Oromia post 1

Oromia post 1 Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Oromia post 1, Washington D.C., DC.

Odeeffannoowwan dhugaa fi qulqulluu yeroo yerootti dhiyeessuun uummanni haala oolmaa biyyaa sirrii akka argatu gochuudhaan biyya mirgi sabaa fi sab lammootaa wal qixa keessatti kabajame akka ijaarramo

ህይወት ተገላቢጦሽና ኮሜዲ ናት ....አንደኛው ...የዩክሬን ህዝብ ከአንድ አመት በፊት በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ሆነው የሀገሪቱን ትልቅ ሀላፍትና ለአንድ ግለሰብ ይሰጣሉ። ግለሰቡ ከጥቂት አመ...
09/26/2021

ህይወት ተገላቢጦሽና ኮሜዲ ናት ....

አንደኛው ...የዩክሬን ህዝብ ከአንድ አመት በፊት በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ሆነው የሀገሪቱን ትልቅ ሀላፍትና ለአንድ ግለሰብ ይሰጣሉ። ግለሰቡ ከጥቂት አመታት በፊት ይሰራ የነበረው ስራ ኮሜዲያንነት ነበር።

አዎ በመድረክ ላይ ቀርቦ የተሰበሰቡትን ሰዎች ቀልድ እየፈጠረ ማሳቅ ነበር ስራው። በዛ ላይ ዩክሬይንና ከታላቋ ራሺያ ጋር በመሬት ዙሪያ ከፍተኛ ወታደራዊ ፍጥጫ ውስጥ በገባችበት ወቅት ነበር የሀገሪቷን ከፍተኛ ስልጣን የተቆናጠጠው። ዩክሬናዊያን አምነው የሰጡት ስልጣን የሀገሪቱ ፕሬዝዳንትነት ነበር።

ነገር ግን ይላሉ የፖለቲካ ተንታኞች ዘለንስኪ የዩክሬን ፕሬዝዳንት ከሆነ በኃላ ራሺያ አላግባብ የወሰደችውን የክሬሜሪያ ግዛት እንድትመልስ በዲፕሎማሲያዊም ሆነ በጦርነት ከፍተኛ ጥረት እያደረገ ይገኛል።

የተቀዛቀዘውን የሀገሪቱን ብሔራዊ ስሜት ለመመለስ ጥረት አድርጓል። ተሳክቶለታልም። የሀገሪቱ ኢኮኖሚ እንዲያንሰራራ አዳዲስ ፖሊሲዎችን ተተግብሮአል። በእራሱ ጥረት የኔቶን የጦር እርዳታ ለማግኘም ችሏል።

ፕሬዚዳንት ከሆነ ሁለት አመት አልሆነውም ነገር ግን ለሀገሩ ብዙ ስራዎችን ሰርቷል። በዚህም ከስልጣን በፊት ኮሜዲያን ከስልጣን በኃላ ትክክለኛ መሪ ለመሆን በቅቷል።

ሁለተኛው ...በወታደራዊ ህይወት አልፏል። በህይወቱ የተለያዩ ውጣ ውረዶችን አሳልፌያለሁ ይላል። ከሰባት አመቱ ጀምሮ የሀገር መሪን ስለመሆን እያሰበ እንዳደገ ይናገራል። በትምህርትም ዶክትሬት ደረጃ ደርሻለሁ ብሎ ተናግሯል።

እሱ ስልጣን ሲይዝ ህዝቡ ትክክለኛ መሪ እንዳገኘ ተማምኖ ነበር። ንግግሮቹ ግሩም ነበሩ። የታላቁ ሙሴ የአሻጋሪነት ታሪክ ሊደገም ነው ያሉም ብዙሃን ነበሩ። እሱ ስልጣን ከያዘ በኃላ ግን የጠበቅነው ሳይሆን ያልጠበቅነው ሆነ።

መሪ ብለን ያሰብነው ግለሰብ ኮሜዲያን ሆኖ አረፈው። የሀገሪቱን ችግር ከመፍታት ይልቅ በየትያትር ቤቶች የሚያሳልፍ ሆኖ ተገኘ። በተግባር ከመስራት ይልቅ የወሬ ንጉስ ሆኖ ተከሰተ። ችግሮችን በብስለት ከመምራት ይልቅ እንደ አፍላ ወጣት በስሜት የሚወስን ሆኖ አገኘነው።

ታሪክ ይሰራል ብለን ስንጠብቅ ቀኑን ሙሉ ፎቶ እየተነሳ ታሪክ ሰርቶ አረፈው። ሰላም ያመጣል ብለን ጠብቀን ጦርነት አቀጣጣይ ሆኖ አረፈው። የህዝብ ደህንነት ይጠብቃል ብለን ጠብቀን ገዳይ ሆኖ አረፈው።

ያታርቃል ብለን የሚያጣላ .. ያሻግራል ስንል ገደል የሚገባ .. ሀገር ይመራል ብለን ቤተመንግስቱን የሚያድስ ... ጠቅላይ ሚኒስትር ተመኝተን ንጉስ .. ያስከብረናል ብለን ያስናቀን ... ያጠናክረናል ብለን ያዳከመን ...ወዘተ ወዘተ ...የሆነ ኮሜዲያን አግኝተን አረፍነው።

ህይወት እንግዲህ እንዲህ ናት !!!

Finfinne Times ፊንፊነ ታይምስ

09/26/2021

Kan ummata Oromootif tole ni faarsina,
Kan Oromootti hammaate ni arrabsina,
Kan Oromoo jaalatu ni deeggara,
Kan jibbu ammoo cichinee abaarra.

Dhugaa kana kan fudhachuu didu
Nama Oromummaa isaa ifiin didu.
.

ጀነራል አደም መሀመድ ታስሯል የሚል ወሬ ሀሰት ነዉ. እሱ የአየር ሀይል አማካሪ ነዉ ተብሏል.
12/04/2020

ጀነራል አደም መሀመድ ታስሯል የሚል ወሬ ሀሰት ነዉ. እሱ የአየር ሀይል አማካሪ ነዉ ተብሏል.

ተዉ አትሽጥ ቢሉት ጊደሩን ሸጠናተዉ አትግዛ ቢሉት ክላሹን ገዛናተዉ አትግባ ቢሉት ጦርነት ገባናመድፍ ሲንደቀደቅ መትረየስ ሲያጓራእማይ ድረሽ አለ ዘራፉ ቀረና... አለ Gumaa saaqqata...
11/20/2020

ተዉ አትሽጥ ቢሉት ጊደሩን ሸጠና
ተዉ አትግዛ ቢሉት ክላሹን ገዛና
ተዉ አትግባ ቢሉት ጦርነት ገባና
መድፍ ሲንደቀደቅ መትረየስ ሲያጓራ
እማይ ድረሽ አለ ዘራፉ ቀረና...

አለ Gumaa saaqqataa.😂😂😂😂😂

09/10/2020

Woggoota shanan darban keessa namni akka nama kanaa (Jawar Mohammed) biyya tanaaf xaareef hojjate waan jiru natti hin fakkaatu. Ummata Oromoof ammoo humnaaf beekumsa qabuun, hifannaaf sodaa tokko malee sagalee ta'uun dantaa saba keenyaaf waan heddu dalage. Qabsaayotaaf hayyoota biroo wojjiin ta'uun bu'aaf injifannoo hedduus nuuf argamsiise. Lafa dhugaan jirtu otoo ta'ee nama kanaaf hidhaa otoo hin ta'in kabajaaf ulfinna guddatu malaaf.

06/14/2020

Gaaxexeessitota Oromoo bara 1960 keessaa Moqaadishoo hojjachaa bahan Afaan Oromo akka henna biyya alaatti bara 1967 keessa Moqaadishoo dabarsuu jalqaban. Bara sun Afaan Oromoo kana maqaa akka akkaati

06/02/2020

ሕዝቡ የተጠራው ሰልፍ ለኮሮናቫይረስ እንደሚያጋልጠው አውቆ ቅድሚያ ለጤንነቱ ሊሰጥ ይገባል- የኦሮሚያ ክልል መንግስት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግስት ሕዝቡ በአንዳንድ ሃይሎች እየተጠራ ያለው የተቃውሞ ሰልፍ ለኮሮናቫይረስ እንደሚያጋልጠው አውቆ ቅድሚያ ለጤንነቱ ሊሰጥና ጥያቄውን በትክክለኛ መንገድ ሊያቀርብ እንደሚገባ አሳስቧል።

የክልሉ መንግስት በአጭር ጊዜ ውስጥ ስምንት የኮሮናቫይረስ መመርመሪያ ቦታዎችን ወደ ስራ ለማስገባት እየሰራ መሆኑንም ገልጿል።

የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በኮሮናቫይረስ መከላከልና ሰሞኑን በክልሉ በተለያዩ አካላት እየተጠሩ ያሉ ሰላማዊ ሰልፎችን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል።

መግለጫውን የሰጡት በምክትል ፕሬዚዳንት ማዕረግ የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ አቶ አዲሱ አረጋ ”ሕዝቡ ከአገር ጥቅም በተቃራኒ ከቆሙት አካላት ሊጠነቀቅ ይገባል” ብለዋል።

የተቃውሞ ሰልፉን እያስተባበሩ ያሉ ቡድኖች ሕዝቡን ተጠቅመው የራሳቸውን የስልጣን ፍላጎት ለማሟላት እየተንቀሳቀሱ ያሉ መሆናቸውንም አመልክተዋል።

“ከእነዚህ ቡድኖች መካከል አንዱ በግብጽ የሚደገፍ ሲሆን ኢትዮጵያ ከታላቁ ህዳሴ ግድብ የምታገኘውን ጥቅም ለማሳጣት የሚንቀሳቀስ ነው” ብለዋል።

አቶ አዲሱ ሁለተኛውን ቡድን ‘ወያኔ’ በማለት የገለጹት ሲሆን ”ይህ ቡድን ከዚህ በፊት የኢትዮጵያን ሕዝብ ሲያሰቃይና ሲበዘብዝ የቆየ ነው” ሲሉ ገልጸዋል።

ይኸው ቡድን የለመደው ጥቅም ስለቀረበት ‘ስልጣን ይዞ ያለውን መንግስት ለማዳከም በተለያየ መንገድ እየተንቀሳቀሰ እንደሚገኝም ጨምረው ገልጸዋል።

“ሶስተኛው ቡድን በኦሮሚያ ክልል ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ድርጅቶች ስድስተኛው ብሔራዊ ምርጫ መራዘሙን መነሻ ምክንያት በማድረግ በአቋራጭ ስልጣን የሚፈልጉ አካላት ናቸው” ብለዋል።

በመሆኑም ሕዝቡ እየተጠራ ያለው የተቃውሞ ሰልፍ እነዚህ ሶስት ቡድኖች ተሰባስበው የጠሩት መሆኑን አውቆ ጥንቃቄ እንዲያደርግ አስገንዝበዋል።

”የክልሉ ሕዝብ መሰረታዊ ጥያቄ ካለው በትክክለኛው መንገድ ያቅርብ” ያሉት አቶ አዲሱ፤ ከዚህ ውጪ ባሉት ጉዳዮች ላይ መንግስት ሕግን ለማስከበር ‘አቅሙም፤ ችሎታውም’ አለው ብለዋል።

በክልሉ እስካሁን የኮሮናቫይረስን ለመከላከል የተሰራውን ስራ በተመለከተም በመግለጫቸው አካተዋል።

በዚህ ረገድ እስካሁን በክልሉ ሰፋ ያሉ የግንዛቤ መፍጠሪያ ስራዎች ቢከናወኑም የሚፈለገውን ያህል የባህሪ ለውጥ እንዳልመጣ ጠቁመዋል።

አሁንም የገበያ ቦታዎች፣ ሰርግ መሰረግ፣ ለቅሶ ማከናወንና በትራንስፖርት አጠቃቀም በኩል አሳሳቢ ሁኔታ እየተስተዋለ እንደሆነ ተናግረዋል።

ሆኖም የክልሉ መንግስት አስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ተላልፈው የተገኙ 3 ሺህ 700 ሰዎችን በቁጥጥር ስር አውሎ ተገቢውን ቅጣት ማሰጠቱን ኢዜአ ዘግቧል።

03/29/2020
03/19/2020

ዶ/ር ካትሪን ሀምሊን በ96 አመታቸው አርፈዋል!

ላለፉት 61 አመታት ኢትዮጵያ ውስጥ ባደረጉት ከፍተኛ እንቅስቃሴ 60,000 ገደማ ኢትዮጵያውያን የፊስቱላ ህክምና ተደርጎላቸዋል።

ነፍስ ይማር፣ ታላቅ ሰው!

03/19/2020

ዛሬ ጠዋት ያረፉት ዶ/ር ካትሪን ሀምሊን ሁለት ግዜ ለኖቤል ሰላም ሽልማት እጩ ነበሩ!

ሌሎች የተቀበሏቸው ሽልማቶች ዝርዝር ይህን ይመስላል:

1971 – Haile Selassie Humanitarian Prize and Medal

1983 – Member of the Order of Australia A.M.

1984 – ANZAC Peace Prize

1987 – Gold Medal of Merit, Order of St. Gregory the Great by Pope John Paul- Benemerenti Gold Medallist

1989 – Honorary Gold Medal, Royal College of Surgeons of England

1992 – Distinguished Service Award, American College of Obstetricians and Gynaecologists

1994 – Achievement Award Australia Day Awards

1995 – Companion of the Order of Australia A.C.

1996 – Zonta International Award, International Honorary Member

1998 – Rotary Award for World Understanding and Peace, Rotary International

1999 – Nominee, Nobel Peace Prize

2000 – Centenary Medal, The Order of Australia Association

2003 – Honorary Fellow, American College of Surgeons

2004 – National Living Treasure of Australia, National Trust of Australia

2004 – Best Practices in Global Health, Global Health Council

2005 – Honorary Fellow, Royal College of Surgeons of Edinburgh

2005 – Doctor of Medicine Honoris causa, University of Sydney

2006 – Doctorate of Law, Honoris causa, University of Dundee

2006 – Honorary Fellow of the Australian College of Educators

2009 – Gold Medal, World Association for Sexual Healthcare, Rotary International

2009 – Right Livelihood Award, Stockholm, Sweden

2010 – Honorary Doctorate, Addis Ababa University, Ethiopia

2010 – Lifetime Achievement Award, “People to People”, Ethiopia

2010 – Achievement Award, (International Women’s Day), President of Ethiopia

2012 – Honorary Ethiopian Citizenship, Prime Minister Meles Zenawi

2014 – Nominee, Nobel Peace Prize

2014 – Distinguished Surgeon Award Society of Gynecologic Surgeons (SGS)

2015 – The President’s Award, The Australian Medical Association (AMA)

2004 – United Nations Population Award – United Nations Population Fund

2004 – Dr Nathan Davis Award for Outstanding Global Health Initiative, American Medical Association

2007 – The Best Humanitarian and Social Service in Ethiopia – President of Ethiopia His Excellency Ato Girma Wolde-Giorgis

2019- YeBego Sew Award

Link: https://hamlinfistula.org/our-founders/

12/20/2019
 .  milluu ganamaatiin kana fakkaatti.
12/18/2019

.
milluu ganamaatiin kana fakkaatti.

Oromo activists, like  , and opposition groups including the   have  and  .they want a share of federal power that match...
12/18/2019

Oromo activists, like , and opposition groups including the have
and .they want a share of federal power that matches Oromia’s
demographic weight and protects their regional autonomy.

 .  . fi naannawa ishii.
12/18/2019

.
. fi naannawa ishii.

Jilli diippiloomaasii hawaasummaa Ityoophiyaahar'a gara Eertiraa ni imala.Jilli Ministeera Aadaa fi Tuuriizimii FDRIn du...
12/16/2019

Jilli diippiloomaasii hawaasummaa Ityoophiyaa
har'a gara Eertiraa ni imala.
Jilli Ministeera Aadaa fi Tuuriizimii FDRIn duurfamu kun torbee tokkoof Eertiraa tura.Jilichi kunis miseensota 66 of keessatti hammatee jira.

Dhagaa'an bu'uuraa ni kaawwama.achuumatti caccaba.pirojektii dhagaa bu'uuraa kaa'uu.ahii yaa sinii
12/16/2019

Dhagaa'an bu'uuraa ni kaawwama.achuumatti caccaba.pirojektii dhagaa bu'uuraa kaa'uu.ahii yaa sinii

Address

Washington D.C., DC

Telephone

+12022087747

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Oromia post 1 posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Share on Facebook Share on Twitter Share on LinkedIn
Share on Pinterest Share on Reddit Share via Email
Share on WhatsApp Share on Instagram Share on Telegram