31/07/2025
ቀን ሀምሌ 24/11/2017 ዓም አገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ የማኖር ቀንን ምክንያት በማድረግ የአራዳ ክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር ፅ/ቤት በተቋም በተመረጠ ቦታ ፈረንሳይ ጉራራ አካባቢ "በመትከል ማንሰራራት" "በሚል መሪ ቃል ችግኞችን በመትከል የራሱን አሻራ አኑሯል።
🎄🇪🇹🇪🇹🇪🇹🎄🇪🇹🇪🇹🇪🇹🎄🇪🇹🇪🇹🇪🇹🎄🇪🇹🇪🇹🇪🇹