
31/07/2025
በመትከል ማንሰራራት
በጃውላ ጤና ጣቢያ በመትከል ማንሰራራት በምል መሪ የአረንጓዴ አሻራ መረሃ ግብር ተካሄደ
እንደ ሀገር 700ሚሊየን እንደ ደቡብ ኢትዮጵያ 60ሚሊዮን አንደ ጎፋ ዞን 7.2ሚሊዮን እንደ ገዜ ጎፋ ከ920ሽህ በላይ በሚካሄደው መረሃግብር ሁሉም የጃውላ ጤና ጣቢያ ባላሞያዎች ከህብረተሰቡ ጋር በመሆን በጤና ጣቢያ ግብ ከ500በላይ ችግይን ተክሏል