Dr Getaneh Adimasu

Dr Getaneh Adimasu � Writer only

22/07/2025

ዶ/ር ዳንኤል ፈንታነህ 'ዶ/ር ደቦል' በ15 ሺህ ብር ዋስ ከእስር ተፈታ

የባህር ዳር ጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ባልደረባ የሆናው ዶ/ር ዳንኤል ፈንታነህ በዛሬው እለት በዋስ ተፈታ

12/07/2025

Just for fun😏

06/07/2025

ከያኔት ሆስፒታል ስለ ሞዴል ቀነኒ
አዱኛ ህልፈት መግለጫ ሰጠ!

ያኔት ሆስፒታል ከሞዴል ቀነኒ አዱኛ ህልፈተ ህይወት ጋር በተገናኘ በወቅቱ የነበረውን የህክምና ሂደት አስመልክቶ መግለጫ መስጠቱን አስታወቀ።

Via ያኔት ሆስፒታል

02/07/2025

ፍትህ ለዶ/ር ዳንኤል!
Justice for Dr. Daniel

ጥያቄያችን ይመለስ !
አትሰሩን
አታሳዱን!

ምናቆመው ጥያቄያችን ሲመለስ ብቻ ነው!

ሁለት ወር ሰጥተናችኋል!

Justice for Ethipian health professionals!

Change we need!
ጥያቄያችን የህልውና ነው!

ዶ/ር ዳንኤል ጀግናችን ነው!

ሐኪም ስታስሩ ሰው ይሞታል!
ወደ ኋላ አንልም!

Two months left!

ዶ/ር ዳንኤል ይፈታ!

ሐኪም ማሰር የነውር ጫፍ መሆኑ ይግባችሁ!

01/07/2025

ውድ ኢትዮጵያውያን ጤና ባለሙያዎችና አጋሮቻችን
ጥያቄያችን የመኖር አለመኖር ነው ስንል መብቻን እንዲከበር በምንሄድበት ሂደት እንቅፋቶች ሚያደናቅፉን ሳይሆን የበለጠ ሚያበረቱን ናቼው ለማለት ነው።
ጥያቄያችን የህልውና ነው ስንል በአግባቡ መልስ ካለገኜን አስጨናቂ አጣብቂኝ ውስጥ ነን ማለታችን ነው።
መኖር እንድንችል አግባብ ያለው መልስ ማግኜት አለብን፤ ስንኖር የሙያ ግዴታችን ለመወጣት እንገደዳለን።
የኛ ጥያቄ ባግባቡ ሲመለስ ትውልድ ይድናል፣ ተማሪወች የመማር ትርጉሙ ገብቷቼው ጠንክረው ይማራሉ፣ ዜጎች ጤነኛና አምራች ይሆናሉ።
በዚህ ሂደት የትኛውም ችግር ቢገጥመን ጀርባችን እስኪጎብጥ ከተሸክምነው ስለማይበለጥ የበለጠ እንበረታለን እንጂ በፍጹም ወደኋላ አንልም።
መብታችንን ማስከበር አማራጭ ሳይሆን አስገዳጂ ነው!
ይህን የተረዱ ከሀገር ውስጥም ይሁን ዓለም አቀፍ ተቋማት ግልሰቦችና ድርጂቶች ላሳዩን አጋርነት የኢትዮጵያ ህክምና ታሪክ በልኩ ይሰንደዋል።
አጋርነታችሁ በምንም ዋጋ ስለማይተመን እስከመጨረሻው እንዲቀጥልመረ በመጭው ትውልድ ስም እንጠይቃለን።

አሁን ወይም መቼም!
Change we need!

Justice for Dr. Daniel Fentaneh.

28/06/2025

የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት "የጤና ባለሙያዎች ማኅበርን በማገድ፣ ባለሙያዎችን በማሰር እና በማዋከብ አሳሳቢ የሆነውን የአገሪቱን የጤና ችግር መፍታት እንደማይችሉ" የሰብዓዊ መብት ተቆርቋሪው ሂውማን ራይትስ ዋች ገለጸ።

ሂውማን ራይትስ ዋች የጤና ባለሙያዎቹ ያነሷቸውን "ተገቢ ጥያቄዎች ትርጉም ባለው ውይይት መፈታት አለባቸው" ሲሉ የተቋሙ የአፍሪካ ምክትል ዳይሬክተር ላቲሺያ ባደርን ዋቢ አድርጎ ረቡዕ፣ ሰኔ 18/2017 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ አስፍሯል።

https://bbc.in/4noIoN6

ራበን ስንል የተጋነነ ይመስላል ግን እውነታው። ኦፕረሽን ክፍል የሚወደቁ ረዚደንቶች አሉ። ምንድ ነው ብየ ስጠይቃቸው ቁርስ ስለማይበሉ ነው።Dr Mekdelawit — Pediatric Surgeo...
27/06/2025

ራበን ስንል የተጋነነ ይመስላል ግን እውነታው። ኦፕረሽን ክፍል የሚወደቁ ረዚደንቶች አሉ። ምንድ ነው ብየ ስጠይቃቸው ቁርስ ስለማይበሉ ነው።

Dr Mekdelawit — Pediatric Surgeon

27/06/2025
27/06/2025

(መሠረት ሚድያ)- ከሰሞኑ የጤና ባለሙያዎች በመላው ኢትዮጵያ ሲያሰሙት የነበረውን ድምፅ እና ሲያቀርቡት የነበረውን የመብት እና የጥቅም ጥያቄ ማህበራዊ ሚድያ ላይ በማስተጋባት የሚታወቀ...

የመጨረሻ አመት የማህፀንና ፅንስ ስፔሻሊቲ ሬዚደንት የሆነውን እና በ Debol Surgery መፅሀፍ፣ በMAC- Ethiopia መስራችነት፣ በ Dr Debol page ስለ ጤና ባለ...
26/06/2025

የመጨረሻ አመት የማህፀንና ፅንስ ስፔሻሊቲ ሬዚደንት የሆነውን እና በ Debol Surgery መፅሀፍ፣ በMAC- Ethiopia መስራችነት፣ በ Dr Debol page ስለ ጤና ባለሞያዎች ህይወት መሻሻል እና ስለ ጤና ዘርፉ ለውጥ ግንዛቤ በመፍጠር እና ከዚያም በላይ በሚችለው መጠን በማስተባበር የታገለውን ዶ/ር ዳንኤልን ሀሰተኛ ታርጋ ለጥፎ ማሰር እና ለማሰቃየት መሞከር መላው የጤና ባለሞያውን መናቅ እና ጥያቄዎቻችንን ለመመለስ ዝግጁ አለመሆን ነው።

ለጤና ተማሪና ባለሙያው ገና የህክምና ተማሪ እያለ ጀምሮ በርካታ ስራዎችን የሰራው ተፅእኖ ፈጣሪው ወጣት የሙያ አጋራችንን ዶ/ር ዳንኤልን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ፍቱት‼️

የኢትዮጵያ ጤና ባለሞያዎች ንቅናቄ ቦርድ ጉዳዩን በቅርበት እየተከታተለ እንደሆነና ከተለያዩ ተፅእኖ ፈጣሪ ተቋማት እና ኢምባሲዎች ጋር እየተነጋገረ እንደሆነ ማሳወቅ እንፈልጋለን። በቀጣይ ሁኔታውን አይተን የምንወስነውን ውሳኔ ተግባር ላይ ለማዋል ሁሉም ጤና ባለሙያ ዝግጁ እና ተባባሪ እንዲሆን እንጠይቃለን።

We leave no health professional behind‼️

Address

Debra Markos

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Dr Getaneh Adimasu posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Practice

Send a message to Dr Getaneh Adimasu:

Share

Category