03/05/2026
በኣሪ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ በድሉ ባጊማስ የተመራ ቡድን በደቡብ ኣሪ ወረዳ የ5ኛው ዙር ፖሊዮ ክትባት ዘመቻ የመስክ ምልከታ እና ድጋፍ በማድረግ የጋዜር ማህበረሰብ ፋርማሲ ግንባታ ያለበትን ደረጃ ምልከታ አድርገዋል ።
ጂንካ_ሚያዝያ 25/2018(ኣዞጤመ)
በደቡብ ኣሪ ወረዳ የ5ኛ ዙር የፖሊዮ ዘመቻ ሥራ ያለበትን ደረጃ በወረዳው በመገኘት ድጋፍና ክትትል በግብረሃይል ያደረጉ ሲሆን በጌታመር ክላስተር አይካመር ቀበሌ በመገኘት የክትባት ቲሞችን ያበረታቱ ሲሆን መስተካከል ያለባቸውን እንድስተካከሉ አቅጣጫ አስቀምጠዋል ።
የበተሰብ አባላት በክትትሉ ወቅት የፖሊዮ ክትባት እና የወባ ጉዳይ በተመለከተ ምልከታ በማድረግ አስተያየት ተሰጥተዋል ።
የጋዜር ማህበረሰብ ፋርማሲ ግንባታ ያለበትን ደረጃ ምልከታ ያደረጉ ሲሆን የኣሪ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ በድሉ ባጊማስ ቀሪ የፊንሽንግ ስራዎች በፊጥነት እስከ ግንቦት አጋማሽ እንድጠናቀቅ ለግንባታ ማህበሩ አሳስበዋል ።
የኣሪ ዞን ጤና መምሪያ ተጨማሪ መረጃዎችን ሚከተሉትን ገጾች Follow በማድረግ እንድከታተሉን እንጋብዛለን ።
ተለግራም https://t.me/AariZoneHealthDepartment
tiktok.com/
https://www.facebook.com/profile.php?id=61565064929502