ALERT Comprehensive Specialized Hospital

ALERT Comprehensive Specialized Hospital This is the official Facebook account of ALERT Comprehensive Specialized Hospital

07/09/2025

ጳጉሜን 1 : የፅናት ቀን
ጳጉሜን 2 : የኅብር ቀን
ብዝኃነት የኢትዮጲያ ጌጥ

ዛሬ ጳጉሜ 01/2017 ዓ.ም የሀልዎት አማኑኤል ህብረት ቤተክርስቲያን አባላት ለአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ታካሚዎችና ቤተሰቦቻቸው ማዕድ ማጋራት አድርገዋል፡፡አባላቱ ለታካሚ...
06/09/2025

ዛሬ ጳጉሜ 01/2017 ዓ.ም የሀልዎት አማኑኤል ህብረት ቤተክርስቲያን አባላት ለአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ታካሚዎችና ቤተሰቦቻቸው ማዕድ ማጋራት አድርገዋል፡፡

አባላቱ ለታካሚዎች የሚሆን የተለያዩ የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችን ያበረከቱ ሲሆን በእለቱ ለአንድ ታካሚ የብቸኝነት ስሜት እንዳይሰማው የታብሌት ስልክ ስጦታ አበርክተዋል፡፡

በተጨማሪም በማዕድ ማጋራቱ ላይ ለተገኙ ታካሚዎችና ቤተሰቦቻቸው የመንፈሳዊ ህክምና አገልግሎት ተሰጧቸዋል፡፡
💙 እርሶ እንዴት ሊረዱ ይችላሉ?
✅ ይለግሱ
አካውንት ቁጥር፡ 1000696198307
አካውንት ስም፡ መለሰ ይርጋ እና በቃ ወርቅነህ
ባንክ፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
👉🏼 Follow us for more updates:
https://linktr.ee/Alert_Hospital

አዲስ ዘመን ጋዜጣ፣ ሐሙስ ነሐሴ 29/2017 ዓ.ም አለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል እየሰጠ ያለውን ነፃ ምርመራና ህክምና አገልግሎት እንደቀጠለ ነው!አለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላ...
05/09/2025

አዲስ ዘመን ጋዜጣ፣ ሐሙስ ነሐሴ 29/2017 ዓ.ም

አለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል እየሰጠ ያለውን ነፃ ምርመራና ህክምና አገልግሎት እንደቀጠለ ነው!
አለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል

AddisZemen Newspaper, Thursday, September,5,2025

Alert Comprehensive Specialized Hospital continues to provide free examination and treatment services!
Follow us for more updates:
https://linktr.ee/Alert_Hospital

ለኢንሳ እና ኤአይ ሠራተኞች ነፃ የጤና ምርመራ ተደረገላቸው !!!በዛሬው ዕለት ነሃሴ 27/2017 ዓ.ም የአለርት ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝ ሆስፒታል ስፔሻሊስት ሀኪሞችን ፣ጠቅላላ ሀኪሞችን ፣...
02/09/2025

ለኢንሳ እና ኤአይ ሠራተኞች ነፃ የጤና ምርመራ ተደረገላቸው !!!

በዛሬው ዕለት ነሃሴ 27/2017 ዓ.ም የአለርት ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝ ሆስፒታል ስፔሻሊስት ሀኪሞችን ፣ጠቅላላ ሀኪሞችን ፣ ነርሶችን እና ሌሎች አባላትን በያዘ የህክምና ቡድን የአይን፣የጥርስ ፣የቆዳ ፣የውስጥ ደዌ እና የስነ አእምሮ ነፃ የጤና ምርመራ ለኢንሳ(INSA) እና ኤአይ(AI) ሠራተኞች ያደረገላቸው ሲሆን የተቋማቱ ከፍተኛ አመራሮች እና ሠራተኞችም ለሆስፒታሉ ልባዊ ምስጋና አቅርበዋል።

🌼የሰራተኞች የእውቅና መርሃ-ግብር ተካሄደ!🌼አለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም ባካሄደው የአጠቃላይ ሰራተኞች የእውቅና መርሃ-ግብር ላይ የእድሜ ልክ አገልግ...
30/08/2025

🌼የሰራተኞች የእውቅና መርሃ-ግብር ተካሄደ!🌼

አለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም ባካሄደው የአጠቃላይ ሰራተኞች የእውቅና መርሃ-ግብር ላይ የእድሜ ልክ አገልግሎት የሰጡ አንጋፋ ሰራተኞችን ጨምሮ የተለያዩ የስራ ክፍሎችንና ድጋፍ ያደረጉ ድርጅቶችን እውቅና ሰጧል፡፡

የአጠቃላይ ሰራተኞች የእውቅና አሰጣጥ መርሃ-ግብር የአብሮነትን፣ሰላምን፣ፍቅርንና ወንድማማችነትን የሚያላብስ በመሆኑ በቀጣይ በየአመቱ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገልጿል።

Employees Recognition Program Held!

Alert Comprehensive Specialized Hospital recognized various departments and organizations that provided support, including veteran employees who have provided lifelong service, at its general employee recognition program held on August 30/2025.

It was stated that the general employees recognition program will continue to be strengthened every year as it promotes unity, peace, love, and brotherhood.
Follow us for more updates:
https://linktr.ee/Alert_Hospital

❤️እንኳን ደስ አላችሁ!❤️ዛሬ የሆስፒታሉ Supportive team ከ አስተዳድር ቡድን ጋር ባደረገው የዋንጫ እግር ኳስ ጨዋታ  15 ለ 9 በሆነ ከፍተኛ ልዩነት አሸንፏል፡፡ስፖርትለጤንነት፣...
30/08/2025

❤️እንኳን ደስ አላችሁ!❤️

ዛሬ የሆስፒታሉ Supportive team ከ አስተዳድር ቡድን ጋር ባደረገው የዋንጫ እግር ኳስ ጨዋታ 15 ለ 9 በሆነ ከፍተኛ ልዩነት አሸንፏል፡፡

ስፖርትለጤንነት፣ለሰላም፣ለፍቅርና ለአንድነት በሚል ሲካሄድ በነበረው ጨዋታ አሸናፊ የሆኑት የSupportive የእግር ኳስ ቡድን እና የጤና ባለሙያዎች የሴቶች የመረብ ኳስ ቡድን የዋንጫ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡

Congratulations!

Today, the hospital's Supportive team won the football match against the management team by a huge margin of 15 to 9.
The winners of the match, which was held under the theme of Sports for Health, Peace, Love and Unity, were awarded the trophy to the Supportive team football team and the health professionals women's volleyball team.
👉🏼 Follow us for more updates:
https://linktr.ee/Alert_Hospital

አዲስ ዘመን ጋዜጣ፣ አርብ ነሐሴ 23/2017 ዓ.ም የማህጸንና ጽንስ ህክምና አገልግሎት በዶ/ር አብዱረዛቅ ሽሞሎ የማህጸንና ጽንስ ህክምና ክፍል ኃላፊና የማህጸንና ጽንስ ስፔሻሊስት አለርት ...
29/08/2025

አዲስ ዘመን ጋዜጣ፣ አርብ ነሐሴ 23/2017 ዓ.ም

የማህጸንና ጽንስ ህክምና አገልግሎት በዶ/ር አብዱረዛቅ ሽሞሎ የማህጸንና ጽንስ ህክምና ክፍል ኃላፊና የማህጸንና ጽንስ ስፔሻሊስት
አለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
***
Adiszemen News Paper, Friday, August 29,2025

Obstetrics and Gynecology Service by Dr. Abdurezak Shemolo, Head of Obstetrics and Gynecology Department and Obstetrician and Gynecologist Specialist.
Alert Comprehensive Specialized Hospital
Follow us for more updates:
https://linktr.ee/Alert_Hospital

የጤና ባለሙያዎች የሴቶች የመረብ ኳስ ጨዋታ 2ለ0 አሸነፈ፡፡ዛሬ የአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የጤና ባለሙያዎች የመረብ ኳስ ቡድን ከአስተዳድር ሰራተኞች የመረብ ኳስ ቡድን ባ...
29/08/2025

የጤና ባለሙያዎች የሴቶች የመረብ ኳስ ጨዋታ 2ለ0 አሸነፈ፡፡

ዛሬ የአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የጤና ባለሙያዎች የመረብ ኳስ ቡድን ከአስተዳድር ሰራተኞች የመረብ ኳስ ቡድን ባደረገው የዋንጫ ጨዋታ የጤና ባለሙያዎች የሴቶች የመረብ ኳስ ቡድን የአስተዳድር ሰራተኞች የሴቶች የመረብ ኳስ ቡድንን 2ለ0 አሸንፈዋል፡፡

Health professionals win women's volleyball match 2-0

Today, the Health Professionals Volleyball Team of Alert Comprehensive Specialized Hospital defeated the Administrative Staff Volleyball Team 2-0 in a cup match.
👉🏼 Follow us for more updates:
https://linktr.ee/Alert_Hospital

29/08/2025
ዛሬ ነሐሴ 22/2017 ዓ.ም ለአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ አመራሮችና ሰራተኞች ነፃ የህክምና አገልግሎት ተሰጠ!***የሆስፒታሉ ባለሙያ ቡድን፣ ስፔሻሊስት ሐኪሞች፣ ጠቅላላ ሐኪሞች፣ ነርሶችና ሌሎች...
28/08/2025

ዛሬ ነሐሴ 22/2017 ዓ.ም ለአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ አመራሮችና ሰራተኞች ነፃ የህክምና አገልግሎት ተሰጠ!
***
የሆስፒታሉ ባለሙያ ቡድን፣ ስፔሻሊስት ሐኪሞች፣ ጠቅላላ ሐኪሞች፣ ነርሶችና ሌሎች ባለሞያዎችን ያካተተ በቆዳ፣ በአይን፣ በጠቅላላ ህክምና፣ በውስጥ ደዌ፣ በጥርስ ህክምና እና በሌሎችም የህክምና አይነቶች ለአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ ሰራተኞችና አመራሮች በስራ ቦታቸው በመገኘት ነፃ የጤና ምርመራና ህክምና አገልግሎት ሰጥቷል፡፡

አዲስ ሚዲያ ኔትወርክን በመወከል አቶ ሹመት ደመቀ በቦታው ላይ ተገኝተው ለተደረገላቸው ነፃ የጤና ምርመራና ህክምና አገልግሎት የሆስፒታሉን ህክምና ቡድን አመስግነዋል።

Today, August 28, 2025, Addis Media Network executives and employees were provided with free medical services!

The hospital’s team of specialists, general practitioners, nurses and other professionals provided free health check-ups and medical services in dermatology, ophthalmology, general medicine, internal medicine, dentistry and other medical fields to Addis Media Network employees and executives at their workplaces.

On behalf of Addis Media Network, Ato Shumet Demeke was present at the site and thanked the hospital’s medical team for the free health check-ups and medical services provided to them.
👉🏼 Follow us for more updates:
https://linktr.ee/Alert_Hospital

ዛሬ ነሐሴ 21/2017 ዓ.ም የአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሴቶች የመረብ ኳስ ጨዋታ አድርገዋል፡፡የጤና ባለሙያዎች ከላውንደሪ ባለሙያዎች ጋር በተደረገ ጨዋታ የጤና ባለሙያዎ...
27/08/2025

ዛሬ ነሐሴ 21/2017 ዓ.ም የአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሴቶች የመረብ ኳስ ጨዋታ አድርገዋል፡፡

የጤና ባለሙያዎች ከላውንደሪ ባለሙያዎች ጋር በተደረገ ጨዋታ የጤና ባለሙያዎች የሴቶች የመረብ ኳስ ቡድን 2ለ0 አሸንፈዋል፡፡

በተመሳሳይ የአስተዳድር ሰራተኞች ከጥገና ክፍል ሰራተኞች ጋር ተጫውተው የአስተዳድር ሰራተኞች የሴቶች የመረብ ኳስ ቡድን 2ለ0 ማሸነፍ ችለዋል፡፡

የፊታችን አርብ የሁለቱም አሸናፊዎች የመረብ ኳስ ቡድን 5፡30 ለዋንጫ ስለሚጫወቱ መጠው መደገፍ ይችላሉ!

Address

Kolfe Keranyo
Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ALERT Comprehensive Specialized Hospital posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Share on Facebook Share on Twitter Share on LinkedIn
Share on Pinterest Share on Reddit Share via Email
Share on WhatsApp Share on Instagram Share on Telegram

Category