Medical Information

Medical Information በዚህ ገጽ ጤናን የተመለከቱ የሥራ ማስታወቂያዎች፤ ሕይወታዊ ቁም-ነገሮችና አጠቃላይ መረጃዎችን እንለዋወጥበታለን! Medical Media

የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ ተመዛኞች በሙሉ__የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ አዲስ እና ድጋሚ ተመዛኝ  የጤና ባለሙያዎች በሙሉ፤ የጤና ሚኒ...
23/03/2026

የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ ተመዛኞች በሙሉ
__

የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ አዲስ እና ድጋሚ ተመዛኝ የጤና ባለሙያዎች በሙሉ፤ የጤና ሚኒስቴር ምዘናውን ለመስጠት ቅድመ ዝግጅቱን ያጠናቀቀ ሲሆን በቅርብ ቀናት ውስጥ ምዝገባ ይጀምራል። በዚህም መሰረት ተመዛኞች ከዚህ በታች የተዝረዘሩትን መርጃዎችን ማሟላት ያስፈልጋል።

ለብቃት ምዘና ፈተና ለመመዝገብ የምትፈልጉ ተመዛኞች ምዝገባውን ለማካሄድ
▫ የቴምፖራሪ ዲግሪ
▫ የብሔራዊ መታወቂያ (National ID)
▫ በመጋቢት ወር 2018 ዓ.ም ለተፈተናችሁ ማለፋችሁን ከትምህርት ሚኒስቴር
▫ ከ2015 ዓ.ም በፊት ከግል የትምህርት ተቋማት ለተመረቃችሁ አዲስ ተመዛኞች ደግሞ ከትምህርት እና ስልጠና ባለስልጣን የትምህርት ማስረጃቸው የተረጋገጠ መሆኑን የሚያስፈልግ ስለሆነ ከወዲሁ ዝግጁ እንድታደርጉ እያሳሰብን የምዝገባውን ፕሮግራም በቅርብ ቀን የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

አመዘጋገብ ዝርዝር ቅደም ተከተል ለማየት፡ በኮሜንት መሥጫው ያለውን ቪዲዮ ይመልከቱ።

23/03/2026

1. ሥራ ሲለጠፍ የምታመለክቱት አመልክቱ በተባለው አድራሻ እንጂ ወደ እኛ አይደለም። በአካል ከተባለ በአካል ሔዶ መመዝገብ ነው።

2. ለሥራ ቅጥር ምዝገባ ማንኛውም ክፍያ አይጠየቅም፤ እንዳትከፍሉ።

3. ጥያቄ ስትጠይቁ ‘hi' ምናምን አትበሉ - ቀጥታ ወደ ጉዳዩ...

መልካም የሥራ ቀን!

  የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ጤናና ሕክምና ሳይንስ ኮሌጅ ያሠለጠናቸውን 614 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመረቀ።ተመራቂዎቹ በሕክምና፣ ስፔሻሊቲ፣ በኹለተኛ ዲግሪ እና በመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርታቸውን...
22/03/2026



የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ጤናና ሕክምና ሳይንስ ኮሌጅ ያሠለጠናቸውን 614 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመረቀ።

ተመራቂዎቹ በሕክምና፣ ስፔሻሊቲ፣ በኹለተኛ ዲግሪ እና በመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።

ኢድ ሙባረክ!
20/03/2026

ኢድ ሙባረክ!

19/03/2026

የ2018 ዓ.ም የብሔራዊ ህክምና ስፔሻሊቲ ስልጠና (ERMP) የመግቢያ ፈተና ውጤት ያመጣችሁና የ Speciality ወይም/እና የዩኒቨርሲቲ ምርጫ ማስተካከያ ያድርጉ!

በአመልካቾች ጥያቄ የመመዝገቢያ ሲስተሙ በድጋሜ ከዛሬ መጋቢት 08/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ክፍት መሆኑን ጤና ሚኒስቴር ገልጿል።

Otolaryngology-HNS (ENT) በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም Anesthesiology, Critical Care and Pain Medicine በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ምርጫ አድርጋችሁ የነበራችሁ በተገለፁት ዩኒቨርሲቲዎች ፕሮግራሞቹ ምንም ቦታ የሌለ በመሆኑ ማስተካከያ እንድታደርጉ ተብሏል።

የምርጫ ማስተካከያ ስታደርጉ የምትመርጧቸው Specialty በመረጣችሁት ዩኒቨርሲቲ ክፍት ያለውን ኮታ እንድትመለከቱ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።

የትምህርት ዕድል የፈተና ቀንና ቦታ
19/03/2026

የትምህርት ዕድል የፈተና ቀንና ቦታ

19/03/2026

የትምህርት ዕድል የፈተና ቀንና ቦታ በቴሌግራም ቻነል ለጥፈናል።

Otolaryngology – Head and Neck Surgery: First Batch Graduates (2026) of Bahir Dar University.We proudly celebrate the gr...
18/03/2026

Otolaryngology – Head and Neck Surgery: First Batch Graduates (2026) of Bahir Dar University.

We proudly celebrate the graduation of the first batch of specialists in Otolaryngology – Head and Neck Surgery from College of Medicine and Health Sciences, Bahir Dar University in 2026.

With great pride, we present three highly trained and dedicated physicians who are now ready to serve the nation and beyond with excellence and professionalism:

Dr. Haileleul Assefa
Dr. Molalign Yismaw
Dr. Teklemarian Wondie

Congratulations to the pioneers of this historic first batch.

አርጀንቲና ከዓለም ጤና ድርጅት (WHO) በይፋ መውጣቷን አረጋገጠችአርጀንቲና ከዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ከአንድ ዓመት በፊት በይፋ ባሳወቀችው መሠረት በዛሬው ዕለት በይፋ መውጣቷን አረጋግ...
18/03/2026

አርጀንቲና ከዓለም ጤና ድርጅት (WHO) በይፋ መውጣቷን አረጋገጠች

አርጀንቲና ከዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ከአንድ ዓመት በፊት በይፋ ባሳወቀችው መሠረት በዛሬው ዕለት በይፋ መውጣቷን አረጋግጣለች።

የፕሬዝዳንት ሚሌይ መንግሥት ውሳኔውን አርጀንቲናን ወደ ቀድሞ ጥንካሬዋ ለመመለስና ብሔራዊ ጥቅሟን ለማስቀደም የሚደረገው ጥረት አካል መሆኑን ገልጿል።

ፕሬዝዳንት ሚሌይ ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ የዓለም ጤና ድርጅት በሀገራት የውስጥ ጤና ፖሊሲ ላይ የሚያደርገውን ጣልቃ ገብነት ሲተቹ ቆይተዋል።

በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ የካንሰር መድኃኒቶችን ለማምረት እንቅስቃሴ እየተደረገ ነዉ ተባለ በአሁኑ ወቅት የካንሰር መድኃኒቶች በሀገር ውስጥ የማይመረቱ ሲሆን አሁን ላይ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ...
18/03/2026

በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ የካንሰር መድኃኒቶችን ለማምረት እንቅስቃሴ እየተደረገ ነዉ ተባለ

በአሁኑ ወቅት የካንሰር መድኃኒቶች በሀገር ውስጥ የማይመረቱ ሲሆን አሁን ላይ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የካንሰር መድኃኒቶችን እና ክትባቶችን በሀገር ውስጥ ለማምረት ሰፊ እንቅስቃሴ እየተደረገ ስለመሆኑ ተነግሯል።

በአርማወር ሀንሰን የምርምር ኢንሲቲትዩት የፋርማሲዩቲካል ኢንድስትሪ ልማት ዘርፍ ም/ዳይሬክተር ረ/ፕሮፌሰር መሳይ ወ/ማርያም የካንሰር መድኃኒቶች እና የክትባት አቅርቦት በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት በቂሊንጦ የኢንዱስትሪ ፓርክ ትልልቅ ፕሮጀክቶች እየተተገበሩ መሆኑን ገልጸዋል።

ምክትል ዳይሬክተሩ አክለውም ኢትዮጵያ ከ72 ዓመታት በፊት በፓስተር ኢንስቲትዩት አማካኝነት እስከ ስድስት የሚደርሱ ክትባቶችን በሀገር ውስጥ ታመርት እንደነበር አስታውሰው፣ ይህ ሂደት ተቋርጦ መቆየቱን ገልጸዋል።

አሁን ላይ "ኢትዮ ባዮ ፋርማ" በተባለ ግዙፍ የመንግስት ፕሮጀክት አማካኝነት ሀገሪቱ የሚያስፈልጓትን ክትባቶች በሀገር ውስጥ ለማምረት የሚያስችል ሰፊ ስራ በቂሊንጦ ፓርክ ውስጥ እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።

ዘገባው የኢትዮ ኤፍ ኤም ነው።
Medical Information

የ2018 ዓ.ም የብሔራዊ ህክምና ስፔሻሊቲ ስልጠና (ERMP) የመግቢያ ፈተና ውጤት ያመጣችሁና የ Speciality ወይም/እና የዩኒቨርሲቲ ምርጫ ማስተካከያ ያድርጉ!በአመልካቾች ጥያቄ የመመዝ...
17/03/2026

የ2018 ዓ.ም የብሔራዊ ህክምና ስፔሻሊቲ ስልጠና (ERMP) የመግቢያ ፈተና ውጤት ያመጣችሁና የ Speciality ወይም/እና የዩኒቨርሲቲ ምርጫ ማስተካከያ ያድርጉ!

በአመልካቾች ጥያቄ የመመዝገቢያ ሲስተሙ በድጋሜ ከዛሬ መጋቢት 08/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ክፍት መሆኑን ጤና ሚኒስቴር ገልጿል።

Otolaryngology-HNS (ENT) በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም Anesthesiology, Critical Care and Pain Medicine በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ምርጫ አድርጋችሁ የነበራችሁ በተገለፁት ዩኒቨርሲቲዎች ፕሮግራሞቹ ምንም ቦታ የሌለ በመሆኑ ማስተካከያ እንድታደርጉ ተብሏል።

የምርጫ ማስተካከያ ስታደርጉ የምትመርጧቸው Speciality በመረጣችሁት ዩኒቨርሲቲ ክፍት ያለውን ኮታ እንድትመለከቱ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።

ያሳዉቁን!
17/03/2026

ያሳዉቁን!

Address

Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Medical Information posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Practice

Send a message to Medical Information:

Share

Share on Facebook Share on Twitter Share on LinkedIn
Share on Pinterest Share on Reddit Share via Email
Share on WhatsApp Share on Instagram Share on Telegram

Our Story

Feed Health Information