Health info and vaccancy news

Health info and vaccancy news HIVN media adresses health related news, vacancies and health educational topics
(1)

የCOC ፈተና ምዝገባ ማስታወቂያ _________የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ Medicine, Nursing, Public Health, Anes...
23/07/2025

የCOC ፈተና ምዝገባ ማስታወቂያ
_________

የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ
ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ Medicine, Nursing, Public Health, Anesthesia, Pharmacy, Medical Laboratory Science, Midwifery, Dental Medicine, Medical Radiology Technology, Environmental Health, Psychiatric Nursing, Pediatric & Child Health Nursing, Emergency & Critical Care Nursing, Surgical Nursing, Physiotherapy, Optometry እና Human Nutrition ሙያዎች በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የመውጫ ፈተና ያለፋችሁ እንዲሁም በድጋሜ የብቃት ምዘና ፈተናን ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ ጤና ባለሙያዎች፣ ምዝገባው ከሀምሌ 15 - 24/2017 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን እያሳወቅን
http://hple.moh.gov.et/hple/ ላይ በመግባት እንድትመዘገቡና ሲስተሙ የሚሰጣችሁን የፈተና መለያ ቁጥር (Registration No) የያዘ ስሊፕ print አድርጋችሁ እንድትይዙ እናሳስባለን፡፡

በተጨማሪም ተመዛኞች አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚረዱና ጠቃሚ መረጃዎችን የያዙ Information Booklets እንዲሁም የመለማመጃ ጥያቄዎችን የያዙ የ Practice Test Booklets በቴሌግራም ቻናላችን ላይ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ማሳሰቢያ፦
- እያንዳንዱ የፈተና ጣቢያ በየሙያ መስኩ ማስተናገድ በሚችለው ከፍተኛ የተመዛኝ ቁጥር ልክ ገደብ ስለተቀመጠለት ተመዛኞች ምዝገባውን ቀድማችሁ በማጠናቀቅ ተጠቃሚ መሆን የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ከፍተኛው የተመዛኝ ቁጥር በደረሰበት የፈተና ጣቢያ ላይ ተጨማሪ ምዝገባ ማከናወን የማይቻል መሆኑን እናሳስባለን።

- ማንኛውም ተመዛኝ ወደ ፈተና ጣቢያ ሲመጣ ሲስተሙ የሚሰጠውን የፈተና መለያ ቁጥር (Registration No) የያዘ ወረቀት /ስሊፕ/ print አድርጎ ካልያዘ ፈተናውን መውሰድ የማይችል መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡

- ከላይ ከተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውጪ ምንም ዓይነት የምዝገባ ጥያቄ የማናስተናግድ መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሱት ቀናት እንድትመዘገቡና እያሳሰብን ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115186275/0115186276 መደወል የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ምዝገባ ሂደቱ 👇
youtube.com/

ለonline ምዝገባ በዚህ ሊንክ https://youtu.be/1BMgVulk2wM በማየት መመዝገብ ይቻላልማብራሪያ: ይህ ማስታወቂያ ግንቦት 13/2017 ዓ ም ወጥቶ የነበረ ቢሆንም በዛ ወቅት ...
23/07/2025

ለonline ምዝገባ በዚህ ሊንክ https://youtu.be/1BMgVulk2wM በማየት መመዝገብ ይቻላል

ማብራሪያ:
ይህ ማስታወቂያ ግንቦት 13/2017 ዓ ም ወጥቶ የነበረ ቢሆንም በዛ ወቅት የነበረው ምዝገባ በመሰረዙ እንዳዲስ የወጣና ተመዝጋቢዎች እንዳዲስ በአዲሱ መመዝገቢያ ሊንክ እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን::
(Repost)

Vacancy Announcement | ORDA Ethiopia  Position: Midwife Qualification: Bachelor’s/Masters degree in Midwifery Salary: 27...
23/07/2025

Vacancy Announcement | ORDA Ethiopia

Position: Midwife
Qualification: Bachelor’s/Masters degree in Midwifery

Salary: 27,552 birr
Experience: 6/4 years
Location: Bugena
Deadline: 22/11/2017

የስራ ቅጥር ማስታወቂያ | የኢትዮጵያ አዋላጅ ነርሶች ማህበር (EMwA) - ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ ለተንቀሳቃሽ የጤና እና ምግብ ቡድን (MHNT) አገልግሎት የሚውሉ ባለሙያዎችን መቅጠር...
22/07/2025

የስራ ቅጥር ማስታወቂያ | የኢትዮጵያ አዋላጅ ነርሶች ማህበር (EMwA) - ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ

ለተንቀሳቃሽ የጤና እና ምግብ ቡድን (MHNT) አገልግሎት የሚውሉ ባለሙያዎችን መቅጠር ይፈልጋል።

የስራ መደቦች:
1.የአእምሮ ጤና እና ስነ-ልቦናዊ ድጋፍ ኦፊሰር
2. ሄልዝ ኦፊሰር
3. አዋላጅ ነርስ

📍 የስራ ቦታ: ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል (መንጌ እና ዳንጉር ወረዳዎች)

📅 የማመልከቻ ማብቂያ: ሐምሌ 20, 2017 ዓ.ም

🔗 ለማመልከት: https://emwa.org.et/job/

ማሳሰቢያ: ሴት አመልካቾች እንዲያመለክቱ አጥብቀን እናበረታታለን።

URGENT HIRING: DIPLOMA NURSEHiring organization: RITA CLARK Medium ClinicRita Clark M.Clinic invites applications from c...
22/07/2025

URGENT HIRING:
DIPLOMA NURSE
Hiring organization: RITA CLARK Medium Clinic

Rita Clark M.Clinic invites applications from compassionate and skilled nursing professionals for an immediate opening. We are committed to providing excellent patient care and are looking for a new team member to help us achieve that goal.

Job Title: Diploma Nurse

Summary of Role:
The Diploma Nurse will be responsible for providing high-quality patient care, administering treatments, and working closely with our medical staff to ensure a positive patient experience.

Key Responsibilities:
• Assessing and monitoring patient conditions.
• Administering medications and treatments as prescribed.
• Maintaining accurate patient records.
Assisting doctors during examinations and procedures.
• Providing support and education to patients and their families.

Qualifications:
Required: Diploma in Nursing.
Experience: A minimum of 1 to 2 years of relevant clinical experience.
License: Must possess a current and valid nursing license.
Skills: Excellent interpersonal skills, a compassionate nature, and the ability to work effectively in a team.

Compensation:
The salary for this position will be determined according to The Clinic's official salary scale, commensurate with experience.

Application Process:
This is an urgent vacancy. If you meet the qualifications and are ready to join a dedicated team, please contact us by phone immediately to express your interest and arrange for an interview.
Telephone: 0987143764

የገንዘብ ሚኒስቴር ተመራቂዎች ለሁለት አመት ስለ ፋይናንስ፣ የኢኮኖሚ ፕላን እና ፖሊሲ አሰራር እንዲያውቁ በሚያስችላቸው የ'Young Professionals Program' እንዲሳተፉ ጥሪ አድር...
22/07/2025

የገንዘብ ሚኒስቴር ተመራቂዎች ለሁለት አመት ስለ ፋይናንስ፣ የኢኮኖሚ ፕላን እና ፖሊሲ አሰራር እንዲያውቁ በሚያስችላቸው የ'Young Professionals Program' እንዲሳተፉ ጥሪ አድርጓል።

ተመራቂዎች በሁለት አመት ውስጥ ስለ በጀት፣ ዕዳ ፣ ታክስ እና የተለያዩ ጉዳዮች ልምድ ካላቸው ፖሊሲ አውጪዎች ተሞክሮ ይወስዳሉ ተብሏል።

📌 ቦታ: አዲስ አበባ
🕒 ቆይታ: ሁለት አመት(ከዚህም ሊራዘም ይችላል)
💵 ደመወዝ: ብቃትን ታሳቢ ያረገና ተመጣጣኝ
✍️ ውጤት (GPA) : ለወንዶች 3.2 ለሴቶች 3.0

ሴቶች እና ዝቅተኛ ውክልና ካላቸው ማህበረሰች የሚመጡ እንዲያመለክቱ ይበረታታሉ።

አመልካቾች በ2025 የተመረቁ መሆን ይጠበቅባቸዋል።

የማመልከቻ ቀኑ ማብቂያ: በፈረንጆቹ ሐምሌ 28፤ 2017 ዓ.ም

ለማመልከት : https://shorturl.at/KT5Vx

የውጭ ዝውውር ማስታወቂያ | የመተማ ጠቅላላሆ ስፒታል ባለው ክፍት ቦታ በውጭ ዝውውር ባለሙያ አወጻርድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡:የምዝገባው ቀን:  እስከ 22/11/2017 ዓ/ም ድረስ የፈተናው ቀ...
22/07/2025

የውጭ ዝውውር ማስታወቂያ |
የመተማ ጠቅላላሆ ስፒታል ባለው ክፍት ቦታ በውጭ ዝውውር ባለሙያ አወጻርድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡:

የምዝገባው ቀን: እስከ 22/11/2017 ዓ/ም ድረስ
የፈተናው ቀን: 23/11/2017 ዓ/ም ከጥዋቱ 2፡00 ሰዓት

ማሳሰቢያ፡ የስምምነት ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል/ችል

JOB VACANCYApex Indian Surgical and Internal Medicine Center and Dental Clinic Profession: Junior Pharmacist Experience:...
22/07/2025

JOB VACANCY

Apex Indian Surgical and Internal Medicine Center and Dental Clinic

Profession: Junior Pharmacist
Experience: 0 year and above
Job Type: Full Time
Salary: Negotiable

Deadline for Application:
July 30, 2025

How to Apply:
Submit your documents with one of the following options.
- HR Department in person
- Email
indianapex068@gmail.com
- Telegram


Address: Addis Ababa, Summit, in front of Federal High Court

Vacancy Announcement | Hiring organization:- Lucy medium clinicWork location: Awash 40 Required ProfessionalPosition 1: ...
22/07/2025

Vacancy Announcement |

Hiring organization:- Lucy medium clinic

Work location: Awash 40

Required Professional
Position 1: Clinical Nurse

Education: Diploma Nurse from recognized higher institution

Experience: more than 6 months

Required number: 1

Salary: Negotiations
Work location: Awash Arba

How to apply: candidates who meet the above requirements can submit CV on telegram

Vacancy AnnouncementOrganization: BMY Diagnostic CenterLocation: Addis Ababa, EthiopiaBMY Diagnostic Center is pleased t...
22/07/2025

Vacancy Announcement

Organization: BMY Diagnostic Center
Location: Addis Ababa, Ethiopia

BMY Diagnostic Center is pleased to announce job openings for dedicated and qualified professionals. We are hiring for both permanent (full-time) and part-time positions to join our growing team.

Open Positions
Part-Time Positions

• Cardiologist (2 positions)
• Radiologist (3 positions)

Full-Time Positions

• Internist (1 position)
• Medical Radiologic Technologist (MRT) (2 positions)
• Receptionist (2 positions)
• Sales & Marketing Supervisor (2 positions)
• Sales & Marketing Representative (2 positions)

Qualifications and Skills (For All Positions)
Work Experience: A minimum of 1-3 years of relevant professional experience is required.

Computer Skills:
• Ability to type in Amharic on a computer is required.
• Proficiency in Microsoft Office (Word, Excel).

Language: Fluency in Amharic and English is required. Knowledge of Afaan Oromo is a significant advantage.

Salary: Negotiable and competitive, based on experience and qualifications.

How to Apply: Interested applicants who meet the requirements can submit their CV and supporting documents through one of the following methods:

1. Via Telegram: Send your application to 0985464748 or 0941124801.

2. In-Person: Submit your application at our office:

Location: BMY Diagnostic Center,
Head office: Bole Sub-City, EMA Tower, 5th Floor, near Ethio-Ceramic
branch location: Guter area, next to ras desta Hospital and 6 killo branch), Addis Ababa

Please Note: Only shortlisted candidates will be contacted for the next stage of the recruitment process.

የፈተና ጥሪ ማስታወቂያየሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል የፋርማሲስት እና ፋርማሲ ቴክኒሽያን ባለሙያን አወዳድሮ ለመቅጠር ባለው ፍላጎት በቁጥር ባወጣው ማስታወቂያ መሠረት የተመዘገባችሁና የጽሑፍ ፈተ...
22/07/2025

የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ

የሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል የፋርማሲስት እና ፋርማሲ ቴክኒሽያን ባለሙያን አወዳድሮ ለመቅጠር ባለው ፍላጎት በቁጥር ባወጣው ማስታወቂያ መሠረት የተመዘገባችሁና የጽሑፍ ፈተና የተፈተናችሁ፡-

የጽሑፍ ፈተና ውጤት 31 እና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ ተወዳዳሪዎች ዛሬ ማለትም በቀን 15/11/2017 ዓ.ም ከቀኑ በ8፡00 ሰዓት ላይ ለቃለመጠይቅ ፈተና ቀደም ሲል ያቀረባችሁትን ዶክሜንት original copy በመያዝ ወደ ሆስፒታሉ ግቢ አስተዳደር ህንፃ እንድትቀርቡ ማስፈለጉን እናስታውቃለን፡፡

የስራ ቅጥር ማስታወቂያ | የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል  #102 ጤና ባለሙያዎችን በተመሳሳይ ደረጃ እና በተመሳሳይ ደመወዝ በዝውውር አወዳድሮ መመደብ ይፈልጋል፡፡ ...
22/07/2025

የስራ ቅጥር ማስታወቂያ |

የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል #102 ጤና ባለሙያዎችን በተመሳሳይ ደረጃ እና በተመሳሳይ ደመወዝ በዝውውር አወዳድሮ መመደብ ይፈልጋል፡፡

ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 102

ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
➫ የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
➫ የታደሰ የሙያ ፈቃድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ በቅርብ የተሰጠ የሥራ ልምድ ዋናውና ኮፒው፣
➫ ማመልከቻ እና CV፣
➫ በደረጃ 4 የምትወዳደሩ ባለሙያዎች የብቃት ማረጋገጫ (COC) ማቅረብ ይጠበቅባችኋል፡፡

የምዝገባ ቦታ፦
ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሰው ኃብት አስተዳደር ቢሮ

የምዝገባ ቀን፡-
ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ሐምሌ 10/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 7 (ሰባት) የሥራ ቀናት፡፡
ፈተና የሚሰጥበት ቀን በውስጥ ማስታወቂያ ይገለፃል

Address

Addis Ababa

Telephone

+251912389356

Website

https://bit.ly/3UUq6al

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Health info and vaccancy news posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Practice

Send a message to Health info and vaccancy news:

Share