Ethiomed talk/ኢትዮ ሜድ ቶክ

Ethiomed talk/ኢትዮ ሜድ ቶክ Ethiomed Talk/ኢትዮ ሜድ ቶክ: A hub for Ethiopian healthcare professionals and enthusiasts. We share insights, discuss medical advancements, and foster connections.

Join us to stay informed, inspired, and engaged in the world of medicine.

16/09/2025
 ❗️
26/08/2025

❗️

can we afford and pay 25%????==========================ዳቦ መግዥ ያጣ ሀኪም ከየት አምጥቶ ነው ቅድመ ክፍያ የሚከፍለው?ለጤና ባለሙያዎች አጠቃላይ የመንግሥት ...
21/08/2025

can we afford and pay 25%????
==========================

ዳቦ መግዥ ያጣ ሀኪም ከየት አምጥቶ ነው ቅድመ ክፍያ የሚከፍለው?

ለጤና ባለሙያዎች አጠቃላይ የመንግሥት ኪራይ ቤቶች እንዲመቻቹልን

ድምፅ ሁኑ

© Inbox

31/07/2025

Shout out to my newest followers! Excited to have you onboard! DilatataMohammed Ibrahim, Lalise Atc, Haannaa Israel Haannaa Israel, Burtukan Fiqadu, Elias Abdeta, Muluken Tesfahun

13/05/2025
13/05/2025



“ የዲኤችኤል/DHL ሰራተኞች ነገ ወደ ስራ ይመለሳሉ፡፡ ለሰራተኞቹ የ 35 በመቶ የደመወዝ ጭማሪ ይደረጋል ” - አቶ አባትይሁን ታከለ

ባለፈው ሐሙስ ከአሰሪው ድርጅት ጋር ባለመግባባታቸው ስራ ያቆሙት የዲኤችኤል/DHL ሰራተኞች ከዛ በኋላ በተደረገ ድርድር የሰራተኛ ማህበሩና ድርጅቱ ስምምነት ላይ በመድረሳቸው በነገው ዕለት ወደ ስራ እንደሚመለሱ ተገለፀ፡፡

የትራንስፖርትና መገናኛ ሰራተኛ ማህበራት ኢንዱስትሪ ፈደሬሽን ፕረዝደንት አቶ አባትይሁን ታከለ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል በቦሌ ክፍለ ከተማ የስራና ክህሎት ፅ/ቤት አሸማጋይነት ሲደረግ የሰነበተው የሁለቱ አካላት ድርድር በዛሬው ዕለት በስምምነት መቋጨቱን ተናግረዋል፡፡

አቶ አባትይሁን ታከለ በዝርዝር ምን አሉ ?

“ ባለፈው አርብ የቦሌ ክፍለ ከተማ የስራና ክህሎት ፅ/ቤት በአደራዳሪነት ገብቶበት፣ ሁለቱንም አካላት በማቀራረብ ረገድ አስተዋፅኦ አድርጓል፡፡ የሰራተኛ ማህበሩ 50 ፐርሰንት የደመወዝ ጭማሪ ሲጠይቅ፣ ድርጅቱ ደግሞ 24 ፐርሰንት ብቻ ነው የምጨምረው የሚል አቋም ነበራቸው፡፡

በዚህም ሁለቱም ተደራዳሪዎች መስማማት ስላልቻሉ፣ የቦሌ ክፍለ ከተማ የስራና ክህሎት ፅ/ቤት በአሸማጋይነት ጣልቃ ሊገባ ችሏል፡፡ ይኸው መንግስታዊ አካል ያቀረበው የማስማሚያ ሀሳብ ደግሞ የደመወዝ ጭማሪው 35 ፐርሰንት ይሁን የሚል ነው፡፡

የቦሌ ክፍለከተማ ይህን ሀሳብ ያቀረበው ሰራተኞችንም በማወያየት ነው፡፡ በመጨረሻም የሰራተኛ ማህበሩ እና ድርጅቱ በዚህ ሀሳብ መስማማታቸውን አረጋግጠዋል፡፡ በዚህ መሰረት፣ የድርጅቱ ሰራተኞች በነገው ዕለት ማለትም ግንቦት 6 ቀን 2017 ዓ.ም ወደ ስራ እንደሚመለሱ ተስማምተዋል፡፡

ይኸው አዲሱ የደመወዝ ጭማሪ ከሚያዝያ ወር ጀምሮ ተግባራዊ እንዲሆን በሰራተኛ ማህበሩ በኩል የተጠየቀ ቢሆንም ድርጅቱ ባለመስማማቱ፣ የ 35 ከመቶ ጭማሪው ከግንቦት ወር ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆን ነው የተገለፀው፡፡ በሚያዝያ ወር ደመወዝ ላይ ግን የ 24 በመቶ ጭማሪ እንደሚያደርግ ድርጅቱ ተስማምቷል፡ ” ብለዋል።

እዚህ ውሳኔ ላይ ለመድረስ አስቸጋሪ የድርድር ሒደቶች መታለፋቸውን የገለፁት አቶ አባትይሁን የቦሌ ክፍለ ከተማ ስራና ክህሎት ፅ/ቤት በአሸማጋይነት ጣልቃ በመግባቱ ችግሩ ሊፈታ እንደቻለ ተናግረዋል።

ለዚህም የቦሌ ክፍለከተማ ስራና ክህሎት ፅ/ቤት ምስጋና እንደሚገባው ጠቅሰዋል፡፡

ድርጅቱና የሰራተኛ ማህበሩ ችግራቸውን በመግባባትና በመደራደር መፍታት ሲችሉ ነገሩ የከፋ ደረጃ ላይ (የስራ ማቆም እርምጃ ድረስ) መድረሱ አግባብ አይደለም ሲሉም ተናግረዋል።

የዲኤችኤል/DHL ሰራተኞች፣ ባለፈው ሐሙስ፣ ሚያዝያ 30 ቀን 2017 ዓ.ም ነበር በአሰሪና ሰራተኛ አዋጁ መሰረት የ10 ቀን ማስጠንቀቂያ ከሰጡ በኋላ ወደ ስራ ማቆም እርምጃ የገቡት፡፡

ለዚህ እርምጃ ምክንያት የሆኑዋቸው ጥያቄዎችም የቆዩና ብዙ ናቸው። አንደኛው በአዋጅ የተሰጠው የህብረት ስምምነት ድርድር ጥያቄ ሲሆን፣ ሌላኛው ደግሞ የደመወዝ ጭማሪን የሚመለከት ነበር፡፡

አቶ አባትይሁን ታከለ ባለፈው ሳምንት እንደገለጹልን ድርጅቱ በየአመቱ ደመወዝ ይጨምር የነበረ ቢሆንም የዘንድሮን ግን ዘሎታል።

" ከማህበሩ ጋር የማደርገውን ድርድር ሳልጨርስ የደመወዝ ጭማሪ አላደርግም " በሚል ነው ደመወዝ ጭማሪውን የዘለለው። የማናጅመንት አባላት ለሆኑ ሰራተኞች ግም ደመወዝ ጨምሯል፣ ለሰራተኛው ግን አልጨመረም፡፡ ሰራተኞቹም " የገንዘብ የመግዛት አቅምም እየደከመ በመምጣቱ የደመወዝ ጭማሪ መደረግ አለበት " በማለት ነበር የስራ ማቆም እርምጃ የወሰዱት።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ

Name this   in the comment section
23/02/2025

Name this in the comment section

What could be the Dx?
08/02/2025

What could be the Dx?

የዶ/ር አንዱዓለም ዳኘን ቤተሰብ ለማገዝ ፍላጎት ያላችሁ ሁሉ ለዚሁ ዓላማ ተብሎ የተከፈተው የጥምር የባንክ ሂሳብ ቁጥር መረጃ ይህ መሆኑን እያሳወቅን ስለምታደርጉት እገዛ በቅድሚያ እናመሰግና...
04/02/2025

የዶ/ር አንዱዓለም ዳኘን ቤተሰብ ለማገዝ ፍላጎት ያላችሁ ሁሉ ለዚሁ ዓላማ ተብሎ የተከፈተው የጥምር የባንክ ሂሳብ ቁጥር መረጃ ይህ መሆኑን እያሳወቅን ስለምታደርጉት እገዛ በቅድሚያ እናመሰግናለን::

Account Holder Names:

Drs. Hailemariam Awoke and Amsalu Worku and Mequanint Yimer

Bank: Commercial Bank of Ethiopia (CBE), Bahir Dar Branch

Account No:

1000676116978

Address

Addis Ababa
00000

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethiomed talk/ኢትዮ ሜድ ቶክ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Practice

Send a message to Ethiomed talk/ኢትዮ ሜድ ቶክ:

Share

Share on Facebook Share on Twitter Share on LinkedIn
Share on Pinterest Share on Reddit Share via Email
Share on WhatsApp Share on Instagram Share on Telegram