27/04/2026
ቀን 19/08/ 2018 ዓ.ም
በዚህ ማስታወቂያ የሚቀጠሩ ሰራተኞች የግራንድ አፍሪካን የተቋማትና አመራር ሽልማት ድርጅት እና
የወርልድ ክላስ የጥራት ሽልማት ድርጅት ስራዎችን በዋና መስሪያ ቤት ደረጃ የሚሰሩ ይሆናሉ፡፡
1. የምዘና ዘርፍ ሥራ አስኪያጅ
የት/ት ደረጃ፡- PH.D in any field የ15 ዓመት የስራ ልምድ ያላቸው፡፡ ደሞዝ፡- 40,500 ብር
የት/ት ደረጃ፡- PH.D in any field የ8 ዓመት የስራ ልምድ ያላቸው፡፡ ደሞዝ፡- 35,500 ብር
የስራው ጊዜ፡- የሙሉ ጊዜ ቋሚ ሰራተኛ እድሜ፡- ከ35 - 60 ብዛት፡-1 ፆታ፡- አይለይም
2. የቅርንጫፍ ስራ አስኪያጅ
የት/ት ደረጃ፡- በሥራ አመራር መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁ የ5 ዓመት የስራ ልምድ ያላቸው፡፡ ደሞዝ :- 30,500 ብር
በሥራ አመራር መስኮች በሁለተኛ ዲግሪ የተመረቁ የ3 ዓመት የስራ ልምድ ያላቸው፡፡ ደሞዝ:-35,500 ብር
ከፍተኛ የኮምፒውተር ጽሁፍ ችሎታ ያላቸው፡፡
እድሜ፡- ከ30 - 45 ብዛት፡- 4 ፆታ፡- አይለይም
3. የጥራት ሽልማት ምዘና ሙያተኛ :-
የጤና ፣ የአምራች ኢንዱስትሪ ፣ የትምህርት ፣ ለግብር ፣ ለአገልግሎት ሰጪ እና የንግድ ዘርፎች፡፡
ተፈላጊ የቋሚ ሰራተኛ ብዛት፡-18
ተፈላጊ የ2 ወራት የኮንትራት ሰራተኞች ብዛት፡-17
የመዛኞች የስራ መደቦች ተፈላጊ ብቃቶች
#የመጀመሪያ ዲግሪ ላለቸው በተመረቁበት ሙያ የ10 ዓመታት የስራ ልምድ ያላቸው፡፡ የመነሻ ደሞዝ፡- 30,500 ብር
#በዘርፋቸው ማስተርስ ዲግሪ ያላቸው እና በተማሩበት ሙያ የ5 ዓመት የስራ ልምድ ያላቸው፡፡ የመነሻ ደሞዝ፡- 35,500 ብር
.D in any field እና በተማሩበት ሙያ የ5 ዓመት የስራ ልምድ ያላቸው፡፡ የመነሻ ደሞዝ፡- 40,500 ብር
.D in any field እና በተማሩበት ሙያ የ15 ዓመት የስራ ልምድ ያላቸው፡፡ የመነሻ ደሞዝ፡- 45,500 ብር
#ከፍተኛ የእንግሊዘኛ ማንበብና ተንትኖ መፃፍ ችሎታ ያላቸው፡፡
#እድሜ፡- ከ30-65 ፆታ፡- አይለይም
ከፍተኛ የኮምፒውተር ጽሁፍ ችሎታ ያላቸውና የምዘና ስራዎች በላፕቶፕ መስራትና ማቅረብ የሚችሉ፡፡
የምዘና ስራ ዘርፍ አመ ልካቾች በድርጅታችችን ለዘርፉ የተዘጋጀውን ስልጠና መውሰድ ግዴታ ሲሆን ለስልጠናውም በስልጠናው ሒደት ተቋማችን የሚከፍላችሁ ክፍያ አይኖርም ከሰልጣኞቹም ክፍያ አይቀበልም፡፡
ከስልጠናው በኋላ ፈተና የምንሰጥ ሲሆን የላቀ ውጤት ያመጡት በያመለከቱበት ደረጃ ይቀጠራሉ፡፡
4. የሽልማት እጩ ምልመላ የመስክ ሰራተኛ
የትምህርት ደረጃ፡- በማንኛውም ሙያ በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁ፡፡ ደሞዝ:- 20.500 ብር
ዲፕሎማ እና 10/12ኛ ክፍል ላጠናቀቁት የ2 ዓመታት የተፃፈ የስራ ልምድ ያላቸው፡፡ ደሞዝ:- 16.500 ብር
ከፍተኛ የንግግርና የማስረዳት ችሎታቸው ያላቸው፡፡
ብዛት፡- 42 እድሜ፡- ከ25 - 45 ፆታ፡- ወንድ
5. የሰው ኃይል ምልመላና ስልጠና ሰራተኛ
የት/ት ደረጃ፡- በተዛማጅ መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁ፡፡ የስራ ልምድ፡- 5 ዓመት የስራ ልምድ ደሞዝ:- 25,500 ብር
የት/ት ደረጃ፡- በተዛማጅ መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁ፡፡ የስራ ልምድ፡- 2 ዓመት የስራ ልምድ ደሞዝ:- 20,500 ብር
የት/ት ደረጃ፡- በቴክኒክና ሙያ በተዛማጅ መስኮች በደረጀ 3/4 የተመረቁ፡፡ የስራ ልምድ፡-1 ዓመት የስራ ልምድ ደሞዝ:- 17,500 ብር
እድሜ፡-ከ28-45 ብዛት፡-2
ፆታ፡-አይለይም
6. የቪዲዮ ኢዲቲንግ እና የግራፊክስ የሙያተኛ
የትምህርት ደረጃ፡- በዘርፉ የሰለጠኑና በተግባር መስራት የሚችሉ የስራ ናሙና ማቅረብ የሚችሉ፡፡
ደሞዝ:- 25,500 ብር እድሜ፡- ከ25-40 ብዛት፡- 2 ፆታ፡- አይለይም
የስራው ጊዜ፡- የሙሉ ጊዜ ሰራተኛ
7. የ ISO አሰልጣኝ እና የጥናትና ምርምር ሙያተኛ
#የት/ት ደረጃ፡- PH.D IN RELATED FIELD የ10 ዓመት የስራ ልምድ ያላቸው፡፡ደሞዝ፡-55,500 ብር
# የት/ት ደረጃ፡-ማስተርስ ዲግሪ ያላቸውና ደሞዝ፡- 40,500 ብር
በተለያዩ የ ISO ዘርፎች የማሰልጠንና ሲስተም የመዘርጋት የ4 ዓመት የስራ ልምድ ያላቸው፡፡
በQUALITY MANAGEMENT SYSTEM DEVELOPMENT AND IMPLEMENTATION እና
QUALITY MANAGEMENT SYSTEM AUDIT እና በሌሎችም የISO መስኮች ስልጠና የወሰዱና ሰርተፊኬት ያላቸው፣
የስራው ጊዜ፡- የሙሉ ጊዜ ሰራተኛ እድሜ፡- ከ30-65 ብዛት፡- 2 ፆታ፡- አይለይም
8. የስራ አመራር ፣ የንግድ ስራ እና ስትራቴጂ አሰልጣኝ ፣
የት/ት ደረጃ፡- PH.D IN RELATED FIELD የ10 ዓመት የስራ ልምድ ያላቸው፡፡ ስትራቴጀክ ፕላን መቅረፅ የሚችሉ!
የአመራርና የቢዝነስ ስልጠናዎች የመስጠት ልምድ ያላቸው ፣ አሰልጣኝ ለመሆን የሚያበቃቸውን ፕሮፖዛል ሰርተው የሚያቀርቡ!
ደሞዝ፡- 60,500 ብር እድሜ፡- ከ35-60 ብዛት፡-1 የስራው ጊዜ፡- የሙሉ ጊዜ ሰራተኛ ፆታ፡- አይለይም
9. የደንበኞች አገልግሎት / ጀማሪ / ከፍተኛ/
የት/ት ደረጃ፡- በማንኛውም ሙያ በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁ፡፡ ጥሩ የኮምፒውተር ችሎታ ያላቸው፡፡ የንግግር ችሎታቸው ከፍተኛ፡፡
ደሞዝ:- 30,000 ብር የስራ ልምድ፡- የ4 ዓመታት ቀጥተኛ የስራ ልምድ ፆታ፡- አይለይም እድሜ፡- ከ30-45 ብዛት፡- 2
10. የሒሳብ ሰራተኛ / አካውንታንት
የት/ት ደረጃ፡- በአካውንቲንግ በደረጃ ሶስትና ከዛም በላይ የተመረቁ፡፡ ብዛት፡- 1
ደሞዝ:- 20,500 ብር እድሜ፡- ከ25-45 ፆታ፡- አይለይም የስራ ልምድ፡- የ4 ዓመታት ቀጥተኛ የስራ ልምድ
11. የገበያ ጥናትና ሽያጭ ባለሙያ
የት/ት ደረጃ፡- በማርኬቲንግ በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁ፡፡ በተለያዩ ተቋማት የገበያና የንግድ ትስስር ላይ የሚሰሩ፡፡
ደሞዝ:- 25,500 ብር የስራ ልምድ፡- የ4 ዓመታት ቀጥተኛ የስራ ልምድ እድሜ፡- ከ30-45 ብዛት፡- 2 ፆታ፡- አይለይም
12. የመጽሔት ዝግጅት ሙያተኛ
የት/ት ደረጃ፡- በተዛማጅ መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ እና የ2 ዓመት የስራ ልምድ ያላቸው፡፡
አማርኛ እና እንግሊዝኛ እጅግ በጥሩ ሁኔታ የሚናገሩ፣ የስነ-ጽሁፍ ችሎታ ያላቸውና የጽሁፍ አርትኦት ብቃት ያላቸው፣
ደሞዝ:- 25,500 ብር እድሜ፡- ከ30-45 ብዛት፡- 2 ፆታ፡- አይለይም የስራው ጊዜ፡- የሙሉ ጊዜ ሰራተኛ
13. የዌብ ሳይት እና ማህበራዊ ሚዲያ ሙያተኛ
የትምህርት ደረጃ፡- በማንኛውም ሙያ በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁ፡፡ የስራ ልምድ ያላቸው፡፡
ደሞዝ፡- 30,500 ብር እድሜ፡- ከ25-40 ብዛት፡- 2 ፆታ፡- አይለይም
14. የህግ ሙያተኛ / የድርጅቱ የህግ ክፍል ረዳትና ዋና የሚሰሩ/
የትምህርት ደረጃ፡- በህግ በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁ፡፡ ከሁለት ዓመት በላይ የስራ ልምድ ያላቸው::
ደሞዝ:- 25,500 ብር ብዛት፡- 1 ፆታ፡- አይለይም እድሜ፡- ከ30–50 የስራ ልምድ፡- የ4 ዓመታት ቀጥተኛ የስራ ልምድ
15. ጀማሪ የስልክ ኦፕሬተር እና እንግዳ አቀባበል ሰራተኛ
የትምህርት ደረጃ፡- 10ኛ ወይም 12ኛ ክፍል ያጠናቀቁ ወይም /የቴ/ሙያ ዲፕሎማ ያላቸው
ደሞዝ:- 14,500 ብር እድሜ፡- ከ24 - 45 ብዛት፡- 12 ፆታ፡- ሴት
16. ከፍተኛ የስልክ ኦፕሬተር እና እንግዳ አቀባበል ሰራተኛ
የትምህርት ደረጃ፡- በማንኛውም ሙያ በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁ፡፡
ደሞዝ:- 17,500 ብር እድሜ፡- ከ27 - 45 ብዛት፡- 10 ፆታ፡- ሴት
# ለማመልከት ስትመጡም ሆነ በስራ ወቅት የድርጅቱ አለባበስ መመሪያ ፡-
#ለሴቶች፡- ስርአት ያለው የሴቶች አለባበስ ቀሚስ ወይም ጨርቅ ኮትና ሱሪ ያሟሉ፡፡
#ለወንዶች፡- ሸሚዝ ፣ ክራቫት ፣ ጨርቅ ሱሪና ኮት ቆዳ ጫማ በአጭር የተስተካከለ ፀጉርና ፂም ግዴታ ነው፡፡
#ማሳሰቢያ ፡- አመልካቾች የት/ት ማስረጃችሁን ከ10/12ኛ ክፍል ጀምሮ እና ተዛማጅ ማስረጃችሁን ኦሪጂናል እና ኮፒ ይዘው ይቅረቡ፡፡
CV ፣ ማመልከቻና ለቅጥር ለማለፍ ይጠቅመኛል ያሉትን ማስረጃ የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በአካል ቢሮ በማቅረብ አመልክቱ፡፡
አመልካቾች ብሔራዊ መታወቂያ ካርድ ፣ የመንግስት ድርጅት ሰራተኛ የሆነ ተያዥ ያስፈልጋችኋል፡፡
የማታና የእረፍት ቀናት ትምህርት ያላቸውና በሌሎች ተቋማት በስራ ላይ ያሉትን አንቀጥርም፡፡
#የመመዝገቢያ ጊዜ:- 19 / 08 / 2018 ዓ.ም እስከ 20 / 09 / 2018 ዓ.ም ድረስ
#አድራሻ፡- ቦሌ መድሃኒያለም ኢድናሞል አካባቢ / አለምነሽ ፕላዛ 8ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 801
#ለተጨማሪ መረጃ :- 0966 – 00 85 85 /
0966 – 72 7070
https://t.me/worldclassqualityawardethiopia