Currently available New's /ወቅታዊ የሆኑ ጉዳዮች /

Currently available New's /ወቅታዊ የሆኑ ጉዳዮች / health first

10/09/2025


ዬኔ የሆነ ነገር ደግሞ በትውልደ ኢትዮጵያዊ ግብፆች አፍ እንዲከፈትበት አልፈልግም ።

10/08/2025

ህይዎታችሁ እንደዚህ አበባ ይፍካ !!!

25/05/2025
27/03/2025

የብርቱካን ፖለቲካ ግራ አጋብቶናል በአስቸኳይ የሚመለከተው አካል እውነቱን አጣርቶ ያሳውቀን !!

18/03/2025
17/03/2025

አሰብ አሰብ አሰብ !!

12/07/2024
ሰሞኑን በማህበራዊ ሚድያ መነጋገሪያ የሆነው የታዋቂዋ አርቲስት ዘሪቱ ልጅ ሞት ሲሆን ዋናውን ትችት ቦታ የያዘች የ44 ዓመቷ ጎልማሳመስከረም ለቼሳ ናት መስከረም በአመት 50,000 ተማሪዎች ...
11/06/2024

ሰሞኑን በማህበራዊ ሚድያ መነጋገሪያ የሆነው የታዋቂዋ አርቲስት ዘሪቱ ልጅ ሞት ሲሆን ዋናውን ትችት ቦታ የያዘች የ44 ዓመቷ ጎልማሳ
መስከረም ለቼሳ ናት መስከረም በአመት 50,000 ተማሪዎች ከሚመረቁበት በCicinnate ዩንቨርሲቲ ነው የተማርኩት የምትለዋ መስከረም የትምህርት መረጃዋን ካላየው በዶክተሬቷ ስለማላምን ይቅርታ ዶክተር ለማለት ይከብደኛል ።
ምክንያቱም ብዙ የተማሩ በልፋታቸው ዶክትሬታቸውን የወሰዱ በተማሩትና ባወቁት ዕውቀት ልክ ህዝባቸውን የሚያጋጩ ሳይሆን የሚያጋለግሉ ቅን የሠላም ሰባኪ ዜጎችን ባየሁበት ዓይን ጥላቻን ና መለያየትን ብቻ የሚሰብክን በጥላቻ የታወረን ሰው ዶክተር ያለ ማለት መብቱ ዬኔ ብቻ ነው ።
መስከረም ሰሞኑን በአርቲስት ዘሪቱ ልጅ ሞትን አስታካ በፌስ ቡክ ገጿ ላይ በተከታታይ ቀናት በተለያዩ ፅሁፎቿ 3 ጊዜ በማያገባት ገብታ እኩያ ልጇ የሞተባትን እናት ስለ አለቃቀሷ ስታብጠለጥላት አይቼ
እቺ ሴት ልጅ ወልዳ ስለ እናትነት ታውቅ ይሆን ብዬ ማንነቷን ለማወቅ የፌስ ቡክ ፕሮፋይሎቿ /ብዙ የፌስ ቡክ ገጿች አሏት በሁሉም ውስጥ ገብቼ አየሁት ። በ1999 እኤአ የዛሬ 25 ዓመት12 ክፍልን ሐረር ተማረች በአጠቃላይ 44 ዓመት ዕድሜ ያላት ያረጠች ሴት ሆና አገኘኋት ። ስለዚህ እናትነት ምን እንደ ሆነ የልጅ ሞት ምን ያህል እንደሚያንገበግብ አታውቅም ።
የመስከረም 75% የገጿ ፅሁፎች ፕሮቴስታንትን የሚያጥላላ ኦርቶዶክስን በፕሮቴስታንት ላይ የሚያነሣሣ የጥላቻ ፅሁፎች ናቸው ። እኛ ኢትዮጵያን ግማሹ ቤተሰብ ፕሮቴስታንት ገሚሶቹ ደግሞ ኦርቶዶክሶች ሆነው በአንድ ጥላ ሥር አንድ በሚያደርጉን ሀሳቦች በአንድነት በሚለያዩን ሀሳቦች ደግሞ ተቻችለን ና ተከባብረን በፍቅር በአንድ ጣሪያ ስር ተስማምተን የምንኖር ዜጎች ነን ።
መስከረም ለቺሣ ግን ጊዜዋን በጥላቻ ላይ መድባ ቤተሰብን ለመለያየት አጥብቃ እየሰራች የምትገኝ ጉድ ናት ።
ዘሪቱ አንድ ግለሰብ ናት ስለ እራሷ ና ስለ ሞተው ልጇ የተናገረች ታድያ ኦርቶዶክስን ና ፕሮቴስታንትን ምን አገባን
ታድያ መስከረም ከ1 አሰከ 3 ፅሁፎችሽ እውን በለቅሶው ላይ የተባሉ የተነጓሩ ሀሳቦች ናቸውን?-
1. ሰው ሲሞት ማልቀስ የሴይጣን ነው ብላለች ኦርቶዶክሳዊያንን በዝምታ ግራ አጋብታለች ።........
2. "እኔ የያዝኩት 'መንፈስ ቅዱስ' የሚያጽናና ከመኾኑ የተነሳ፡ እንደሌላው [በውስጠ ታዋቂ፡ እንደ ኦርቶዶክሶች] ቤተሰቤ ሲሞት ምርር ብዬ አላለቅስም" የሚል መናፍቃዊ መልእክት ለማስተላለፍ ነው ያላለቀሰችው ።......

3 ጴንጤዎች ሆይ! እግዚአብሔርን ከሌሎች የበለጠ እንደምታምኑ ለማሳየት፡ ሰው ሲሞትባችሁ፡ ከገዛ እንባችሁ እና ተፈጥሯዊ ስሜታችሁ ጋር፡ የግድ ትንቅንቅ እየገጠማችሁ፡ ስብከት መስበክ የለባችሁም።
በማለት ያልተባለ ብላ የዕውቀቷን ያህል ለመምከር ሞክራለች ። በለቅሶው ላይ የነበሩ በርካቶቹ ከፕሮቴስታንቶች በላይ ኦርቶዶክሶች እንደነበሩ ማን በነገረሽ
መስከረም እስቲ ትንሽ ቁጭ ብለሽ ኢትዮጵያዊ ሆነሽ ለማሰብ ሞክሪ የሞተው ልጅ ቆንጂዬ ኢትዮጵያዊ ነውና ነጠላሽን ደርበሽ ሄደሽ ዘሪቱን ና ቤተሰቧን አፅናኝ እሱ ነው የኢትዮጵያዊያን ወግ እንጂ በሀዘን ላይ ሀዘን መጨመር አይደለም ።
የእናትነት ስሜት እስከ ቀብር ቀን ብቻ መስሎሽ ከሆነ። ነገ ተነገወዲያ ከልጆቿ ጋር በተጨወተች ቁጥር ና እሱን የሚያስታውሳት ነገር ባየች ቁጥር የሞተው ልጇን እያሰበች የእድሜ ልክ ሀዘኗን በልቧ ተሸክማ የምትኖረውን እናት አላለቀሰችም አምርራ ማልቀስ አለባት ጡጡጡጡጡ የምትሉ ቱልቱላዎች የልጇ ሞት ይባቃታል ና አያገባችሁ ገብታችሁ አታንቦጫርቁ ከልጅቷ ላይ ወረድ በሉላት
የግል ጥላቻችሁንንም በኦርቶዶክስ ስም በመርጨት እምነቶችን ለማጋጨት አትሞክሩ እላለሁ ለመስከረም ለቺሣ እንዲደርስ ላይክና ሼር አድርጉ

እንኳን ለ128ኛው የዐድዋ ድል በዓል አደረሳችሁ፡፡
01/03/2024

እንኳን ለ128ኛው የዐድዋ ድል በዓል አደረሳችሁ፡፡

ai film

13/12/2023

ሰላም እንዴት ናችሁ ዛሬ ዶ/ር ፋሲል መንበረን አንዴ ጆሮ ሰጥታችሁ አድምጡት

09/04/2023

እባካችሁ አሽከርካሪዎች እንጠንቀቅ !!

Address

Addis Ababa

Telephone

0929393434

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Currently available New's /ወቅታዊ የሆኑ ጉዳዮች / posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Share on Facebook Share on Twitter Share on LinkedIn
Share on Pinterest Share on Reddit Share via Email
Share on WhatsApp Share on Instagram Share on Telegram