac tamponade. Utilizing advanced techniques, we performed a dynamic echocardiography-guided pigtail catheter insertion and controlled pericardiocentesis under continuous ECG monitoring and procedural sedation in PICU.

The procedure we employed is recognized as the current gold standard for pericardiocentesis, offering several advantages:

1. Highest Success Rate: The use of dynamic echocardiography allowed for real-time visualization, significantly increasing the likelihood of successful fluid removal.

2. No Risk of Pericardial Decompression Syndrome: This technique minimizes the risk associated with rapid fluid removal, ensuring patient safety.

3. No Need for Repeated Procedures: The pigtail catheter facilitates continuous drainage, reducing the need for multiple interventions.

4. Lowest Possible Complications: By employing this method, we minimized risks such as air leaks, hemorrhage, organ puncture, or cardiac injury.

Post-procedure, the child exhibited a remarkable resolution of severe cardiorespiratory distress with no any complication. We continued intravenous antibiotics to address the underlying infection and now the patient has been discharged improved.

Conclusion:
Implementing such gold standard procedures not only enhances the quality of healthcare within our hospital but also aligns with current medical practices in best centers globally.

Acknowledgments:
I would like to extend my heartfelt thanks to the ACCPM residents, ECCM residents, pediatric residents, and PICU nurses who played integral roles in this procedure.
Special thanks for the concerned parents who cooparated for the procedure and to the referring hospital for the proper management of the patient.

Dr. Ayanaw T, MD
Pediatrician, Pulmonologist and Critical Care Medicine Subspecialist
Tibebe Ghion Specialized Hospital

Telegram: t.me/HakimEthio

ሳንቴ ሜዲካል ኮሌጅ | ምዝገባ ላይ ነን ================  ============Why Choose Santé Medical College?👉 Listed in the World Director ...
06/11/2025

ሳንቴ ሜዲካል ኮሌጅ | ምዝገባ ላይ ነን
================ ============

Why Choose Santé Medical College?
👉 Listed in the World Director Of Medical Schools

👉 Accepted by the General Medical Counsel United Kingdom (UK)

👉USMLE acceptance for its graduates

👉Our College is appreciated by the MOE for its success in having its MD students pass 100% and 93% in the first and second Exit Exams respectively

👉It is the only private Higher Education Institution in Ethiopia selected for the Dental Medicine OSCE Center in 2024
======

Programs we offers:

Undergraduate programs
•👉Doctor of Medicine
•👉Doctor of Dental Medicine
•👉Medical Laboratory Science

Post graduate programs
•👉MPH in General Public Health
•👉MPH in reproductive health

Contact Address:
•👉Bisrate Gebreal, Doba Building, Addis Abeba , Ethiopia 👉Telegram: https://t.me/Sante_Medical_College
•👉Phone: +251-944-36-80-87
•👉Email: santemc2008@gmail.com
•👉https://www.santemedicalcollege.edu.et

====================
https://t.me/MedNotev

Urgent Vacancy  Organization: Tazma Medical and Surgical Center.Location: Gotera Condominium     ⭕️Dialysis Nurse with a...
06/11/2025

Urgent Vacancy

Organization: Tazma Medical and Surgical Center.

Location: Gotera Condominium

⭕️Dialysis Nurse with a minimum of 2 years experience

Deadline: November 12, 2025

NB- Submit your CV along with your credentials on tazmamedical@gmail.com

For info Call us on:
📞 0954-88-62-25 / 011-4-16-33-35

የሀሞት ከረጢት ጠጠር ቀዶ ህክምና: ቀላል ነው ወይስ ከባድ? ለጥያቄው መልስ ለመስጠት እንደ ታካሚው ነባራዊ ሁኔታ ይወሰናል። Cholecystectomy (የሃሞት ከረጢት ጠጠር ኦፕሬሽን)  -...
06/11/2025

የሀሞት ከረጢት ጠጠር ቀዶ ህክምና: ቀላል ነው ወይስ ከባድ?

ለጥያቄው መልስ ለመስጠት እንደ ታካሚው ነባራዊ ሁኔታ ይወሰናል።

Cholecystectomy (የሃሞት ከረጢት ጠጠር ኦፕሬሽን) - ብዙውን ጊዜ "የተለመደ ህክምና" ነው፣ ሂደቱም ቀላል ነው ተብሎ ይታመናል። ይሁን እንጅ - የተለመደ ነው ማለት በኦፕራሲዮን ጊዜ ከአደጋ ነፃ ነው ማለት አይደለም።

👉 Cholecystectomy / የሀሞት ከረጢት ጠጠር ቀዶ ህክምና ቀላል የሚሆነው መቼ ነው?

ታካሚው ያለው የሰውነት አወቃቀር (Anatomy) ግልጽ እና ቀጥተኛ ሲሆን የቀዶ ህክምና ሂደት ውስብስብነት ይቀንሳል።

የሃሞት ከረጢቱ ተደጋጋሚ ጉዳት (chronic cholecystitis) የሌለው ሲሆን እና አጣዳፊ የሆነ የሀሞት ጠጠር ሕመም ወይም ቁስለት (Acute cholecystitis) ከሌለ።

ህክምናው ልምድ ባካበቱ ባለሙያዎች ሲሰጥ የቀዶ ህክምናውን ጊዜ እና ውስብስብነትን ይቀንሳ።

👉 Cholecystectomy/የሀሞት ከረጢት ጠጠር ቀዶ ህክምና አስቸጋሪ የሚያደርገው ምንድን ነው?

ከባድ እና ተደጋጋሚ ቁስለት (Chronic cholecystitis with contracted gallbladder)፡ በተለይም ሥር በሰደደ የሀሞት ከረጢት ኢንፌክሽን ወይም ቀደም ባሉት የሀሞት ኢንፌክሽኖች ሲከሰት የቀዶ ህክምናው ውስብስብነት ይጨምራል።

ከተለመደው የተለየ አፈጣጠር (Anatomic Variation) ፡ በሀሞት ቱቦ ወይም ደም ወሳጅ ቧንቧዎች ላይ ያለው አቀማመጥ ልዩነት ሊኖር ይችላል፣ ብዙ ጊዜም የሚገጥም ነገር ነው።

የዚህ ችግር ያለባቸው ሰዎችንም ቀላል በሆኑ እና በተለመዱት የምርመራ ዘደዎች መለየት አስቸጋሪ ነው። ስለዚህ በኦፕራሲዮን ጊዜ ሊገጥም እንደሚችል መገመት እና ሲገጥምም ተገቢውን ህክምና ማድረግ ያስፈልጋል። ካልሆነ ግን የኦፕራሲዮኑን ሂደት እና የማገገም ሂደቱን ውስብስብ ያደርጉዋል።

ከመጠን ያለፈ ውፍረት (Morbid Obesity) ፡ ከመጠን ያለፈ ውፍረት በኦፕራሲዮን ጊዜ እይታን ይጋርዳል። ይህ መሆኑ ደግሞ ይሂደቱን ውስብስብነት እና በኦፕራሲዮን ጊዜ የሚደርስን አደጋ ይጨምራል። በዚህኛውም አጋጣሚ ኦፕራሲዮኑን በቀነሰ የአደጋ ተጋላጭነት ለመከወን ልምድ ይፈልጋል።

👉ሂደቱን ቀላል ለማድረግ፣
በኦፕራሲዮን ጊዜ አስፈላጊ የሆኑ የደህንነት መርሆችን (Safety principles) መተግበር ያስፈልጋል።

እርዳታ መጠየቅ፡ በኦፕራሲዮን ጊዜ ሁለተኛ አስተያየት ከሌላ ባለሙያ መጠየቅ ውጤቱን ያማረ ሊያደርገው ይችላል።

በአጠቃላይ ከታካሚ ምርጫ ጅምሮ በጥንቃቄ ነገሮችን ማየት በሃሞት ከረጢት ጠጠር ኦፕራሲዪን (Cholecystectomy) ወቅት ሊገጥም የሚችልን ውስብስብነት እና አደጋ ይቀንሳል።



Dr. Wuletaw Chanie: consultant General Surgeon, Hepatopancreatobiliary (HPB) Surgeon, FACS

Telegram: t.me/HakimEthio

🎀 Women in Surgery Ethiopia – Online CME👩‍⚕ Topic: MOM’S GOT A KNIFE: The Challenges of Motherhood for Female SurgeonsA ...
05/11/2025

🎀 Women in Surgery Ethiopia – Online CME

👩‍⚕ Topic: MOM’S GOT A KNIFE: The Challenges of Motherhood for Female Surgeons

A powerful conversation on balancing surgical careers and motherhood — the realities, the struggles, and the strength behind it all.

🎤 Presenter:
Dr. Beth Stuebing
General & Trauma Surgeon | Surgical Critical Care Sub-Specialist | PAACS
Full-Time Faculty at Nkhoma Mission Hospital
Part-Time Faculty, University of Kentucky

🎙 Moderator:
Dr. Mesale Solomon
General & Colorectal Surgeon

📅 Thursday, November 6th
⏰ 7:00 PM (Africa/Nairobi Time)
🎓 2 CEU Points

Google Meet link: https://meet.google.com/obt-iwmb-sgi

Let’s come together to learn, reflect, and uplift women in surgery! 💪🏽🔪🌸

Left lateral neck mass excision performed in Debre Markos comprehensive specialized hospital for a mass measuring more t...
05/11/2025

Left lateral neck mass excision performed in Debre Markos comprehensive specialized hospital for a mass measuring more than half a kg

A 72 yrs old female patient presented with left lateral neck swelling of 2 years of duration.

On
examination a firm, lobulated measuring about 10*12cm mass with centeral overlying skin blackish discoloration was noticed.

Patient was Investigated with CT scan and FNAC indicates low grade salivary gland carcinoma (Acinic cell carcinoma)

Operation: The surgery lasting 3½ hours was approached with a modified apron incision-Excision of lesion which arise from submandibular gland + selective neck dissection (level I-III) + excision of involved skin.

Intraoperatively the patient wad transfused with 2 units of blood.
Postoperatively the patient is in good condition.

Intraoperative pictures uploaded on t.me/HakimEthio

Opration team
Surgeon: Dr Balew A. (Oral and Maxillofacial surgeon)
Assistant: Dr Daniel T. (Senior Dental surgeon)
Ansthetist: Asnake & Banchigize
Scrub nurse: Sr. Tigist
Runner: Sr. Fasika

[Written consent was taken for the use of intraoperative pictures, imaging and patient hx]

Statement from TMA
05/11/2025

Statement from TMA

Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Hakim posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Share on Facebook Share on Twitter Share on LinkedIn
Share on Pinterest Share on Reddit Share via Email
Share on WhatsApp Share on Instagram Share on Telegram