Hawassa millennium primary health care unit

Hawassa millennium primary health care unit Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Hawassa millennium primary health care unit, Medical and health, Beyond theTesfaye Gizaw business center, Awassa.

Hawassa millennium primary heath care unit is one of the most preferred health center in hawassa city and it services more than 86 thousand people within and with out of catchment.

ጳጉሜ 05-2017 ዓ/ም‎በዛረዉ ዕለት ሚሊኒዬም ጤና አጠባበቅ የከረምንት በጎ አድራጎት ሰራ ለሁለት አቅም ደካማ ቤትሰቦች ቤት ሰርቶ አስረከበ።‎ ‎የሚሊኒዬም ጤና አጠባበቅ ጣቢያ  ምስራቅ ...
10/09/2025

ጳጉሜ 05-2017 ዓ/ም
‎በዛረዉ ዕለት ሚሊኒዬም ጤና አጠባበቅ የከረምንት በጎ አድራጎት ሰራ ለሁለት አቅም ደካማ ቤትሰቦች ቤት ሰርቶ አስረከበ።

‎የሚሊኒዬም ጤና አጠባበቅ ጣቢያ ምስራቅ ክ/ከተማ ዉቁሮ ቀበሌ የሚኖሩ ለሁለት አቅም ደካማ ቤትሰቦች ቤት ገንብቶ በዛረዉ ዕለት አስረክቧል።

‎በርክክብ መርሃግብር ላይ የሲዳማ ክልል የጤና ቢሮ የስራ ሀላፊ እና ማናጅሜንት አባላት፣ የሐዋሳ ከተማ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ፣ የሐዋሳ ከተማ ጤና መምሪያ፣ የምስራቅ ክ/ከተማ ሀላፊ እና ማናጅሜንት አባላት የሚሊኒዬም ጤ/ጣቢያ ማንስጅመንት አባላት ባለሙያዎች ተገኝተዋል።

‎በርክክብ ስነስርዓት ላይ የሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ሰላማዊት መንገሻ ሚሊኒዬም ጤና አ/ጣቢያዉ እየሰራ ያለ መልካም ስራዎች መደሰታቸዉን እና ይህ መልካም ተግባር ተጠናክሮ እንዲቀጥል ገልጸዉ የልጆቹ መማሪያ Material ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብቷል።

‎በመረሃግብሩ ላይ የተገኙት የምስራቅ ክ/ከተማ አስተዳደር ኃላፊ የሆኑት አቶ ጴጥሮስ በተላ የሚልኒዬም ጤና አ/ጣቢያና የተቋሙ MCC team የተሰሩ ያሉ የከረምንት በጎ አድራጎት ስራዎች ደስታ እንደተሰማቸዉ እና በቀጣይ የሚሰሩ ሰራዎች በቅንጅት ለመስራት ቃል ገብተዋል፣ በተጨማሪ በስራዉ በትጋት የተሳተፉ አመስግኖ ለሚሊኒዬም ጤ/አ/ጣቢያ እና የተቋሙ MCC አባላት የምስጋናና እዉቅና ሰርቲፊኬት አበርክቷል።

‎የሚሊኒዬም ጤና አ/ጣቢያ ኃላፊ የሆኑት አቶ ኤፍሬም ተሰማ በበኩላቸዉ ጤና አጠባበቅ ጣቢያዉ ከዚህ በፊት ብዙ ሀቅም ደካማ ሕብረትሰብ ክፍል በመደገፍ መልካም አራያ መሆኑን ገልጸው ይህ ሰራ ዉጤት እንድያገኝ የብር እና ሃሳብ ድጋፊ ላደረጉ ባለሙያዎች እና ሰራውን በበላይነት የመሩ MCC team አባላትን አመሰግኗል።

‎ ከተቋሙ አልፎ በክልሉ ተምሳሌት የሆነ ከተቋሙ MCC Team አባላት ለበርካታ ወገኖች የበጎ አድራጎት ስራዎች ሲደረግ መቆየቱን የገፁት MCC team member ወ/ሪት ሶዱ ካሳዬ ይህ መልካም ተግባር አጠናክሮ እንደምቀጥሉ እና ከዚህ በላይ መስራት እንደሚችሉ ግልፀው በአሉን በደስታ እንደያሳልፉ ለቤተሰቦቹ መአድ የማጋራት ስራም ተሰርቷል።
‎--------------------------------------------------
‎ /አ/ጣቢያ
‎ #ሀዋሳ

‎ of excellence!
‎ምልካም ዓድስ ዓመት

 #ጳጉሜ 04-2017 ዓ/ም ሚሊኒዬም ጤና አጠባበቅ MCC team የተቋሙ ዝቅተኛ ደሞዝ ተከፉይ ለሆኑ ሰራተኞች ልጆች መማሪያ ቁስ ድጋፍ አደረጉ።በዛረዉ ዕለት የከረምንት በጎ አድራጎት ስራዎ...
09/09/2025

#ጳጉሜ 04-2017 ዓ/ም
ሚሊኒዬም ጤና አጠባበቅ MCC team የተቋሙ ዝቅተኛ ደሞዝ ተከፉይ ለሆኑ ሰራተኞች ልጆች መማሪያ ቁስ ድጋፍ አደረጉ።

በዛረዉ ዕለት የከረምንት በጎ አድራጎት ስራዎች ላይ በትጋት የተሳተፉ የሚገኙ ተቋማችን MCC team ከፊታችን ያለው አድሱ ዓመት ምክንያት በማድረግ የተቋሙ ዝቅተኛ ደሞዝ ተከፉይ ለሆኑ ሰራተኞች በቁጥር 22 (ሀያ ሁለት) ልጆች መማሪያ ደብተር እና እስክርቢቶ ድጋፍ አድርጓል።
#መልካም ተግባራት ተጠናክሮ ይቀጥላል!
--------------------------------------------------
/አ/ጣቢያ
#ሀዋሳ

of excellence!

ለመላው እስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1ሺህ 500ኛው የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!መልካም በዓል! #ሀዋሳ /አ/ጣቢያ    of excellence!
03/09/2025

ለመላው እስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1ሺህ 500ኛው የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
መልካም በዓል!
#ሀዋሳ
/አ/ጣቢያ

of excellence!

 #ነሃሴ 27-12-2017 ዓ/ምመልካም ዜና:"የሚሊኒየም ጤና አጠባበቅ ጣቢያ አመታዊ የስራ አፈፃፀም ከመላው የጤና ተቋማት በተሻለ አፈፃፀም የአንደኝነት ደረጃ በመውጣት ከሐዋሳ ከተማ ፐብሊክ...
02/09/2025

#ነሃሴ 27-12-2017 ዓ/ም
መልካም ዜና
:
"የሚሊኒየም ጤና አጠባበቅ ጣቢያ አመታዊ የስራ አፈፃፀም ከመላው የጤና ተቋማት በተሻለ አፈፃፀም የአንደኝነት ደረጃ በመውጣት ከሐዋሳ ከተማ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት መምሪያ የዋንጫና የሰርተፍኬት ተሸላሚ ሆኗል።

በሽልማትና እውቅና አሰጣጥ ፕሮግራም ላይ የሃዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ መኩሪያ መርሻዬ የተገኙ ሲሆን በጤናው ዘርፍ የተሻለ አፈፃፀም መገኘቱን ገልፀዋል።

መላው የሚሊኒየም ጤና አጠባበቅ ባለሙያዎች፣ መላው የጤና ተቋሙ ሰራተኞች በሙሉ ይህ የእናንተ የትጋት ውጤት በመሆኑ እንኳን ደስ አላችሁ/ን ለማለት እዎዳለሁ።

በተጨማሪም ለተሻለ ለውጥ ከዚህ በበለጠ ታታሪነት በአንድነትና እንድንተጋና ተቋማችንን ከዚህ በተሻለ በሃገር አቀፍ ደረጀ ሞዴል ተቋምና ተሸላሚ እንዲሆን አላማ አድርገን እንስራ ስል አደራ ለማለት እዎዳለሁ።

#ምስጋና
ተቋማችን ዕለት በዕለት የተሻለና ተመራጭ ተቋም እንዲሆን በተለያየ መልኩ ድጋፋዊ ክትትልና በተለያዩ ግብአትና ቁሳቁስ ድጋፍ በማድረግ ሁሌም ለምትደግፉን የሐዋሳ ከተማ ጤና መምሪያ ሐላፊ አቶ ይርዳቸው አናቶ መላው ማናጅመን፣ የጤና መምሪያው ሰራተኞች በሙሉ እጅግ ላመሰግናቸው እዎዳለሁ። በተጨማሪም የተለያዩ ተቋማት ኃላፊዎችን እገዛ በፈለግን ጊዜ ከጎናችን የነበራችሁ በሙሉ ይህ የተገኘው ውጤና የእናንተም እገዛ ያለበት በመሆኑ በተቋማችን ስመወ ላመሰግናችሁ እና እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እዎዳለሁ🙏
#አመሰግናለሁ" #ኤፍሬም ተሰማ
/እና/ጣቢያ
#ሀዋሳ

of excellence!

ነሃሴ 24-2017 ዓ/ምበዛሬው እለት የ Sidama Public health institute Laboratory directorate የ 2017 ዓም እቅድ አፈጻጸም ግምገማ ያካሄደ ሲሆን በእለቱም ...
30/08/2025

ነሃሴ 24-2017 ዓ/ም
በዛሬው እለት የ Sidama Public health institute Laboratory directorate የ 2017 ዓም እቅድ አፈጻጸም ግምገማ ያካሄደ ሲሆን በእለቱም ከፍተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ የተቋም 🔬ላቦራቶሪዎች እውቅና ተሰጥቷል። በዚህም መሰረት የጤና ጣብያችን ላቦራቶሪ Basic Laboratory Quality Management System(LQMS)ን ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ በማድረግ በክልሉ ከሚገኙ 142 የመንግስት ጤና ጣብያዎች እና የግል ክሊኒኮች እንዲሁም ውስን የመጀመሪያ ደረጃ 🏥ሆስፒታሎች ጋር ተወዳድሮ ከፍተኛውን ደረጃ(Level 5) በማስመዝገብ 1ኛ በመውጣት ተሸላሚ መሆናችንን እያበሰርኩ ለመላው የተቋማችን ቤተሰብ እና ለክፍሉ አባላት እንኳን ደስ ያላችሁ!! እንኳን ደስ ያለን እላለሁ።
------------------------------------------------------
/አ/ጣቢያ
#ሀዋሳ

Center of excellence!

 -2017 ዓ/ም"በሲዳማ ብ/ክ/መ/ጤና ቢሮ ኤች አይ አይቪ ኤድስ መከላከልና መቆጣጠር ዘርፍ የ2017 በጀት ዓመት አፈፃፀም ግምገማ እና የ2018 ዕቅድ ቀርቦ ውይይት የተካሄደ ሲሆን ጤና ተ...
28/08/2025

-2017 ዓ/ም
"በሲዳማ ብ/ክ/መ/ጤና ቢሮ ኤች አይ አይቪ ኤድስ መከላከልና መቆጣጠር ዘርፍ የ2017 በጀት ዓመት አፈፃፀም ግምገማ እና የ2018 ዕቅድ ቀርቦ ውይይት የተካሄደ ሲሆን ጤና ተቋማችን ሚሊኒየም ጤና አጠባበቅ ጣቢያ በኤች አይቪ ኤድስ መከላከልና መቆጣጠር ካሎት ከሶስቱ 95 ግቦች....
በ1ኛ 95 ግብና
በ2ኛ 95
በ3ኛ 95 ግብ በሦስቱም ዘርፎች ላይ የላቀ አፈፃፀም በማስመዝገብ በሲዳማ ክልል ካሉት ጤና ተቋማት 1ኛ (አንደኛ) በመውጣት የዋንጫ የሜዳልያ እና የዕውቅና ሰርተፍኬት ተሸልሟል !! እንኳን ደስ አላቹ አለን !! HMHC staff 👏👏🙏:" አቶ ኤፍሬም ተሰማ የሚ/ጤ/እና/ጣቢያ ኃላፊ
/አ/ጣቢያ
#ሀዋሳ

of excellence!

የሚሊኒየም ጤና አጠባበቅ ጣቢያ የክረምት በጎፈቃድ  ሥራዎችን አከናወነ!
21/08/2025

የሚሊኒየም ጤና አጠባበቅ ጣቢያ የክረምት በጎፈቃድ ሥራዎችን አከናወነ!

‎ነሃሴ 03-2017 ዓ/ምበዛሬዉ ዕለት ሚሊኒዬም ጤና አጠባበቅ ጣቢያ የከረምንት አረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ እና ወራዊ የፅዳት ዘመቻ መርሃግብር ተካሄደ።በዛሬዉ መርሃግብሩ ላይ የምስራክ ክ/...
09/08/2025

‎ነሃሴ 03-2017 ዓ/ም
በዛሬዉ ዕለት ሚሊኒዬም ጤና አጠባበቅ ጣቢያ የከረምንት አረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ እና ወራዊ የፅዳት ዘመቻ መርሃግብር ተካሄደ።

በዛሬዉ መርሃግብሩ ላይ የምስራክ ክ/ከተማ አስተዳደር እና አመራሮች፣ የሚሊንዬም ጤና አ/ጣቢያ ማነጅሜንት እና ሁሉም Staff አባላት እንዲሁም የአከባቢዉ ነዋሪዎች በተሳተፉበት አሩንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ እና ወራዊ የፅዳት ዘመቻ በተሳካ ሁኔታ ተካሂዷል።
--------------------------------------------
/አ/ጣቢያ፣
#ሀዋሳ፣

 #ሀምሌ 25-2017 ዓ/ምበዛሬዉ ዕለት ሚሊኒዬም ጤና አጠባበቅ የ2017 ዓ/ም 4ኛ ሩብ ዓመት የቦርድ አባላት ስብሰባ አካሄደ።---------------------------------------...
01/08/2025

#ሀምሌ 25-2017 ዓ/ም
በዛሬዉ ዕለት ሚሊኒዬም ጤና አጠባበቅ የ2017 ዓ/ም 4ኛ ሩብ ዓመት የቦርድ አባላት ስብሰባ አካሄደ።
------------------------------------------------
በዛረዉ ቦርድ ስብሰባ ላይ የ2017 ዓ/ም ዕቅድና አፈፃፀም ሪፖርት እንዲሁም የ2018 ዓ/ም ዕቅድ ቀርበዉ ውይይት የተደረገ ሲሆን ከስብሰባዉ ማጠቃልያ ላይ 2017 ዓ/ም የተሰሩ ስራዎች እና ተቋሙ ቅጥር ግቢ ውስጥ የተገነባ ያለዉ G+3 የህንፃ ግንባታ ፕሮጀክት የደረሰበት ደረጃ ተዘዋዉረዉ ምልከታ አድርጎል።
-------------------
/አ/ጣቢያ፤
#ሀዋሳ፤

 #ሀምሌ 15/2017 ዓ/ምበዛሬዉ ዕለት ሚሊኒዬም ጤና አጠባበቅ ጣቢያ የ2017 ዓ.ም  ዓመቱ አፈፃፀም ሪፖርት እና የ2018 ዓ/ም እቅድ ቀርበው ግምገማ ተደረገ።-----------------...
22/07/2025

#ሀምሌ 15/2017 ዓ/ም
በዛሬዉ ዕለት ሚሊኒዬም ጤና አጠባበቅ ጣቢያ የ2017 ዓ.ም ዓመቱ አፈፃፀም ሪፖርት እና የ2018 ዓ/ም እቅድ ቀርበው ግምገማ ተደረገ።
---------------------------------------------------
ሪፖርቱ ላይ አጠቃላይ ጠቅላላ የተቋሙ አመታዊ አፈፃፀም ሪፖርት እና የ2018 ዓ/ም ዕቅድ ፣ የSBFR ላይ የተሰሩ ዋና ዋና ስራዎች፣ የተገኙ ውጤቶች እና ቀጣይ መስራት ያለበት ትኩረት አቅጣጫዎች እንዲሁም EMR system implementation status በተመለከተ የተቋሙ ኃላፊ፣ የኬዝ ቲም አስተባባሪ እና staff አባላት በተገኙበት ቀርበዉ በስፋት ተገምግሟል።

/አ/ጣቢያ
#ሀዋሳ
#ሲዳማ
#ኢትዮጵያ

በሲዳማ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት   ላቦራቶሪ ዳይሮክተሬት አዘጋጅነት ከ 30 በላይ የላብራቶሪ ባለሙያዎች (ከመንግሥት እና ከግል ጤና ተቋማት የተውጣጡ ) እና በ LQMS ዙርያ ስል...
20/07/2025

በሲዳማ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪ ዳይሮክተሬት አዘጋጅነት ከ 30 በላይ የላብራቶሪ ባለሙያዎች (ከመንግሥት እና ከግል ጤና ተቋማት የተውጣጡ ) እና በ LQMS ዙርያ ስልጠና ሲወስዱ የነበሩ በቀን 12/11/2017 ዓም በጤና ጣብያችን ላቦራቶሪ ክፍል በመገኘት ኢንስቲትዩቱ ባመቻቸው የልምድ ልውውጥ ፕሮግራም በ LQMS ላይ እንደክልል ያለንን ከፍተኛ አፈጻጸም እና ምርጥ ተሞክሮ በተግባር አካፍለናል። ከዚህም በተጨማሪ ከአዲስ አበባ አበበ ቢቂላ ጤና ጣብያ ለልምድ ልውውጥ የመጡ ባለሙያዎችን እንደ ጤና ጣብያ እና እንደ ላቦራቶሪ ተቀብለን አስተናግደናል።
--------------------------------------------
/አ/ጣቢያ
#ሀዋሳ
#ሲዳማ

 #ሀምሌ 11-2017 ዓ.ምበዛሬዉ ዕለት ሚሊኒዬም ጤና አጠባበቅ ጣቢያ ለአበበ ብቅላ ጤና አ/ጣቢያ የልምድ ልውውጥ አደረገ።------------------------------------------...
18/07/2025

#ሀምሌ 11-2017 ዓ.ም
በዛሬዉ ዕለት ሚሊኒዬም ጤና አጠባበቅ ጣቢያ ለአበበ ብቅላ ጤና አ/ጣቢያ የልምድ ልውውጥ አደረገ።
---------------------------------------------------------
ዛሬ በቀን 11/11/2017 ዓ/ም ተቋማችን ሚሊኒዬም ጤና አ/ጣቢያ በተቋሙ ውስጥ የተሰጡ ያሉ የተለያዩ አግልግሎት አሰጣጥ በተመለከተ፣ የአዲሱ ሪፎርም SBFR እና የክልሉ "Let's Work For More results on Quality, Equity and safety" initiative በመጠቀም የተገኙ ውጤቶች እዲሁም በቅርቡ የተጀመረዉ Digital Health (Electronic medical recording system EMR) ለተቋሙ እና ለተገልጋይ ያለው ጠቀሜታ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመጡ ለአበበ ብቅላ ጤና አ/ጣቢያ ማነጅሜንት እና staff አባላት ልምድ ልውውጥ አደረገ።

Address

Beyond TheTesfaye Gizaw Business Center
Awassa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Hawassa millennium primary health care unit posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Share on Facebook Share on Twitter Share on LinkedIn
Share on Pinterest Share on Reddit Share via Email
Share on WhatsApp Share on Instagram Share on Telegram