Yekatit 12 Hospital Medical College

Yekatit 12 Hospital Medical College Yekatit 12 Hospital was founded in 1923 and one of the 1st modern hospitals in the country.

Yekatit 12 Hospital started providing medical education in 2011 and changed its name to Yekatit 12 Hospital Medical College.

በየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ ለኬዝ ቲም ሃላፊዎች የኢንፌክሽን ቅድመ መከላከል ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጫ ስልጠና ተሰጠ።በየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ አዲስ አበባ ጥቅምት 3...
09/11/2025

በየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ ለኬዝ ቲም ሃላፊዎች የኢንፌክሽን ቅድመ መከላከል ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጫ ስልጠና ተሰጠ።

በየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ አዲስ አበባ ጥቅምት 30/2018 ዓ.ም

የግንዛቤ ማስጨበጫውን የሰጡት የ infection prevention ኬዝ ቲም ሃላፊ የሆኑት ወ/ሮ ደስታ አእምሮ ሲሆኑ ስለ ስልጠናው ጠቃሚነት አጠንክረው ተናግረዋል።

በየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ ለኬዝ ቲም ሃላፊዎች የኢንፌክሽን ቅድመ መከላከል ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጫ ስልጠና መሰጠቱ ተቋሙ ለሚሰጠው ጥራቱን የጠበቀ አገልግሎት እጅግ ጠቃሚ ነው ተብሏል።

ስልጠናው በዋናነት infection prevention ሲሆን በተለይ የህክምና መሳሪያዎች አጥቦ መልሶ መጠቀም ( instrumental processing) ላይ እንዲሁም አጠቃላይ የህክምና መሳሪያዎች እንዴት መጠቀም እንደሚገባ እንዲሁም አጠቃላይ በየ ክፍሉ ያሉ የአገልግሎት መስጫ ስፈራዎች ንፅህናቸው የተጠበቀ መሆኑ ላይ አጠንጥኗል።

በስልጠናው ላይ የተሳተፉት የየክፍሉ የኬዝ ቲም ሃላፊዎች እንዳሉት አጠቃላይ የህክምና መሳሪያ አጠቃቀምና / አጥቦ መልሶ መጠቀ እና የህክምና ስፍራዎች ንፅህናቸው የጠበቁ እንዲሆኑ ስልጠናው ጠቃሚ ነው ብለዋል።

📌 Follow Us on Social Media
👉 Facebook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100063650457050

👉 Telegram: Join Our Channel https://t.me/Y12HMCC

👉 Follow us on tiktok
https://vm.tiktok.com/ZMHWJyPGKQmQp-dftjE/

🔖

🌟👩‍⚕️ ለጤና ባለሙያዎች እውቅናና ምስጋና ተደረገ👨‍⚕️🌟የታካሚዎች ደህንነት ቀንን በማስመልከት በየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በአበበች ጎበና የእናቶችና ህጻናት ህክምና ምዕከል ላለ...
09/11/2025

🌟👩‍⚕️ ለጤና ባለሙያዎች እውቅናና ምስጋና ተደረገ

👨‍⚕️🌟
የታካሚዎች ደህንነት ቀንን በማስመልከት በየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በአበበች ጎበና የእናቶችና ህጻናት ህክምና ምዕከል ላለፉት ወራት እንደ ሀገርም እንደ አለምም ጥቂት የሚባሉ የህክምና ስኬቶች ያስመዘገቡ ባለሙያዎች እውቅናና ምስጋና ተደረገላቸ

👶 🙏

💙 ከወራት በፊት የ765 ግራም ጨቅላ ህጻንን ኪሎው ጨምሮ በሙሉ ጤንነት ከ1.3 ኪሎግራም በላይ እዲሆን አድርገው ያለምንም ተጓዳኝ ችግር በጤንነት ወደቤቱ እንዲገባ ተደርጓል። 🌸

❤️ በቅርቡም አንድ በሾተላይ የተጎዳን ጽንስ በማኅጸን ሳለ ለ10 ጊዜ ደም በመስጠት እንደ አፍሪካ የመጀመሪያ እንደ ዓለም ሁለተኛ የተሳካን ልጅ የማስገኘት ህክምና ያደረጉ ባለሙያዎች እውቅናና ምስጋና ተደርጎላቸዋል።🌺

🏥 የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ ለእነዚህ ባለሙያዎች ክብር፣ እውቅና፣ ምስጋና እና ታላቅ አድናቆት ይግባቸው ብሏል። 💐✨

👏 የተከበሩ ባለሙያዎች 👏

👩‍⚕️ Dr. Selamawit Assefa – Neonatologist

👩‍⚕️ Mahlet Kebede Gebrie – Nurse

🧪 Kalkidan Tsegaye Kebede – Laboratory (Blood Bank)

👨‍⚕️ Dr. Birhanu Kebede – Associate Professor of Obstetrics, Maternal Fetal Medicine

👨‍⚕️ Dr. Yared Tesfaye – Assistant Professor of Obstetrics, Maternal Fetal Medicine

👨‍⚕️ Dr. Nejad Mohammed – MFMF-2

👨‍⚕️ Dr. Tewodros Getahun – MFMF-2

👨‍⚕️ Dr. Tsegaye Legesa – MFMF-2

👨‍⚕️ Dr. Muleta Befkene – MFMF-1

👨‍⚕️ Dr. Mulugeta Tadesa – MFMF-1

🌍 እናመሰግናለን! እናቶችንና ህፃናትን በህይወት በጤና የሚያቆዩ እና ተስፋን የሚያለመልሙ የጤና ባለሙያዎቻችን በኩራት እናከብራቸዋለን። እናመሰግናለን 💙🌼

📌 Follow Us on Social Media
👉 Facebook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100063650457050

👉 Telegram: Join Our Channel https://t.me/Y12HMCC

👉 Follow us on tiktok
https://vm.tiktok.com/ZMHWJyPGKQmQp-dftjE/

🔖



💫
🌸
💖

💙🌍✨ Happy World Radiography Day 2025! ✨🌈🩻📅 November 8 | 💫 Celebrating Patient Care in Medical ImagingToday, Yekatit 12 H...
08/11/2025

💙🌍✨ Happy World Radiography Day 2025! ✨🌈🩻

📅 November 8 | 💫 Celebrating Patient Care in Medical Imaging
Today, Yekatit 12 Hospital Medical College proudly celebrates the brilliance and dedication of our Radiographers and Imaging Professionals! 👩🏽‍⚕️👨🏾‍⚕️

They are the unseen heroes who turn science into sight, making hidden illnesses visible and guiding doctors toward life-saving care. 💖

🔬 Since 1895, when Wilhelm Conrad Roentgen discovered X-rays, radiography has transformed healthcare. Today, our imaging experts continue that legacy with innovation, precision, and compassion.

💫 Let’s honor the hands and minds that help us see beyond the surface — ensuring quality, safety, and hope for every patient, every image, every day.

💙🩻 Yekatit 12 Hospital Medical College Communication salutes all radiographers for their tireless service and commitment to patient care!🌈💙🩻

📌 Follow Us on Social Media
👉 Facebook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100063650457050

👉 Telegram: Join Our Channel https://t.me/Y12HMCC

👉 Follow us on tiktok
https://vm.tiktok.com/ZMHWJyPGKQmQp-dftjE/

🔖

🌿 የታካሚዎች ደህንነት ቀንን በማስመልከት: ጣፎ ጤና ጣቢያ ጉብኝት ተካሄደ👶በየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ 💖በ2018 ዓ.ም የዓለም የታካሚ ደህንነት ቀን በማስመልከት የካቲት 12 ሆስ...
07/11/2025

🌿 የታካሚዎች ደህንነት ቀንን በማስመልከት: ጣፎ ጤና ጣቢያ ጉብኝት ተካሄደ

👶በየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ 💖

በ2018 ዓ.ም የዓለም የታካሚ ደህንነት ቀን በማስመልከት የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በአበበች ጎበና የእናቶችና ህጻናት ማዕከሉ “Patient Safety from the Start” እና “Safe Care for Every Newborn and Child” በሚል መሪ ቃል በተለያዩ ዝግጅቶች አክብሯል። ✨🌸

🏥 በጣፎ ጤና ጣቢያ አገልግሎት ማስፋት

ከአንድ ዓመት በፊት በሸገር ሲቲ ከተማ የሚገኘው ጣፎ ጤና ጣቢያ እና በአበበች ጎበና የእናቶች እና ህጻናት ማዕከል የመግባቢያ ሰነድ ተፈርሞ ነበር።

የሰነዱም ዋና አላማ አለአግባብ ከጣፎ፣ ከለገዳዲ ከሰንዳፋ የሚመጡ እናቶችና ህጻናትን እንግልት ለመቀነስ፣ ተገቢ ያልሆኑ ሪፈራሎችን ለማስቀረት እና የታካሚ ደህንነትን ለማሻሻል ነበር 💉👩‍⚕️

✅ ከስምምነቱ በኋላ አበበች ጎበና የእናቶችና ህጻናት ማዕከል ለጣፎ ጤና ጣቢያ የCS ክፍል በማቋቋም የቀዶ ጥገና የወሊድ አገልግሎት አስጀምሯል።

ባለሙያዎችን በመመደብ

👩‍⚕️ 2 የማሕጸንና ጽንስ ስፔሻሊስት

👨‍⚕️ 2 ከፍተኛ ሬዚደንቶች

💉 የሰመመን ባለሙያዎችና ሌሎች አስፈላጊ ባለሙያዎች 24/7 በቋሚነት አገልግሎት መድቧል።

📈 የመጡ ተጨባጭ ለውጦች

✨በጤና ጣቢያው ቀድሞ የወሊድ ቁጥር ከ100 በታች የነበረ ሲሆን ከMOU እና ከትግበራው በኋላ በወር ከ200 በላይ ሆኗል

✨የCS ወሊድም በወር 60 በላይ ሆኗል

✨ አላስፈላጊ ሪፈራሎችም በጣም ቀንሷል

🌸

🤝 በጉብኝቱ ላይ የተገኙት አካላት:

ዶ/ር ምትኩ አንተነህ፣ ዋና ፕሮቮስት፣ የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ

አቶ አበራ፣ የሸገር ከተማ ጤና ቢሮ ኃላፊ

ዶ/ር አበበ ታደሰ፣ የህክምና አሰጣጥ ም/ፕሮቮስት

ዶ/ር ዱረቲ ጀማል፣ ዳይሬክተር፣ አበበች ጎበና የእናቶችና ህጻናት ማዕከል

አቶ ዳንኤል ናደው፣ የእናቶችና ህጻናት ክፍል ቡድን መሪ፣ ከአዲስ አበባ ጤና ቢሮ

ሌሎች ባለሙያዎችና እንግዶች ተገኝተዋል🌿

💬 የአቶ አበራ ምስክርነት

የአበበች ጎበና የእናቶችና የህጻናት ማዕከል ዳይሬክተር ዶክተር ዱረቲ ጀማልም ላሳዩት ቁርጠኝነት እስከ ሙሉ ብድናቸው ያሳዩት በሳል አመራርና ቁርጠኝነት በደንብ ታይቶበታል ሲሉ የሸገር ሲቲ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ አበራ የመሰከሩ ሲሆን።

ለዚህ አጠቃላይ ውጤትም የየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ አመራረሮችና ሰራተኞች ቁርጠኛ ውሳኔና ስራን ያሳየ መሆኑን የሸገር ከተማ የጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ አበራ ምስክርነታቸው ሰጥተዋል።💫

🌼 በመተባበር እና ትክክለኛ ውሳኔ ለለውጥ የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ💖

📌 Follow Us on Social Media
👉 Facebook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100063650457050

👉 Telegram: Join Our Channel https://t.me/Y12HMCC

👉 Follow us on tiktok
https://vm.tiktok.com/ZMHWJyPGKQmQp-dftjE/

🔖

| | | | | | |

በ Public Health  school n ድህረ-ምረቃ የትምህርት  ፕሮግራሞች ተወዳድራችሁ  ላለፋችሁ አመልካቾች በሙሉ ጉዳዩ: የምዝገባ ጊዜን  በድጋሚ ስለማሳወቅ በየካቲት-12 ሆስፒታል ሜድ...
07/11/2025

በ Public Health school n ድህረ-ምረቃ የትምህርት ፕሮግራሞች ተወዳድራችሁ ላለፋችሁ አመልካቾች በሙሉ

ጉዳዩ: የምዝገባ ጊዜን በድጋሚ ስለማሳወቅ

በየካቲት-12 ሆስፒታል ሜድካል ኮሌጅ በPublic Health school በ ድህረ-ምረቃ የትምህርት ፕሮግራሞች (General Public Health, Epidemiology, Health Care Quality, and Reproductive Health) በ regular, እና extension program ለመማር ያመልከታችሁና ያለፋችሁ አመልካቾች በሙሉ የምዝገባ ጊዜው እና መሟላት ያሉባቸውን መረጃዎች እንደሚከተለው የተገለጸ ሲሆን በተጠቀሰው መሰረት የካቲት 12 ሆ/ሜ/ኮ ግቢ ሪጅስትራር ጽ/ቤት በመገኘት እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን።

ሀ. ለextension መርሃ-ግብር
1. ምዝገባ(Registration)፡- ጥቅምት 29-30/2018 ስለሆነ የት/ት ማስረጃችሁን፣ ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ እና የNGAT ውጤት ይዛችሁ እንድትቀርቡ
2. Late registration with penality (በቅጣት): ሰኞ እና ማቅሰኞ ህዳር 1 እና 2-2018 ሲሆን ቅጣት በእያንዳንዱ ቀን 100ብር መሆኑን እናሳውቃለን

3. ትምህርት የሚጀመረው እና orientation፡- ህዳር 06/2018 መሆኑን እናሳውቃለን

ለ. ለመደበኛ(Regular) መርሃ-ግብር አመልካቾች
1. ምዝገባ(Registration)፡- ህዳር 01-02/2018 ስለሆነ የት/ት ማስረጃችሁን፣ ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ እና የNGAT ይዛችሁ እንድትቀርቡ

2. Late registration with penality(በቅጣት): ረቡዕ ህዳር 03- 2018 በቀን 100ብር መሆኑን እናሳውቃለን።

3. ትምህርት የሚጀመረው እና orientation፡- ህዳር 04/2018 መሆኑን እናሳውቃለን

ማሳሰብያ:ስም ዝርዝራችሁን በሚከተለው link ማግኘት ትችላላችሁ።

የካቲት 12 ሆ/ሜ/ኮ ሪጅስትራር ጽ/ቤት

📌 Follow Us on Social Media
👉 Facebook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100063650457050

👉 Telegram: Join Our Channel https://t.me/Y12HMCC

👉 Follow us on tiktok
https://vm.tiktok.com/ZMHWJyPGKQmQp-dftjE/

🔖

🌟 Yekatit 12 Hospital Celebrates 2025 World Patient Safety Day with the Theme “Patient Safety from the Start”Yekatit 12 ...
07/11/2025

🌟 Yekatit 12 Hospital Celebrates 2025 World Patient Safety Day with the Theme “Patient Safety from the Start”

Yekatit 12 Hospital Medical College, Abebech Gobena Mothers and Children Center, joyfully celebrated the 2025 World Patient Safety Day under the inspiring motto “Patient Safety from the Start” and the slogan “Safe Care for Every Newborn and Child.”

The celebration shined a spotlight on the message that a safe start in life ensures a safe future for every child. 👶💖

💫 Opening with Purpose

The program began with heartfelt remarks from Dr. Anteneh Miteku, Provost of Yekatit 12 Hospital Medical College, who emphasized that patient safety is the foundation of trust and quality care.

Following him, Mr. Daniel from the Addis Ababa Health Bureau delivered an inspiring keynote speech highlighting the need to protect patients especially mothers and children from preventable harm from the very beginning of care. 🌿👩‍⚕️

🩺 Knowledge and Innovation in Focus

Strengthening Collaboration
Dr. Eden Mohamed presented the joint work between catchment health centers and Abebech Gobena Hospital (AGH) to improve neonatal outcomes, emphasizing the need to establish a Patient Safety Team at AGH. She also introduced the Incident Reporting Webpage developed by Yekatit 12 Hospital.💻🔍

🏅 Celebrating Dedication and Excellence

A special Recognition Ceremony honored professionals who demonstrated exceptional commitment to patient safety and teamwork:

✨ Sr. Genet Kahsay – Pediatric OPD Case Team Leader (Y12HMC)

✨ Dr. Abinet Tamirat – Academic & Clinical Coordinator (AGMCC)

✨ Tsegaw Aytenfisu – Neonatal Nurse (AGMCC)

Their dedication stands as a model of excellence and compassion in healthcare. 🌸👏

🧬 Quality in Action

The Abebech Gobena Quality Team shared achievements from the inspiring survival story of a baby born weighing 750 grams and Intrauterine Iso-immunization Survival Program, both crucial in improving maternal and child health outcomes. The discussion underscored innovation and teamwork in ensuring safer healthcare practices. 🌼

🚶‍♀️ Learning Beyond the Hospital

Teams conducted a site visit to Tafo Health Center, strengthening collaboration with the Sheger City Health Bureau. The visit focused on improving referral systems, cesarean section services, and maternal-newborn safety, fostering a strong network for community care. 🤝🏥

📘 Educating the Community

Informative leaflets on maternal and child safety prepared in both Amharic and Afan Oromo by Dr. Workineh were distributed to raise public awareness and promote family involvement in patient safety. 🧡📖

🎤 A Heartfelt Closing

The program concluded with a warm and inspiring speech from Dr. Dureti Jemal, Director of Abebech Gobena Mothers and Children Center. She expressed gratitude to all participants and reaffirmed that “patient safety begins with every child’s first heartbeat.” 💓

✨ The 2025 World Patient Safety Day celebration beautifully reflected Yekatit 12 Hospital Medical College’s enduring values of care, collaboration, and commitment to excellence—reminding all that safe care is everyone’s responsibility. 🌍🌿

📌 Follow Us on Social Media
👉 Facebook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100063650457050

👉 Telegram: Join Our Channel https://t.me/Y12HMCC

👉 Follow us on tiktok
https://vm.tiktok.com/ZMHWJyPGKQmQp-dftjE/

🔖

| | | | | |

የWHO Surgical safety check listን በመጠቀም ከቀዶ ህክምና ጋር የሚመጡ ሞቶችን 40 በመቶ መቀነስ ይቻላል።🎯የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ አዲስ አበባ ጥቅምት 28/20...
07/11/2025

የWHO Surgical safety check listን በመጠቀም ከቀዶ ህክምና ጋር የሚመጡ ሞቶችን 40 በመቶ መቀነስ ይቻላል።

🎯የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ አዲስ አበባ ጥቅምት 28/2018 ዓ.ም

🏥🛡️❤️ የታካሚ ደህንነት ( patients safety)
ምንድነው?

የታካሚ ደህንነት ( patients safety) ምንድነው? የህክምና ስህተቶች በመቀነስና በታካሚ ላይ የሚደርስ ጉዳትን በመካላከያ ጥራቱን የጠበቀ የጤና አገልግሎት መስጠት ነው።

🌍በአለም ላይ በአመት 313 ሚልየን ቀዶ ህክምና ይከናወናል ከነዚህም ውስጥ 7 ሚልየን ሰዎች ውስብሰብ ችግር (complications) ውስጥ ሲገሱ ከነዚህ 7 ሚልየን ውስጥ ደግሞ 50 በመቶውን ቀድመን መከላከል የምንችላቸው ናቸው ከነዚህም ውስጥ በአጠቃላይ በዓመት 1 ሚልየን የሚሆኑት ደግሞ ህይወታቸውን ያጣሉ

ይህንን ሞት ለማነፃፀር በቲቢ, በወባ, በኤችአይቪ በወሊድ ምክንያት ከሚሞቱ ሰዎች ውስጥ የበለጠ ቁጥር ይይዛል

ወይም በአውሮኘላን መከስከስ ምክንያት የሚሞቱ ሰዎችን 33 ሺህ እጥፍ ይበልጣል።

በተቋማችን የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ የታካሚ ደህንነትን ለማስጠበቅ በተለያየ ጊዜ የተለያዩ ስትራቴጂአዊ እቅዶችን በማቀድ በሰራተኛው ውስጥ የታካሚ ደህንነት ሰርፆ እንዲታይ ከፍተኛ እንቅስቃሴ እያደረገ ይገኛል።

⚕️✅የታካሚ ደህንነት በተቋሙ ውስጥ ባህል ለማድረግ ከተሰሩ ስራዎች መካከል ዌብ አኘልኬሽን በማበልፀግ ጥቅም ላይ ማዋል እንዲሁም የታካሚ ደህንነት ኬዝ ቲም በማዋቀር የተለያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ኘሮግራሞች በማዘጋጀት በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል።

💡 በዚህ በያዝነው ሳምን በተለይ በተቋሙ ቀዶ ህክምና አገልግሎት ላይ እየተሳተፉ ላሉ የጤና ባለሙያዎች ጥልቅ የሆነ የታካሚ ደህንነት ላይ የሚያጠነጥን ስልጠና ተሰጥቷል።

🏥❤️በስልጠናው 80 የሚደርሱ የተቋሙ ሰራተኞች የተሳተፉ ሲሆን ስልጠናውም ለተከታታይ ሁለት ቀናት ተከናውኖ ውሏል።

ስልጠናውን የሰጡት የየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ የህክምና ጥራት አገልግሎት ማረጋገጥ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት ዶ/ር ዳንኤል አበበ ሲሆኑ የስልጠናውን አስፈላጊነት አበክረው ተናግረዋል።

🚨🌟 4-Day Emergency & Suction Training Empowers Nurses at Yekatit 12 Hospital Medical College!Yekatit 12 Hospital Medical...
06/11/2025

🚨🌟 4-Day Emergency & Suction Training Empowers Nurses at Yekatit 12 Hospital Medical College!

Yekatit 12 Hospital Medical College proudly hosted an intensive four-day training on Emergency Preparedness and Suction Technique 💉🩺 in close collaboration with the Swedish Health Team 🇸🇪 a partnership built on excellence and global cooperation 🌍.

The program unfolded over four impactful days, with two rounds for two dedicated teams 👩‍⚕️👨‍⚕️, ensuring every participant received focused, hands-on experience and professional mentoring 🧠💪.

Guided by the Nursing Audit Team, the training delivered interactive theory sessions 📘 and real-world practical drills 🚑 strengthening nurses’ ability to respond quickly, confidently, and safely in critical moments ❤️‍🩹⚡.

🤝 This collaboration between Yekatit 12 Hospital Medical College 🇪🇹 and the Swedish Health Team 🇸🇪 highlights a shared mission to elevate healthcare quality, enhance patient safety, and empower nursing excellence.

✨ With passion, teamwork, and skill, Yekatit 12 continues to lead the way in professional growth and compassionate service! 🏥
📣 Stay Connected With Us!

👉 Facebook: https://www.facebook.com/profile.php?id=100063650457050

👉 Telegram: https://t.me/Y12HMCC

👉 TikTok: https://vm.tiktok.com/ZMHWJyPGKQmQp-dftjE/

🔖 |

🎯 YEKATIT 12 HOSPITAL MEDICAL COLLEGE💊 Pharmacy Department First Quarter Performance Review Meeting (2018 E.C.) 💊📅 Date:...
06/11/2025

🎯 YEKATIT 12 HOSPITAL MEDICAL COLLEGE

💊 Pharmacy Department First Quarter Performance Review Meeting (2018 E.C.) 💊

📅 Date: November 4–5, 2025
📍 Venue: Yekatit 12 Hospital Medical College

✨ The Pharmacy Department of Yekatit 12 Hospital Medical College successfully conducted its First Quarter Performance Review Meeting for 2018 E.C.

The two-day meeting brought together all key service units, including:

🏥 Inpatient Pharmacy

🚑 Emergency Pharmacy

👨‍⚕️ Outpatient Pharmacy

🏘️ Community Pharmacy

📚 Drug Information Service (DIS)

💉 Clinical Pharmacy

🤝 Abebech Gobena Unit

🔬 Biomedical Team

🌿 Quality Unit

📦 PSM Team

🗂️ During the session, each case team presented its quarterly performance report, reviewed achievements, and identified areas for improvement.

Clear assignments were set for the next quarter, with a special focus on developing Quality Improvement (QI) projects to address existing challenges.

🤝 Department head and team members actively engaged in constructive discussions, reinforcing the spirit of teamwork, professional accountability, and a shared commitment to service excellence.

🌟 Key focus areas included:

✅ Enhancing client satisfaction

✅ Strengthening rational pharmacy services

✅ Maintaining leadership in supporting the hospital’s reform initiatives

💡 The meeting reaffirmed the department’s unwavering dedication to high-quality, patient-centered pharmaceutical care, aligning with the broader mission and vision of Yekatit 12 Hospital Medical College.

📣 Stay Connected With Us!

👉 Facebook: https://www.facebook.com/profile.php?id=100063650457050

👉 Telegram: https://t.me/Y12HMCC

👉 TikTok: https://vm.tiktok.com/ZMHWJyPGKQmQp-dftjE/

🔖 | | | | |

⌚ Smart Wearables Revolutionize Remote Patient MonitoringThe future of healthcare is wearable — and it’s transforming ho...
06/11/2025

⌚ Smart Wearables Revolutionize Remote Patient Monitoring

The future of healthcare is wearable — and it’s transforming how doctors and patients stay connected. 🌍💡

Cutting-edge smart devices now enable healthcare professionals to track vital signs in real time without hospital visits, ensuring continuous, high-quality care.

🩺📲 These intelligent wearables monitor ❤️ heart rate, 💨 oxygen saturation, 💉 blood pressure, and 💤 sleep quality, sending data directly to clinicians. With AI-powered analytics, any abnormal reading triggers an instant alert, helping doctors act before conditions become critical.

⚠️🤖 Recent studies show remarkable results in chronic disease management, particularly for diabetes, cardiovascular, and respiratory conditions. Patients gain comfort, confidence, and better outcomes, while hospitals benefit from data-driven, proactive care.

🌿📈 At Yekatit 12 Hospital Medical College, we believe in advancing modern, technology-enabled, and patient-centered healthcare. Our institution continues to explore training and pilot programs that integrate smart wearable innovations for early detection, precise monitoring, and personalized treatment.

💚🏥
✨ Innovating care. Empowering patients. Advancing health.

Source: BBC Health

📌 Follow Us on Social Media
👉 Facebook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100063650457050

👉 Telegram: Join Our Channel https://t.me/Y12HMCC

👉 Follow us on tiktok
https://vm.tiktok.com/ZMHWJyPGKQmQp-dftjE/

🔖

.

ሆስፒታሉ ከጤና ጣቢያ ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ ከጃንሜዳ ጤና ጣቢያ ጋር በተለያዩ ህክምናና ህክምና ነክ ጉዳዮች ላይ የሚሰሩበት መንገድ ላይ የመግባቢ...
04/11/2025

ሆስፒታሉ ከጤና ጣቢያ ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ

የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ ከጃንሜዳ ጤና ጣቢያ ጋር በተለያዩ ህክምናና ህክምና ነክ ጉዳዮች ላይ የሚሰሩበት መንገድ ላይ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል።

ከሆስፒታሉ የተለያዩ ከፍተኛ የህክምና ባለሙያዎች ወደ ጤና ጣቢያው በመሄድ በተወሰነ ቀን የሚያክሙበትና ሪፈራል የሚቀንሱበት፣ ጤና ጣቢያው ደግሞ በጤና ጣቢያ ደረጃ ሊረዱ የሚችሉ ተኝተው የሚታከሙ ሰዎችን በአስተኝቶ ህክምና ክፍልና ባለሙያ አቅርቦትን በተመለከተ እንዲሁም ሆስፒታሉ ለጤና ጣቢያው የተለያዩ ሙያ ነክ ስልጠናዎችን የሚሰጥበትን ሁኔታ ለምመቻችትና ለማስጀመር የሚያስችል መግባቢያ ሰነድ ተፈርሟል።

በፊርማውም ሥርአት የየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ ዋና ፕሮቮስት ዶክተር አንተነህ ምትኩ እና የጃን ሜዳ ጤና ጣቢያ ስራ አሥኪያጅ አቶ ዮናስ ድረስ ፊርማቸውን ያኖሩ ሲሆን ለተግባራዊነቱም የሁለቱም ተቋማት ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ተግተው እንደሚሰሩ ተገልጿል።

የሆስፒታሉ ዋና ፕሮቮስት ዶክተር አንተነህ ምትኩ በፊርማው ስርአት ላይ እንዳሉት "እንዲህ አይነት የጤና ተቋማት ትስስር ለህክምናው ጥራት እስተዋጽኦ ያለው ሲሆን: ትክክለኛ ህክምና የቡድን ስራ ማሳያ ነው" ብለዋል።

የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካ ኮሌጅ አዲስ አበባ ጥቅምት 25/2018 ዓ.ም ( ኮሚኒኬሽን ቡድን)

📌 Follow Us on Social Media
👉 Facebook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100063650457050

👉 Telegram: Join Our Channel https://t.me/Y12HMCC

👉 Follow us on tiktok
https://vm.tiktok.com/ZMHWJyPGKQmQp-dftjE/

🔖

Address

Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Yekatit 12 Hospital Medical College posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Practice

Send a message to Yekatit 12 Hospital Medical College:

Share

Share on Facebook Share on Twitter Share on LinkedIn
Share on Pinterest Share on Reddit Share via Email
Share on WhatsApp Share on Instagram Share on Telegram