Ethiopian Public Health Association (EPHA)

Ethiopian Public Health Association (EPHA) EPHA is an association of public health professionals of varying categories and levels of training.

to promotes better health services to the public and high professional standards through advocacy, professional competence, relevant policies, and effective networking. EPHA is committed to improve the health and living status of the people of Ethiopia through the dedicated and active involvement of the organization and its members and through collaboration with stakeholders. EPHA members are distributed all over the country occupying positions at different levels of health care and management from woreda (district) health office and health facilities to the level of a minister. EPHA members are also in private, government and non-government organizations as are its Executive Board members EPHA is among the strongest professional associations in Ethiopia with a current membership of more than 8600. EPHA has its head quarter in Addis Ababa, Ethiopia, and chapters in different regions of the country. The Association is working closely with its partners and collaborators to facilitate and accelerate activities on the country’s priority public health issues and has over 30 years of experience and success in implementing national as well as continental projects.. EPHA has good working relationship with governmental and non-governmental organizations, and universities within the country and abroad.

እንኳን ለ2018 ዓ/ም አደረሳችሁ!በአገሪቱ የጤና አጠባበቅ ረገድ ጉልህ ሚና ያለው የኢትዮጵያ ጤና አጠባበቅ ማኅበር ከተመሰረተ ከ36 አመት በላይ ሆኖታል።ማኅበሩ 11,000 የሚጠጉ በልዩ ል...
10/09/2025

እንኳን ለ2018 ዓ/ም አደረሳችሁ!

በአገሪቱ የጤና አጠባበቅ ረገድ ጉልህ ሚና ያለው የኢትዮጵያ ጤና አጠባበቅ ማኅበር ከተመሰረተ ከ36 አመት በላይ ሆኖታል።

ማኅበሩ 11,000 የሚጠጉ በልዩ ልዩ ዘርፍ የተሰማሩ አንጋፋና ወጣት አባላትን አቅፎ የያዘ ሲሆን ከመንግስታዊም ሆነ መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር በቅርበት ይሰራል።

የተሻለ የጤና አገልግሎትን ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ ማኅበሩ የሙያና ስነምግባር ክህሎትን ለማሳደግ የሚረዳ ተከታታይ የሙያ ማሻሻያ ስልጠና (CPD) ይሰጣል።

በከፍተኛ የትምህርት ተቋማትና በሌሎች የአገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች ለሚሰሩ አባላቱ በጥናትና ምርምር የላቀ ተሳትፎ እንዲኖራቸው የሚያስችል ተቋማዊ የጥናትና ምርምር ግምገማ ኮሚቴ (IRERC) ያለው በመሆኑ ለበርካታ ድርጅቶችና ግለሰቦች አገልግሎት በመስጠት ላይ ያለ ሲሆን በዚህም እውቅናን አግኝቷል።

የጤና አገልግሎት ጥራት ከማኅበሩ እሴቶች መካከል አንዱና ዋነኛው ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ልዩ ልዩ የምርምር ማእከላትን የያዘ ባለ 7 ወለል ህንጻ በማስገንባት ማኅበሩ ለትውልድ የሚተላለፍ አሻራ አስቀምጧል።

በተጨማሪም ዘመናዊ ቤተ መጽሐፍትና ማተሚያ ቤት ያለው በመሆኑ አባላቱንና አጋር ድርጅቶችን በትጋት በማገልገል ላይ ይገኛል።

የኢትዮጵያ ጤና አጠባበቅ ማኅበር የዓለም የጤና ኮንግረስን ጨምሮ ታላላቅ ሳይንሳዊ ኮንፍረንሶችን በማስተባበር በአገራችን ተጠቃሽ ሚና ካላቸው ማኅበራት ተርታ ከፊት የሚሰለፍ ነው።

የኢትዮጵያ ሙያ ማኅበራት ሕብረት (EPAA) ሰብሳቢም በመሆኑ ከሌሎች ሙያ ማኅበራት ጋር በመቀናጀት በ2018 ዓ/ም ታላቅ አገር አቀፍ ኮንፍረንስ ለማካሄድ በዝግጅት ላይ ነው።

ማኅበሩ በየአመቱ በርካታ የጥናት ውጤቶችን በአመታዊ ጉባኤው ከማቅረብ በዘለለ፤ ወቅታዊ የጤና መረጃዎችን በማሳተምና በማሰራጨት ለማኅበረሰቡ ተደራሽ ያደርጋል።

የኢትዮጵያ ጤና አጠባበቅ ማኅበር በአገሪቱ ማንኛውም አይነት የጤና ችግር በተከሰተ ጊዜ በፈጥኖ ደራሽነቱ የተመሰከረለት ማኅበር ነው።

በአዲሱ አመት የዚህ ማኅበር አባል እንዲሆኑ የአክብሮት ጥሪ እናቀርባለን።

መልካም አዲስ ዓመት!

የኢትዮጵያ ጤና አጠባበቅ ማኅበር አባል በነበሩት በአቶ መብርሐቱ አባይ ሕልፈት የተሰማንን ሃዘን እየገለጽን ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መፅናናትን እንመኛለን።
02/09/2025

የኢትዮጵያ ጤና አጠባበቅ ማኅበር አባል በነበሩት በአቶ መብርሐቱ አባይ ሕልፈት የተሰማንን ሃዘን እየገለጽን ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መፅናናትን እንመኛለን።

የዶ/ር መስፍን አዲሴ የቀብር ስነ ስርዓት የሚፈጸመው ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2017 ዓ.ም ሲሆን የሰዓት ለውጥ መደረጉን በአክብሮት እንገልጻለን። በመሆኑም የቀብሩ ስነ ሥርአት ከ8:00 ሰአት ...
25/08/2025

የዶ/ር መስፍን አዲሴ የቀብር ስነ ስርዓት የሚፈጸመው ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2017 ዓ.ም ሲሆን የሰዓት ለውጥ መደረጉን በአክብሮት እንገልጻለን። በመሆኑም የቀብሩ ስነ ሥርአት ከ8:00 ሰአት ጀምሮ ፒያሳ (አራዳ ጊዮርጊስ) ይፈጸማል።

የኢትዮጵያ ጤና አጠባበቅ ማኅበር አባል በነበሩት በዶ/ር መስፍን አዲሴ ሕልፈት የተሰማንን ሃዘን እየገለጽን ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መፅናናትን እንመኛለን። የቀብር ስነስርአቱ ነገ ...
24/08/2025

የኢትዮጵያ ጤና አጠባበቅ ማኅበር አባል በነበሩት በዶ/ር መስፍን አዲሴ ሕልፈት የተሰማንን ሃዘን እየገለጽን ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መፅናናትን እንመኛለን።

የቀብር ስነስርአቱ ነገ ሰኞ ነሐሴ 19 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት በአዲስ አበባ አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን የሚፈጸም ይሆናል።

የኢትዮጵያ ጤና አጠባበቅ ማኅበር!

09/08/2025

Call for Membership Registration

The Ethiopian Public Health Association (EPHA) is a not-for-profit, voluntary, and multidisciplinary association of professionals from diverse sectors.
Established in 1989, EPHA has been promoting better public health services and upholding professional standards in Ethiopia for over 36 years. Through advocacy, active engagement, and networking, EPHA continues to support the advancement of public health in the country. EPHA collaborates with both local and international partners to address Ethiopia’s top public health priorities.

We are pleased to invite you to become a member of EPHA a dedicated Association to advancing public health through research, policy engagement, capacity building, and professional networking.

Types of Membership (Individual and Institutional)
Regular Membership – for health professionals
Associate Membership – for non-health professionals
Honorary Membership – for individuals who have made outstanding contributions to public health or the community and
Lifetime Membership

Note: Anyone holding at least a first degree is eligible to become a member of the association.

How to Register
Submit a membership request via email to: ephamembers1@gmail.com.
Fill out the Membership Registration Form (can be emailed upon request)
Pay the membership fee using the Commercial Bank of Ethiopia (CBE):
Account Name: EPHA
Account Number: 1000000992357

Send the following documents via email:

* Completed registration form
* Copy of your recent academic credentials
* Scanned bank payment slip and
* A soft copy of 3x4 photograph

Membership Fees
Ethiopian Regular/Associate Member 300 ETB annually
Ethiopian Lifetime Member 3,000 ETB (one-time)
Foreign Regular/Associate Member 50 USD annually
Local Institutional Membership 5,000 ETB annually
International Institutional Membership 300 USD annually

Why Join EPHA?
You will benefit from:
- Opportunities to network with Ethiopia’s top public health professionals.
- Participation in national and international scientific conferences and workshops.
- Access to the latest research, policy updates, and public health publications.
- Opportunities to contribute to thematic working groups and health policy dialogues.
- Regular updates on training, scholarships, job opportunities, and collaborative projects.

For More Information
📞 Call us at: +251 11 416 6083 / 41
Email: ephamembers1@gmail.com

Join EPHA today and be part of Ethiopia’s public health transformation!

ETHIOPIAN PROFESSIONAL ASSOCIATIONS ALLIANCE (EPAA)CALL FOR ABSTRACTEPAA 1st National ConferenceMain Theme: "Dialogue fo...
04/08/2025

ETHIOPIAN PROFESSIONAL ASSOCIATIONS ALLIANCE (EPAA)
CALL FOR ABSTRACT
EPAA 1st National Conference
Main Theme: "Dialogue for National Transformation: Addressing Ethiopia’s Current Challenges and Strategic Opportunities"

Send your submissions to: epaa1942@gmail.com and
mulerabate2@gmail.com
Abstract Submission Deadline: 30 September 2025
Notification of Acceptance: 10 October 2025
Conference Date and Venue: To be Announced

CALL FOR ABSTRACT
EPAA 1st National Conference

Main Theme: "Dialogue for National Transformation:
Addressing Ethiopia’s Current Challenges and Strategic
Opportunities"

Send your submissions to: epaa1942@gmail.com and mulerabate2@gmail.com
Abstract Submission Deadline: 30 September 2025
Notification of Acceptance: 10 October 2025
Conference Date and Venue: To be Announced

Hakim Warqnah and Melaku Beyan Society honors Dr. Yayehyirad Kitaw and Dr. Asfaw Desta for their outstanding contributio...
26/07/2025

Hakim Warqnah and Melaku Beyan Society honors Dr. Yayehyirad Kitaw and Dr. Asfaw Desta for their outstanding contributions to medicine and public health today on july 26/2025 at EPHA House.

The society honors both EPHA members in recognition of their dedication, leadership and lifelong services to promote medical services and education in Ethiopia.

22/07/2025

Advance Your Career with EPHA-CPD!
The Ethiopian Public Health Association Continuing Professional Development (CPD) program is your trusted partner for professional growth. As a nationally accredited CPD Accreditor and Provider, we empower public health professionals with high-quality learning opportunities to stay at the forefront of the field.
Why choose EPHA-CPD?
•Nationally Accredited: Recognized as both a CPD Accreditor and Provider, ensuring top-tier standards.
• Diverse Offerings: We provide Category 1 and Category 2 CPD activities covering critical public health topics.
• Relevant & Impactful: Our programs address pressing public health issues to enhance your expertise.
• Flexible Learning: Access engaging, practical, and career-boosting CPD opportunities designed for busy professionals.
Join EPHA-CPD to elevate your skills and make a difference in public health! Contact us today to explore our offerings!

22/07/2025

Elevate Your Research with EPHA-IRERC!
The Ethiopian Public Health Association Institutional Research Ethics Review Committee (IRERC) is your go-to for ethical research oversight. As a nationally Level A accredited IRERC and registered with the Federalwide Assurance (FWA) for the Protection of Human Subjects (USA), we guarantee world-class standards in protecting research participants.
Why choose us?
Expert Reviewers: Our diverse panel includes medical, public health, and non-medical professionals for balanced, thorough evaluations.
Quick Turnaround: Streamlined processes ensure fast reviews without sacrificing quality.
Fair Pricing: Competitive rates make ethical oversight accessible for all researchers.
Global Standards: Our FWA registration and Level A accreditation align with international ethical benchmarks.
Partner with EPHA-IRERC for professional, efficient, and trusted ethical reviews! Contact us today to support your research journey!

የቢሮ ኪራይ ማስታወቂያየህንጻው 3ኛ ወለልየሚከራየው ቦታ ስፋት                                                                            Room ...
22/05/2025

የቢሮ ኪራይ ማስታወቂያ
የህንጻው 3ኛ ወለል

የሚከራየው ቦታ ስፋት
Room 1. ፡- 110.11 ካሬ
Room 2. ፡- 25.44 ካሬ
Room 3. ፡- 115.61 ካሬ
Room 4. ፡- 119.2 ካሬ

ጠቅላላ ድምር 370.36 ካሬ የጋራ መጠቀሚያ ቦታዎችን ሳይጨምር

· የጨረታ ሰነድ መሸጥ የሚጀመረው ፡-
May 26/2025
· የጨረታ ሰነድ የሚሸጥበት ቦታ ፡-
በማህበሩ ህንፃ 3ኛ ወለል (ሂሳብ ክፍል)
· ጨረታው የሚዘጋበት ቀን ፡-
June 9/2025 ከቀኑ 8፡00
· ጨረታው የሚከፈትበት ቀን ፡-
June 9/2025 ከቀኑ 8፡30

አድራሻ:- ከቀበና አደባባይ ወደ አራት ኪሎ መታጠፊያ OLA ማደያ ፊት ለፊት

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0911 437853 ወይም 0114-166041 ይደውሉ፡፡

የኢትዮጵያ ጤና አጠባበቅ ማኅበር!

በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከኢትዮጵያ ጤና አጠባበቅ ማኅበር /ኢጤአማ/ የተሰጠ መግለጫግንቦት 13/2017 ዓ.ም“ተከታታይ እና ዘላቂ መፍትሄ ላይ ያነጣጠረ  የባለድርሻ አካላት ምክክር ላይ ትኩረት ...
21/05/2025

በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከኢትዮጵያ ጤና አጠባበቅ ማኅበር /ኢጤአማ/ የተሰጠ መግለጫ

ግንቦት 13/2017 ዓ.ም

“ተከታታይ እና ዘላቂ መፍትሄ ላይ ያነጣጠረ የባለድርሻ አካላት ምክክር ላይ ትኩረት ማድረግ አስፈላጊ ነው"
የኢትዮጵያ ጤና አጠባበቅ ማህበር ከተመሰረተበት ከ1981 ዓ.ም ጀምሮ በሀገራችን የጤና ልማትና ሥርዓት መሻሻል ላይ ጉልህ አስተዋፅኦ እያደረገ የሚገኝ ከሃገርም አልፎ በአህጉራችን አፍሪካና በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነትና መልካም ገፅታ ያለው ስመጥር የሙያ ማህበር ነው። ማህበራችን የተቋቋመባቸዉ በርካታ አላማዎች ዉስጥ አንዱ የአባላቱን መብትና ጥቅም ማስከበር ሲሆን ይህንንም ለማሳካት ከሚመለከታቸዉ አካላት ጋር ዉይይት ሲያደርግና በጤናዉ ስርዓት ማሻሻያ ተግባራት ላይ ተሳትፎ ሲያደርግ ቆይቷል፤ እያደረገም ይገኛል፡፡
የጤና ሥርዓት ዋነኛ ግብዓት የሆነውን የጤና የሰው ኃብት ልማት እና ዘርፉን እያጋጠሙት ያሉት ተግዳሮቶችን ለመፍታት ካለፉት በርካታ ዓመታት ወዲህ እየተደረጉ ያሉ ጥረቶች እንዳሉ የኢትዮጵያ ጤና አጠባበቅ ማኅበር ይገነዘባል።
በጤና ባለሙያዎች ከሚቀርቡት ጥያቄዎች ባሻገር ሴክተሩ ያሉበት የሥርዐት፣ የአመራር እና የአቅርቦት የመሳሰሉት ችግሮች በርካታ ቢሆኑም እንደ ችግሮቹ ስፋት፣ ጥልቀት እና ውስብስብነት በአጭር፣ በመካከለኛ እና በረጅም ጊዜ ከፍሎ ለማየት ማኅበራችን ከጤና ሚኒስቴር እና እህት ማህበራት ጋር ውይይቶች በማድረግ የመፍትሄ አቅጣጫዎችን እየጠቆመ ይገኛል። የሙያ ማህበራት ተወካዮች የሚሳተፉበት ቀጣይ የውይይት መድረኮችም እንደሚኖሩ የጋራ መግባባት ላይ ተደርሷል።
በዚሁ መሰረት
1. በጤና ባለሙያዎች በአሁኑ ወቅት እየተነሱ ያሉ የጥቅማ ጥቅም፣ደመወዝ፣የሙያ እድገት፣ የመኖሪያ ቤት ችግር፣ የትራንስፖርት ችግር፣ የሕክምና ወጭ ሽፋን፣ የተጋላጭነትና የትርፍ ሰዓት ክፍያ፣ የትምህርት እድል፣ ሥልጠናና አቅም ግንባታ፣ ምቹ የሥራ አካባቢ (conducive working environment) እንዲሁም የሥራ ላይ ደህንነት መጠበቅ እና ተያያዥ ጥያቄዎች እንዳሉ የኢትዮጵያ ጤና አጠባበቅ ማህበር ይገነዘባል።

2. እነዚህ ከላይ የተዘረዘሩ ጥያቄዎች በየጊዜው እየተነሱ ያሉ እና በየደረጃው እና ሥርዐት ባለው መልክ ሳይመለሱ የቆዩና እየተጠራቀሙ ያሉ ጥያቄዎች በመሆናቸው ምላሽ ማግኘት እንደሚገባቸው ማህበራችን በፅኑ ያምናል።

3. በአሁኑ ወቅት በሃገራችን በጤና የሰው ሀብት ልማት ዙሪያ በተለይ በጤና ሙያተኞች ለሚነሱ ጥያቄዎች ወቅታዊ፣ አወንታዊ እና ዘለቄታዊ መፍትሄዎችን መስጠት አስፈላጊ ነው። እየተነሱ ያሉት ጥያቄዎች በርካታ በመሆናቸው በአጭር፣ በመካከለኛና በረጅም ጊዜ ከፋፍሎ ማየት አስፈላጊ ነው ብለን እናምናለን።

4. መሰል ጥያቄዎች በሚነሱበት ወቅት ተገቢውን መፍትሄ ለመስጠት ያመች ዘንድ ሁሉም ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉበት የጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት በማድረግ የጋራ መፍትሄዎችን ለማምጣት ጥረት እንዲደረግ እንመክራለን።

5. በጤና ባለሙያዎች የሚነሱ ጥያቄዎች በሚቀርቡበት ጊዜ ሙያው የሚጠይቀውን ሥነ ምግባር ቀዳሚ በማድረግ እና የጤና አገልግሎት ተጠቃሚዎችን ደህንነት እና መብት ባረጋገጠ መልኩ መሆን እንዳለበት እንመክራለን።

የኢትዮጵያ ጤና አጠባበቅ ማኅበር በጤና ሙያተኞች የተነሱ ጥያቄዎችን ለመመለስ በሚደረግ ጥረት ሁሉ የማኅበራችን ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ እና አማካሪ ምክር ቤት በኩል ጉዳዩ አፅንኦት ተሰጥቶት አስቸኳይ ምክረ ሃሳብ እንዲቀርብበት ማድረግን ጨምሮ ያላሰለሰ ሙያዊ ድጋፍ የምናደርግ መሆኑን ከወዲሁ እንገልፃለን።

የኢትዮጵያ ጤና አጠባበቅ ማህበር ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ እና አማካሪ ምክር ቤት

Address

Ethiopian Public Health Association, 2QMG+PFX, Addis Ababa Via Queen Elizabeth II St. , Ethiopian Public Health Association, For The Best Route In Current Traffic Visit Https://maps. App. Goo. Gl/bwQb
Addis Ababa
7117

Opening Hours

Monday 02:30 - 17:00
Tuesday 09:00 - 17:00
Wednesday 09:00 - 17:00
Thursday 09:00 - 17:00
Friday 09:00 - 17:00

Telephone

+251114166083

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethiopian Public Health Association (EPHA) posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Practice

Send a message to Ethiopian Public Health Association (EPHA):

Share

Share on Facebook Share on Twitter Share on LinkedIn
Share on Pinterest Share on Reddit Share via Email
Share on WhatsApp Share on Instagram Share on Telegram