Amhara Medical S.C

Amhara Medical S.C Medical Institution.

Permanently closed.
10/02/2024

በአማራ ክልል እየተካሄደ ያለው ጦርነት፥ መፈናቀልና፥ የሰላማዊ ዜጎች ጭፍጨፋ፥ በምጣኔ ሃብት ላይ ያደረሰው ጉዳት፥

ጎዳቱን ከሁለት የምጣኔ ሃብት መለኪያዎች አንዱን ወስደን መገመት እንችላለን፦

1) Expenditure Approach ወይም
2) Income Approach ነው።

ሁለቱም መዳረሻቸው፥ GDP ለመለካት እንደመሆኑ መጠን፥ የደረሰውን የሃብት መጠንም፥ ከዚሁ በመነሳት አሃዛዊ ግምት ማስቀመጥ ይቻላል።

02/04/2020

በውጭ ሃገር ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሙሉ!

ህዝባችንን ከዕልቂት ዕንታደግ፤

የሳንባ ቆልፍ በሽታ(COVID-19) በአማራ ክልል በከፍተኛ ሁኔታ እየተሠራጨ ይገኛል።

ስለሆነም፦
ከዚህ በታች የተዘረዘሩ እቃዎችን ገዝተን ለመላክ እንረባረብ፥

ወንፈል የተራድኦ ድርጅት በከፈተው የGoFundMe አካውንት እንለግስ፤

በአይነትም ሆነ በገንዘብ፥በ ግልም ሆነ በተናጠል እጃችንን እንዘርጋ፥

በአይነት መለገስ ለምትፈልጉ
ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ዕቃዎች እጅግ አስፈላጊ እንደሆኑ ከሃኪምች ተገልፆልናል።


1. Face mask N-95 and Surgical
2. Protective Eye Goggle
3. Face Shield
4. Head shield
5. Glove
6. Whole Cover (Body Cover)
7. Apron
8. Boot Shoe

የወንፈል GoFundMe አድራሻ ከ FB፦ Wonfel Aid/ወንፈል ተራድዖ በተሠኘው ገጻችን ማግኘት ይገኛል።

ወንፈል ተራድዖ፦

የተሰጠንን እንሰጣለን!!

ፈጣሪ ይባርካችሁ!

25/03/2020

የአማራ ሜዲካል አ.ማ የአክሲዮን ሽያጭ የግዜ ገደብ ተራዘመ።

የአማራ ሜዲካል አክሲዮን ማህበር የሀገሪቱ የጤና ፖሊሲ ለግሉ ክፍለ-ኢኮኖሚ የሚሰጠውን ድርሻ፣ እውቅና እና ሙያዊ ኃላፊነት በተገነዘቡ፤ በጤናው ዘርፍ የተለያየና ሰፊ ልምድ ባካበቱ ባለሙያዎች እየተደራጀ ያለ ግዙፍ የጤና ተቋም ነው።
የአማራ ሜዲካል አክሲዮን ማህበሩ ወደስራ ለመግባት የሚያስችለውን የገንዘብ መጠን ለመሰብሰብ የአክሲዮን ሽያጩን በይፋ ህዳር 16/2012ዓ.ም መጀመሩ ይታወሳል። በዚህም አግባብ ላለፉት አምስት ወራት የአክሲዮን ሽያጭ ሲያከናውን የቆየ ሲሆን ብዙ ባለአክሲዮኖችን ማሳተፍ ችሏል።

ይሁን እንጂ አሁን በተከሰተው አለምዓቀፍ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት እንዲሁም ህዝባችንን በብዛት አሳታፊ ለማድረግ የአክሲዮን ሽያጭ የግዜ ገደቡን ለተጨማሪ ሦስት ወራት ማለት እስከ ሰኔ 16/2012ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን።

የአማራ ሜዲካል አክሲዮን ማህበር (በምስረታ ላይ)
ባህርዳር ፤ ኢትዮጵያ
መጋቢት 16/2012ዓ.ም
የድርጅቱ ፕሮጀክት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አድራሻ:
ፖፒረስ ሆቴል ፊትለፊት፦
ሲግናል ሞል፥አራተኛ ፎቅ፥ቢሮ ቁጥር 408
ባህር ዳር፤ ኢትዮጵያ

በዚሁ አጋጣሚ ተጨማሪ የፕሮጀክት ማስተባበሪያ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በቅርቡ በአዲስ አበባ እንደምንከፍት ለማሳወቅ እንወዳለን።
ለበለጠ መረጃ የስልክ አድራሻዎች፦
ሀገር ውስጥ ለምትኖሩ ወገኖቻችን:

-+251 9 04 39 00 18
-+251 9 46 43 10 20
-+251 9 41 46 66 07
-+251 9 27 59 42 84
-+251 9 10 66 82 96
-+251 9 02 59 33 59
አማራ ሜዲካል አ.ማ የፌስቡክ ገፃችንን ይወዳጁት፤ ይከተሉት፤ ያጋሩት!!

09/03/2020

አማራ ሜዲካል አክሲዮን ማህበር
(በምስረታ ላይ ) ቀሪ የሼር ሽያጭ ጊዜን ስለማሳወቅ:

የአማራ ሜዲካል አክሲዮን ማህበር ከህዳር 16 /2012ዓ.ም እስከ መጋቢት 16 2012 የሚቆይ የሼር ሽያጭ ጊዜ ይፋ አድርጎ ሼር ሲሸጥ መቆየቱ ይታወቃል:: ስለሆነም የመነሻ ካፒታሉን ለመሰብሰብ የሚያስችለው የጊዜ ገደብ ሊጠናቀቅ 15 ቀናት ይቀሩታል:: ሁሉም ማህበረሰብ ማለድርሻ አካል የሆነበት ህዝባዊ ተቋም ይመሰረት ዘንድ ሁላችንም የበኩላችንን ድርሻ እንድንወጣ አደራጅ ኮሚቴው ጥሪውን ያስተላልፋል::

👉 የአክሲዮን ሽያጭን በተመለከተ፦

የአማራ ሜዲካል አክሲዮን ማህበር 1,000,000 (1,000,000,000 ብር) የተመዘገቡ መደበኛ አክሲዮኖችን ለመሸጥ እንደሚከተለው አቅርቧል::

- አንድ አክሲዮን መደበኛ ዋጋ - 1000 ብር

- የሚከፈለው የአገልግሎት ክፍያ- 5%

- የአክሲዮን ግዢ የአከፋፈል አማራጮች፦

አማራጭ ሀ)

መግዛት የፈለጉትን ሸር ሙሉ ክፍያ (100%) የአክሲዮን ግዥ ማመልከቻ ቅፅ እንደተሞላ በመክፈል።

ወይም

አማራጭለ)

50% ክፍያ በግዢ ወቅት በመክፈል፥ ቀሪውን 50% በስድስት ወር ውስጥ በአንድ ወይም በሁለት ጊዜ መክፈልና ማጠናቀቅ።

- የሚፈቀደው ዝቅተኛ የኢንቨስትመንት መጠን - 10 አክሲዮን( 10,000 ብር)

- የሚፈቀደው ከፍተኛ የኢንቨስትመንት መጠን- 50,000 አክሲን( 50,000,000ብር)

- ሽያጭ የተጀመረበት ቀን- ህዳር 16, 2012ዓ.ም

- ሽያጭ የሚያበቃበት ቀን - መጋቢት 16, 2012ዓ.ም

👉ክፍያ የሚፈፀምባቸው የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች፦

- የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ዝግ ሂሳብ ቁጥር- 1000305684663
የአገልግሎት ክፍያ -1000305685128

- የአቢሲኒያ ባንክ
ዝግ ሂሳብ ቁጥር- 21445673
የአገልግሎት ክፍያ - 21445908

- የዳሽን ባንክ :
ዝግ ሂሳብ ቁጥር- 5079154404011
የአገልግሎት ክፍያ - 5079154404021

- የአባይ ባንክ :
ዝግ ሂሳብ ቁጥር- 201 1111019711013
የአገልግሎትክፍያ-2012111019711028

- አዋሽ ባንክ
ዝግ ሂሳብ ቁጥር - 013 38 279 272 100
የአገልግሎት ክፍያ- 013 20 279 272 100

- ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ
ዝግ ሂሳብ- 037 SAV 6423
የአገልግሎት ክፍያ- 037 SAV 6424

-ኦሮሚያ ህብረት ባንክ
ዝግ ሂሳብ- 10000 8382 2272
የአገልግሎት ክፍያ- 10000 8383 1228

-ህብረት ባንክ
ዝግ ሂሳብ- 221 001 678 760 2014
የአገልግሎት ክፍያ- 221 011 678 760 2025

-አንበሳ ባንክ
ዝግ ሂሳብ- 00111200846-83
የአገልግሎት ክፍያ- 00111200850-71

-ቡና ባንክ
ዝግ ሂሳብ- 316 960 1000002
የአገልግሎት ክፍያ-316 960 1000003

👉የድርጅቱ ፕሮጀክት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አድራሻ:

ፖፒረስ ሆቴል ፊትለፊት፦
ሲግናል ሞል፥አራተኛ ፎቅ፥ቢሮ ቁጥር 408
ባህር ዳር፤ ኢትዮጵያ

በዚሁ አጋጣሚ ተጨማሪ የፕሮጀክት ማስተባበሪያ ቅርንጫፍ ጵ/ቤት በቅርቡ በአዲስ አበባ እንደምንከፍት ልናሳውቅ እንወዳለን::

👉ለበለጠ መረጃ የስልክ አድራሻዎች፦

👉 ሀገር ውስጥ ለምትኖሩ ወገኖቻችን:

-+251 9 04 39 00 18
-+251 9 46 43 10 20
-+251 9 41 46 66 07
-+251 9 27 59 42 84
-+251 9 10 66 82 96
-+251 9 02 59 33 59

አማራ ሜዲካል አ.ማ የፌስቡክ
ገፃችንን ይወዳጁት፤ ይከተሉት፤ ያጋሩት!!

22/02/2020

በአሜሪካና አውሮፖ የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን አማራ ሜዲካል አ.ማ ላይ ኢንቨስት እያረጉ ነው:: ይህ በአይነቱ ልዩ የሆነው የአክሲዮን ማህበር ከኢትዮጵያ አልፎ በአፍሪካ ተወዳዳሪ እና ግዙፍ ተቋም ለመሆን የሚያስችለውን ህዝባዊ መሰረት እየገነባ ይገኛል:: ይህ ተቋም ከመደበኛ አላማው ባለፈ የጤና ሙያተኛውን ለአፍሪካ ገበያ ብቁ አርጎ በማቅረብ ሀገራችን ውስጥ በዘርፉ የሚስተዋለውን ስራ አጥነትም በእጅጉ እንደሚቀርፍ ይታመናል::

09/02/2020

አማራ ሜዲካል አክሲዮን ማህበር
(በምስረታ ላይ ) ቀሪ የሼር ሽያጭ ጊዜን ስለማሳወቅ:

የአማራ ሜዲካል አክሲዮን ማህበር ከህዳር 16 /2012ዓ.ም እስከ መጋቢት 16 2012 የሚቆይ የሼር ሽያጭ ጊዜ ይፋ አድርጎ ሼር ሲሸጥ መቆየቱ ይታወቃል:: ስለሆነም የመነሻ ካፒታሉን ለመሰብሰብ የሚያስችለው የጊዜ ገደብ ሊጠናቀቅ አንድ ወር ከ 45 ቀናት ብቻ ይቀሩታል:: ሁሉም ማህበረሰብ ማለድርሻ አካል የሆነበት ህዝባዊ ተቋም ይመሰረት ዘንድ ሁላችንም የበኩላችንን ድርሻ እንድንወጣ አደራጅ ኮሚቴው ጥሪውን ያስተላልፋል::

👉 የአክሲዮን ሽያጭን በተመለከተ፦

የአማራ ሜዲካል አክሲዮን ማህበር 1,000,000 (1,000,000,000 ብር) የተመዘገቡ መደበኛ አክሲዮኖችን ለመሸጥ እንደሚከተለው አቅርቧል::

- አንድ አክሲዮን መደበኛ ዋጋ - 1000 ብር

- የሚከፈለው የአገልግሎት ክፍያ- 5%

- የአክሲዮን ግዢ የአከፋፈል አማራጮች፦

አማራጭ ሀ)

መግዛት የፈለጉትን ሸር ሙሉ ክፍያ (100%) የአክሲዮን ግዥ ማመልከቻ ቅፅ እንደተሞላ በመክፈል።

ወይም

አማራጭለ)

50% ክፍያ በግዢ ወቅት በመክፈል፥ ቀሪውን 50% በስድስት ወር ውስጥ በአንድ ወይም በሁለት ጊዜ መክፈልና ማጠናቀቅ።

- የሚፈቀደው ዝቅተኛ የኢንቨስትመንት መጠን - 10 አክሲዮን( 10,000 ብር)

- የሚፈቀደው ከፍተኛ የኢንቨስትመንት መጠን- 50,000 አክሲን( 50,000,000ብር)

- ሽያጭ የተጀመረበት ቀን- ህዳር 16, 2012ዓ.ም

- ሽያጭ የሚያበቃበት ቀን - መጋቢት 16, 2012ዓ.ም

👉ክፍያ የሚፈፀምባቸው የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች፦

- የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ዝግ ሂሳብ ቁጥር- 1000305684663
የአገልግሎት ክፍያ -1000305685128

- የአቢሲኒያ ባንክ
ዝግ ሂሳብ ቁጥር- 21445673
የአገልግሎት ክፍያ - 21445908

- የዳሽን ባንክ :
ዝግ ሂሳብ ቁጥር- 5079154404011
የአገልግሎት ክፍያ - 5079154404021

- የአባይ ባንክ :
ዝግ ሂሳብ ቁጥር- 201 1111019711013
የአገልግሎትክፍያ-2012111019711028

- አዋሽ ባንክ
ዝግ ሂሳብ ቁጥር - 013 38 279 272 100
የአገልግሎት ክፍያ- 013 20 279 272 100

- ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ
ዝግ ሂሳብ- 037 SAV 6423
የአገልግሎት ክፍያ- 037 SAV 6424

-ኦሮሚያ ህብረት ባንክ
ዝግ ሂሳብ- 10000 8382 2272
የአገልግሎት ክፍያ- 10000 8383 1228

-ህብረት ባንክ
ዝግ ሂሳብ- 221 001 678 760 2014
የአገልግሎት ክፍያ- 221 011 678 760 2025

-አንበሳ ባንክ
ዝግ ሂሳብ- 00111200846-83
የአገልግሎት ክፍያ- 00111200850-71

-ቡና ባንክ
ዝግ ሂሳብ- 316 960 1000002
የአገልግሎት ክፍያ-316 960 1000003

👉የድርጅቱ ፕሮጀክት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አድራሻ:

ፖፒረስ ሆቴል ፊትለፊት፦
ሲግናል ሞል፥አራተኛ ፎቅ፥ቢሮ ቁጥር 408
ባህር ዳር፤ ኢትዮጵያ

በዚሁ አጋጣሚ ተጨማሪ የፕሮጀክት ማስተባበሪያ ቅርንጫፍ ጵ/ቤት በቅርቡ በአዲስ አበባ እንደምንከፍት ልናሳውቅ እንወዳለን::

👉ለበለጠ መረጃ የስልክ አድራሻዎች፦

👉 ሀገር ውስጥ ለምትኖሩ ወገኖቻችን:

-+251 9 04 39 00 18
-+251 9 46 43 10 20
-+251 9 41 46 66 07
-+251 9 27 59 42 84
-+251 9 10 66 82 96
-+251 9 02 59 33 59

አማራ ሜዲካል አ.ማ የፌስቡክ
ገፃችንን ይወዳጁት፤ ይከተሉት፤ ያጋሩት!!

የአማራ ሜዲካል አ.ማ               (በምስረታ ላይ)የአማራ ሜዲካል አ.ማ በዛሬው ዕለት በባህርዳር አቫንቲ ሆቴል ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። አደራጅ ኮሚቴው ሰፊ ጊዜ ወስዶ የተለያዩ የ...
19/01/2020

የአማራ ሜዲካል አ.ማ
(በምስረታ ላይ)

የአማራ ሜዲካል አ.ማ በዛሬው ዕለት በባህርዳር አቫንቲ ሆቴል ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። አደራጅ ኮሚቴው ሰፊ ጊዜ ወስዶ የተለያዩ የፕሮጀክት አማራጮችን ያጠና ቢሆንም ለጊዜው የማህበሩን መነሻ ካፒታል ግምት ውስጥ በማስገባት ሦስት ፕሮጀክቶች ለተጋባዥ እንግዶች አስተዋውቋል።
ፕሮጀክቶቹ በዘርፉ ለመሰማራት ለሚፈልጉ ባለሀብቶች እና ሙያተኞች መልካም የኢንቨስትመንት እድል ከመፍጠር ባለፈ ለማህበረሰቡ ጤና መሻሻል ጉልህ ሚና እንደሚኖራቸው የፕሮጀክት ዳይሬክተሩ ዶ/ር ወንድወሰን አሰፋ ገልፀዋል:: ለሀገራችንም አዲስ የሆነ የህክምና አገልግሎት ሞዴል በጋዜጣዊ መግለጫው ወቅት ለተጋባዥ እንግዶች በፕሮጀክት ዳይሬክተሩ ተዋውቋል።

በጋዜጣዊ መግለጫው የአብክመ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር መልካሙ አብቴ፣ የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ም/ኃላፊ ዶ/ር ጌታሁን መኮነን፣ የመንግስት የልማት ድርጅቶች ኃላፊ አቶ መጋቢው ሀዲስ፣ የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች እና መምህራን በክብር እንግድነት ተገኝተዋል። በተጨማሪም ባለሀብቶች እና የሲቪክ ማህበራት ተወካዮች በተጋባዥ እንግድነት ጋዜጣዊ መግለጫውን ተከታትለዋል።

በፕሮግራሙ ላይ የአብክመ ጤና ቢሮ ኃላፊ የሆኑት ዶ/ር መልካሙ አብቴ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉ ሲሆን በንግግራቸው መንግስት ለግሉ ዘርፍ ልዩ ትኩረትና እገዛ እያደረገ መሆኑን በመጥቀስ ቢሯቸውም ለማህበሩ ተገቢውን ድጋፍ እና እገዛ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል።

18/01/2020

There will be press release on Sunday Morning @2:30 St Avante Hotel Bahir Dar ,All medias are invited to attend!

05/01/2020

አማራ ሜዲካል አክሲዮን ማህበር
(በምስረታ ላይ )

የአማራ ሜዲካል አክሲዮን ማህበር የሀገሪቱ የጤና ፖሊሲ ለግሉ ክፍለ-ኢኮኖሚ የሚሰጠውን ድርሻ፣ እውቅና እና ሙያዊ ኃላፊነት በተገነዘቡ፤ በጤናው ዘርፍ የተለያየና ሰፊ ልምድ ባካበቱ ባለሙያዎች እየተደራጀ ያለ ግዙፍ የጤና ተቋም ነው::

👉ራዕይ:
በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ፣ ውጤታማ እና የተቀናጀ የጤና አገልግሎት አቅራቢ ተቋም ተፈጥሮ ማየት፤

👉 ዋና ግብ:
የተቋሙ መሰረታዊ ግብ ጥራት ያለውና በህክምና ስነ-ምግባር የሚገዛ የጤና ጥበቃና የህክምና አገልግሎት ተመጣጣኝ በሆነ ክፍያ ማቅረብ ነው::

👉አላማዎች:
⁃ የህክምና አገልግሎት ጥራት እና ተደራሽነትን መጨመር
⁃ የማህበረሰባችንን የመክፈል አቅም ያገናዘበ የምርመራ እና የመዳኒት አቅርቦትን ማሳደግ
⁃ በመንግስት እና በግል የጤና ተቋማት መካከል ያለውን የተግባቦት ባህል ማሳደግ

👉 እቅዶች:
⁃ ግዙፍ የመዳኒት ማምረቻ ፋብሪካዎችን ማቋቋም፤ ደረጃውን የጠበቀ የመዳኒት ምርት አቅርቦት እና የሽያጭ አገልግሎት ለሀገር ውስጥ እና ለሀገር ውጭ ገበያ ማቅረብ:
⁃ አለምአቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የላብራቶሪና የኢሜጅንግ ምርመራ አገልግሎት ማቅረብ
⁃ ሀገራችንን በአፍሪካ የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለመሆን የሚያስችሏት ትልልቅ የህክምና አገልግሎት ማዕከላትን መገንባት
⁃ ሌሎችንም የጤና አገልግሎቶች መስጠት ይሆናል።

👉 የአክሲዮን ሽያጭን በተመለከተ፦

የአማራ ሜዲካል አክሲዮን ማህበር 1,000,000 (1,000,000,000 ብር) የተመዘገቡ መደበኛ አክሲዮኖችን ለመሸጥ እንደሚከተለው አቅርቧል::

- አንድ አክሲዮን መደበኛ ዋጋ - 1000 ብር

- የሚከፈለው የአገልግሎት ክፍያ- 5%

- የአክሲዮን ግዢ የአከፋፈል አማራጮች፦

አማራጭ ሀ)

መግዛት የፈለጉትን ሸር ሙሉ ክፍያ (100%) የአክሲዮን ግዥ ማመልከቻ ቅፅ እንደተሞላ በመክፈል።

ወይም

አማራጭለ)

50% ክፍያ በግዢ ወቅት በመክፈል፥ ቀሪውን 50% በስድስት ወር ውስጥ በአንድ ወይም በሁለት ጊዜ መክፈልና ማጠናቀቅ።

- የሚፈቀደው ዝቅተኛ የኢንቨስትመንት መጠን - 10 አክሲዮን( 10,000 ብር)

- የሚፈቀደው ከፍተኛ የኢንቨስትመንት መጠን- 50,000 አክሲን( 50,000,000ብር)

- ሽያጭ የተጀመረበት ቀን- ህዳር 16, 2012ዓ.ም

- ሽያጭ የሚያበቃበት ቀን - መጋቢት 16, 2012ዓ.ም

👉ክፍያ የሚፈፀምባቸው የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች፦

- የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ዝግ ሂሳብ ቁጥር- 1000305684663
የአገልግሎት ክፍያ -1000305685128

- የአቢሲኒያ ባንክ
ዝግ ሂሳብ ቁጥር- 21445673
የአገልግሎት ክፍያ - 21445908

- የዳሽን ባንክ :
ዝግ ሂሳብ ቁጥር- 5079154404011
የአገልግሎት ክፍያ - 5079154404021

- የአባይ ባንክ :
ዝግ ሂሳብ ቁጥር- 201 1111019711013
የአገልግሎትክፍያ-2012111019711028

- አዋሽ ባንክ
ዝግ ሂሳብ ቁጥር - 013 38 279 272 100
የአገልግሎት ክፍያ- 013 20 279 272 100

- ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ
ዝግ ሂሳብ- 037 SAV 6423
የአገልግሎት ክፍያ- 037 SAV 6424

-ኦሮሚያ ህብረት ባንክ
ዝግ ሂሳብ- 10000 8382 2272
የአገልግሎት ክፍያ- 10000 8383 1228

-ህብረት ባንክ
ዝግ ሂሳብ- 221 001 678 760 2014
የአገልግሎት ክፍያ- 221 011 678 760 2025

-አንበሳ ባንክ
ዝግ ሂሳብ- 00111200846-83
የአገልግሎት ክፍያ- 00111200850-71

-ቡና ባንክ
ዝግ ሂሳብ- 316 960 1000002
የአገልግሎት ክፍያ-316 960 1000003

👉የድርጅቱ ፕሮጀክት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አድራሻ:

ፖፒረስ ሆቴል ፊትለፊት፦
ሲግናል ሞል፥አራተኛ ፎቅ፥ቢሮ ቁጥር 408
ባህር ዳር፤ ኢትዮጵያ

በዚሁ አጋጣሚ ተጨማሪ የፕሮጀክት ማስተባበሪያ ቅርንጫፍ ጵ/ቤት በቅርቡ በአዲስ አበባ እንደምንከፍት ልናሳውቅ እንወዳለን::

👉ለበለጠ መረጃ የስልክ አድራሻዎች፦

👉 ሀገር ውስጥ ለምትኖሩ ወገኖቻችን:

-+251 9 04 39 00 18
-+251 9 46 43 10 20
-+251 9 41 46 66 07
-+251 9 27 59 42 84
-+251 9 10 66 82 96
-+251 9 02 59 33 59

አማራ ሜዲካል አ.ማ የፌስቡክ
ገፃችንን ይወዳጁት፤ ይከተሉት፤ ያጋሩት!!

15/12/2019

አማራ ሜዲካል አክሲዮን ማህበር
(በምስረታ ላይ ያለ)

የአማራ ሜዲካል አክሲዮን ማህበር የሀገሪቱ የጤና ፖሊሲ ለግሉ ክፍለ-ኢኮኖሚ የሚሰጠውን ድርሻ፣ እውቅና እና ሙያዊ ኃላፊነት በተገነዘቡ፤ በጤናው ዘርፍ የተለያየና ሰፊ ልምድ ባካበቱ ባለሙያዎች እየተደራጀ ያለ ግዙፍ የጤና ተቋም ነው::

👉የአማራ ሜዲካል አ.ማ ዓላማ፦

የአማራ ሜዲካል አክሲዮን ማህበር መሰረታዊ ዓላማ ጥራት ያለው እና በሙያዊ ስነ-ምግባር የሚገዛ የጤና ጥበቃ እና የህክምና አገልግሎት በተመጣጣኝ ክፍያ ለማህበረሰቡ ማቅረብ እና መስጠት ነው::

👉የአማራ ሜዲካል አ.ማ የወደፊት እቅዶች፦

የአማራ ሜዲካል አ.ማ እቅድ ሁሉን አቀፍ የሆነ የጤና አገልግሎት ለማህበረሰቡ ማቅረብ ቢሆንም በዋናነት ግን እንደሚከተለው አስቀምጧል።

- ጥራቱን የጠበቀ የህክምና አገልግሎት መስጠት፤

- የመድሃኒት እና የህክምና መሳሪያዎች ምርት ሽያጭ እና ማከፋፈል፤

- የአጭር እና የረዥም የህክምና ትምህርት እና ስልጠና ማዕከላትን መክፈት እና አገልግሎት መስጠት፤

- የላብራቶሪና የኢሜጅንግ ምርመራ አገልግሎት፤

- የህክምና ፅዳት ኬሚካሎችና የህክምና አልባሳት አቅርቦት፤

- የህክምና ቱሪዝም አገልግሎት፤

- የጤና እና ጤና ነክ ጥናትና ምርምሮችን ማካሔድ እንዲሁም የማማከር አገልግሎት መስጠት፤

- ዉጭ ሀገር ካሉ የጤና ተቋማት ጋር በወኪልና በኮሚሽን ኤጀንትነት መስራት፤

- ሌሎችንም የጤና አገልግሎቶች መስጠት ይሆናል።

👉የአክሲዮን ሽያጭን በተመለከተ፦

የአማራ ሜዲካል አክሲዮን ማህበር 1,000,000 (1,000,000,000 ብር) የተመዘገቡ መደበኛ አክሲዮኖችን ለመሸጥ እንደሚከተለው አቅርቧል::

- አንድ አክሲዮን መደበኛ ዋጋ - 1000 ብር

- የሚከፈለው የአገልግሎት ክፍያ- 5%

- የአክሲዮን ግዢ የአከፋፈል አማራጮች፦

ሀ) መግዛት የፈለጉትን ሸር ሙሉ ክፍያ (100%) የአክሲዮን ግዥ ማመልከቻ ቅፅ እንደተሞላ በመክፈል።

ወይም

ለ) 50% ክፍያ በግዢ ወቅት በመክፈል፥ ቀሪውን 50% በስድስት ወር ውስጥ በአንድ ወይም በሁለት ጊዜ መክፈልና ማጠናቀቅ።

-ለአንድ ሰው/ድርጅት የሚፈቀደው ዝቅተኛ የኢንቨስትመንት መጠን - 10 አክሲዮን( 10,000 ብር)

- ለአንድ ሰው /ድርጅት የሚፈቀደው ከፍተኛ የኢንቨስትመንት መጠን- 50,000 አክሲን( 50,000,000 ብር)

- ሽያጭ የሚጀምርበት ቀን- ጀምሯል

- ሽያጭ የሚያበቃበት ቀን - ወደፊት ይገለፃል።

👉ክፍያ የሚፈፀምባቸው የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች፦

- የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ዝግ ሂሳብ ቁጥር- 1000305684663
የአገልግሎት ክፍያ -1000305685128

- የአቢሲኒያ ባንክ
ዝግ ሂሳብ ቁጥር- 21445673
የአገልግሎት ክፍያ - 21445908

- የዳሽን ባንክ :
ዝግ ሂሳብ ቁጥር- 5079154404011
የአገልግሎት ክፍያ - 5079154404021

- የአባይ ባንክ :
ዝግ ሂሳብ ቁጥር- 201 1111019711013
የአገልግሎትክፍያ-2012111019711028

👉የድርጅቱ ፕሮጀክት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አድራሻ:

ፖፒረስ ሆቴል ፊትለፊት፦
ሲግናል ሞል፥አራተኛ ፎቅ፥ቢሮ ቁጥር 408
ባህር ዳር፤ ኢትዮጵያ

👉ለበለጠ መረጃ የስልክ አድራሻዎች፦

-+251 9 41 46 66 07
-+251 9 00 78 02 25
-+251 9 04 39 00 18
- +251 9 27 59 42 84
- +251 9 10 66 82 96
- +251 9 02 59 33 59

አማራ ሜዲካል አ.ማ

ገፃችንን ይወዳጁት፤ ይከተሉት፤ ያጋሩት!!

Address

Opposite To Papyrus Hotel፦, Signal Mall, 4th Floor, Office No. 408
Bahir Dar
0000

Telephone

+15714978288

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Amhara Medical S.C posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Practice

Send a message to Amhara Medical S.C:

Share

Share on Facebook Share on Twitter Share on LinkedIn
Share on Pinterest Share on Reddit Share via Email
Share on WhatsApp Share on Instagram Share on Telegram