ALERT Comprehensive Specialized Hospital

ALERT Comprehensive Specialized Hospital This is the official Facebook account of ALERT Comprehensive Specialized Hospital

Ayyaana Irreecha irratti Hojjettoota Hospitaala ALERT"Irreechi olka'iinsa biyyaaf!"አለርት ሆስፒታል ሰራተኞች የእርቻ በዓል ለይ!"ኢሬቻ ለሃገ...
04/10/2025

Ayyaana Irreecha irratti Hojjettoota Hospitaala ALERT

"Irreechi olka'iinsa biyyaaf!"

አለርት ሆስፒታል ሰራተኞች የእርቻ በዓል ለይ!

"ኢሬቻ ለሃገር ማንሰራራት!"

እንኳን ለ2018 ዓ.ም ኢሬቻ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!ኢሬቻ ለሃገር ማንሰራራት!አለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
02/10/2025

እንኳን ለ2018 ዓ.ም ኢሬቻ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
ኢሬቻ ለሃገር ማንሰራራት!

አለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል

የናታኔም ግብረሰናይ ድርጅት ለአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ታካሚዎች ማዕድ አጋራ!ዛሬ መስከረም 22/2018 ዓ.ም ናታኔም ግብረሰናይ ድርጅት ለስጋ ደዌና ለቆዳ ታካሚዎች የምሳ...
02/10/2025

የናታኔም ግብረሰናይ ድርጅት ለአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ታካሚዎች ማዕድ አጋራ!

ዛሬ መስከረም 22/2018 ዓ.ም ናታኔም ግብረሰናይ ድርጅት ለስጋ ደዌና ለቆዳ ታካሚዎች የምሳ ማዕድ ማጋራት በማድረግ ታካሚዎችና ቤተሰቦቻቸው እርስ በእርስ የልምድ ልውውጥ እንዲያደርጉና ህክምና ከሚከታተሉባቸው የህክምና ክፍሎች ወጥተው አስደሳች ጊዜ እንዲያሳልፉ አድርገዋል።

ግብረሰናይ ድርጅቱ ከማዕድ ማጋራት በተጨማሪ በየጊዜው ታካሚዎችን የስነ-ልቦና ህክምናዎችን እና የተለያዩ የህክምና ግብዓቶችን ድጋፍ ያደርጋል፡፡
🌍
💙 እርሶ እንዴት ሊረዱ ይችላሉ?
✅ ይለግሱ
አካውንት ቁጥር፡ 1000696198307
አካውንት ስም፡ መለሰ ይርጋ እና በቃ ወርቅነህ
ባንክ፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
Hospital Follow us for more updates:
https://linktr.ee/Alert_Hospital

02/10/2025
አዲስ አበባ መስከረም 22 ቀን 2018 ዓ.ምአዲሱ የመንግስት ሰራተኞች የደሞዝ ስኬል እርከን ሰንጠረዥ።Federal Civil Service Commission
02/10/2025

አዲስ አበባ መስከረም 22 ቀን 2018 ዓ.ም
አዲሱ የመንግስት ሰራተኞች የደሞዝ ስኬል እርከን ሰንጠረዥ።
Federal Civil Service Commission

ALERT Comprehensive Specialized HospitalInnovation for Safer Care and Sustainable Solutions 🌍💧We are proud to pioneer lo...
02/10/2025

ALERT Comprehensive Specialized Hospital
Innovation for Safer Care and Sustainable Solutions 🌍💧
We are proud to pioneer local production of 0.5% chlorine solution—ensuring uninterrupted infection prevention for all our service areas.
✅ Sustainable Supply – no more shortages
✅ Cost Savings – more resources for patient care
✅ Quality & Safety – reliable and consistent
✅ Self-Reliance – resilience built from within
This milestone, led by our Environmental Health Team, is more than a technical success—it’s a promise of trust, safety, and innovation for every patient who walks through our doors.

ዜና እረፍትየአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል  የስራ ባልደረባ የነበሩት  ወ/ሪት አመለወርቅ ጣሰው ወርቁ በገጠማቸው  ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው በሞት ስለተለዩን የሆስፒታሉ አ...
01/10/2025

ዜና እረፍት
የአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የስራ ባልደረባ የነበሩት ወ/ሪት አመለወርቅ ጣሰው ወርቁ በገጠማቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው በሞት ስለተለዩን የሆስፒታሉ አመራሮችና ሰራተኞች የተሰማንን ሃዘን እየገለፅን ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸውና ለስራ ባልደረቦቻቸው መፅናናትን እንመኛለን፡፡
አለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል

አዲስ ዘመን ጋዜጣ፣ አርብ መስከረም 16//2018 ዓ.ም የአለም ህሙማን ደህንነት ቀን በ አለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልAddisZemen Newspaper, Friday, Septem...
26/09/2025

አዲስ ዘመን ጋዜጣ፣ አርብ መስከረም 16//2018 ዓ.ም

የአለም ህሙማን ደህንነት ቀን በ አለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል

AddisZemen Newspaper, Friday, September,26,2025

World Patient Safety Day at Alert Comprehensive Specialized Hospital
Follow us for more updates:
https://linktr.ee/Alert_Hospital

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለደመራና ለመስቀል በዓል በሠላም አደረሳችሁ!!🌼በዓሉ የሰላም🌼፣ የፍቅር፣🌼 የአንድነትና የመተሳሰብ ይሁንላችሁ፡፡👍አለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔ...
26/09/2025

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለደመራና ለመስቀል በዓል በሠላም አደረሳችሁ!!🌼
በዓሉ የሰላም🌼፣ የፍቅር፣🌼 የአንድነትና የመተሳሰብ ይሁንላችሁ፡፡👍
አለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል

የአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ህክምና ቡድን በመገናኛ አደባባይ ለሦስት ተከታታይ ቀናት በመገኘት ለበርካታ ማህበረሰብ ነፃ የጤና ምርመራና የህክምና አገልግሎት ሰጡ!አለርት ኮም...
24/09/2025

የአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ህክምና ቡድን በመገናኛ አደባባይ ለሦስት ተከታታይ ቀናት በመገኘት ለበርካታ ማህበረሰብ ነፃ የጤና ምርመራና የህክምና አገልግሎት ሰጡ!

አለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የክረምት በጎፍቃድ አገልግሎት መረሀ-ግብር በይፋ ከተከፈተ ቀን ጀምሮ ለማህበረሰቡና ለተለያዩ ተቋማት ሰራተኞች ነፃ የጤና ምርመራና ህክምና አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።

የሆስፒታሉ ስፔሻሊስት ሐኪሞች፣ ጠቅላላ ሐኪሞች፣ ነርሶችና ሌሎች የጤና ባለሞያዎችን ያካተተ የህክምና ቡድን ለየካ ክፍለ ከተማ አካባቢ ማህበረሰቦች መገናኛ አደባባይ በሦስት ቀናት ውስጥ ከ24 ሺ በላይ ማህበረሰቦችን በነፃ ህክምናው ተጠቃሚ ማድረግ ችሏል።
Follow us for more updates:
https://linktr.ee/Alert_Hospital

አለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በስሩ ከሚገኙ አስራ አንድ ካችመንት ጤና ጣቢያዎች ጋር ውይይት አካሄደ!መስከረም 13/2018 ዓ.ም  የተካሄደው የውይይት መድረክ  በሆስፒታሉ በየ...
23/09/2025

አለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በስሩ ከሚገኙ አስራ አንድ ካችመንት ጤና ጣቢያዎች ጋር ውይይት አካሄደ!

መስከረም 13/2018 ዓ.ም የተካሄደው የውይይት መድረክ በሆስፒታሉ በየኳርተሩ የሚደረገውን የካችመንት ጤና ጣቢያዎችን ዳሰሳ መነሻ በማድረግ ሲሆን አለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልና ጤና ጣቢያዎች ያላቸውን ግንኙነትና ድጋፋዊ ክትትል የበለጠ ለማጠናከር አላማ ያደረገ ነው፡፡ በዕለቱም የተለያዩ የጤና ጣቢያ ሃላፊዎችና ባለሙያዎች እንዲሁም የሆስፒታሉ የተለያዩ ዲፓርትመንት ተወካዮች የተገኙ ሲሆን በ11 ካችመንት ጤና ጣቢያዎች ላይ በተደረገው ዳሰሳ የተገኙ ምርጥ ተሞክሮዎች፣ እንዲሁም ክፍተቶች ላይ በመወያየት ግብረ መልስ እና የመፍትሄ አቅጣጫዎች አስቀምጠዋል፡፡
***
Alert Comprehensive Specialized Hospital held discussions with eleven health centers in its catchment area!

The discussion forum held on September 23, 2025 G.C., based on the hospital's quarterly catchment tour and aimed to further strengthen the relationship and supportive supervision between Alert Comprehensive Specialized Hospital and catchment health centers.

The event was attended by heads and professionals from various health centers as well as representatives of various departments of the hospital. During the session, findings from the assessment conducted across 11 catchment health centers were presented. Best practices identified through the assessment, as well as existing gaps, were discussed, and corresponding response measures and solution-oriented directions were outlined.
https://linktr.ee/Alert_Hospital

Address

Kolfe Keranyo
Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ALERT Comprehensive Specialized Hospital posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Share on Facebook Share on Twitter Share on LinkedIn
Share on Pinterest Share on Reddit Share via Email
Share on WhatsApp Share on Instagram Share on Telegram

Category