VitalBrief

VitalBrief Evidence-based health, delivered daily.

የአማራ ስቴት ዩኒቨርሲቲ (ARSU) ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የNGAT ባለሙያዎች ጋር በመተባበር ለማስተርስ እና ለዶክትሬት ፕሮግራሞች የሚያመለክቱ ተማሪዎች የአንድ ቀን ቱቶሪያል አዘጋጅቷል።...
15/01/2026

የአማራ ስቴት ዩኒቨርሲቲ (ARSU) ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የNGAT ባለሙያዎች ጋር በመተባበር ለማስተርስ እና ለዶክትሬት ፕሮግራሞች የሚያመለክቱ ተማሪዎች የአንድ ቀን ቱቶሪያል አዘጋጅቷል።

‎📆 ቀን፡
‎⌚️ሰዓት፡
‎🧑‍💻 በኦንላይን (Zoom)
‎📞 ለበለጠ መረጃ፡ 0918767516

Link in comment section👇

‎ኬንያ 🇰🇪 በኤች.አይ.ቪ ላለመያዝ መከላከያ መድሃኒት ጥቅም ላይ እንዲውል ልትፈቅድ ነው ‎‎የኬንያ ጤና ሚኒስቴር ለረጅም ጊዜ የሚሰራ የኤች.አይ.ቪ መከላከያ መድሃኒት የሆነውን ሌናካፓቪርን...
15/01/2026

‎ኬንያ 🇰🇪 በኤች.አይ.ቪ ላለመያዝ መከላከያ መድሃኒት ጥቅም ላይ እንዲውል ልትፈቅድ ነው

‎የኬንያ ጤና ሚኒስቴር ለረጅም ጊዜ የሚሰራ የኤች.አይ.ቪ መከላከያ መድሃኒት የሆነውን ሌናካፓቪርን (Lenacapavir) ባለፈው ሳምንት ለምዝገባ በተሰጠው ምክረ ሀሳብ መሰረት ጥቅም ላይ እንዲውል እንደሚወሰን ይጠበቃል።

‎ይህ መድሃኒት በየስድስት ወሩ የሚሰጥ ሲሆን በቅርብ ጊዜ በተደረጉ ክሊኒካዊ ጥናቶች አስደናቂ ውጤቶችን ያሳየ ነው።

#ኬንያ #ኤችአይቪ

10 የአለማችን ጥንታዊ ዩኒቨርሲቲዎች‎‎1. 🇲🇦 የአል-ቀረዊዪን ዩኒቨርሲቲ - 859‎2. 🇮🇹 የቦሎኛ ዩኒቨርሲቲ - 1088‎3. 🇬🇧 የኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ - 1096‎4. 🇫🇷 የፓሪስ ዩኒ...
14/01/2026

10 የአለማችን ጥንታዊ ዩኒቨርሲቲዎች

‎1. 🇲🇦 የአል-ቀረዊዪን ዩኒቨርሲቲ - 859
‎2. 🇮🇹 የቦሎኛ ዩኒቨርሲቲ - 1088
‎3. 🇬🇧 የኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ - 1096
‎4. 🇫🇷 የፓሪስ ዩኒቨርሲቲ - 1150
‎5. 🇬🇧 የካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ - 1209
‎6. 🇪🇸 የሳላማንካ ዩኒቨርሲቲ - 1218
‎7. 🇮🇹 የፓዱዋ ዩኒቨርሲቲ - 1222
‎8. 🇮🇹 የኔፕልስ ዩኒቨርሲቲ ፌዴሪኮ II - 1224
‎9. 🇮🇹 የሲዬና ዩኒቨርሲቲ - 1246
‎10. 🇵🇹 የኮይምብራ ዩኒቨርሲቲ - 1290

‎🖇️ Source: Guinness World Records, student.com

‎Branches of Biology ‎‎ #1) Anatomy ➡️ Study of body structure‎‎ #2) Botany ➡️ Study of plants‎‎ #3) Zoology ➡️ Study of...
14/01/2026

‎Branches of Biology

‎ #1) Anatomy ➡️ Study of body structure

‎ #2) Botany ➡️ Study of plants

‎ #3) Zoology ➡️ Study of animals

‎ #4) Microbiology ➡️ Study of microorganisms

‎ #5) Genetics ➡️ Study of genes and heredity

‎ #6) Ecology ➡️ Study of environment and organisms’ interactions

‎ #7) Evolutionary Biology ➡️ Study of evolution of species

‎ #8) Molecular Biology ➡️ Study of biological molecules

‎ #9) Biochemistry ➡️ Study of chemical processes in living organisms

‎ #10) Physiology ➡️ Study of body functions

‎ #11) Immunology ➡️ Study of the immune system

‎ #12) Pathology ➡️ Study of diseases

‎ #13) Biotechnology ➡️ Use of biological systems for technological purposes

‎ #14) Paleontology ➡️ Study of fossils and ancient life

‎ #15) Cell Biology ➡️ Study of cells

‎ #16) Virology ➡️ Study of viruses

‎ #17) Embryology ➡️ Study of developmental stages

‎ #18) Neurobiology ➡️ Study of the nervous system

‎ #19) Astrobiology ➡️ Study of life in space

‎ #20) Entomology ➡️ Study of insects

‎ #21) Bioinformatics ➡️ Study of biological data using computers

በአማራ ክልል ከ27 ሺህ በላይ ለሚሆኑ መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች የሙያ ፈቃድ ምዘና ይሰጣል። በአማራ ክልል በዚህ ዓመት ከ27 ሺህ በላይ ለሚሆኑ መምህራን እና የትምህርት ቤት ...
23/12/2025

በአማራ ክልል ከ27 ሺህ በላይ ለሚሆኑ መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች የሙያ ፈቃድ ምዘና ይሰጣል።

በአማራ ክልል በዚህ ዓመት ከ27 ሺህ በላይ ለሚሆኑ መምህራን እና የትምህርት ቤት አመራሮች የሙያ ፈቃድ ምዘና ለመስጠት እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ደምስ እንድሪስ ገልፀዋል።

ለ21,669 ነባር እና 5,559 ከመምህራን ትምህርት ኮሌጅ ለሚመረቁ እጩ መምህራን ምዘና እንደሚሰጥ እንደሚሰጥ ምክትል ኃላፊው ጠቁመዋል።

መምህራኑ እና የትምህርት ቤት አመራሮቹ የሙያ ፈቃድ ምዘና ማረጋገጫ ሰርተፊኬት መያዛቸው የበለጠ ተወዳዳሪ ለመሆን ያስችላቸዋል ተብሏል።

በሞዴል እና አዳሪ ትምህርት ቤቶች ለማስተማር መምህራን ከሚጠየቁት ማስረጃዎች መካካል የሙያ ፈቃድ ምዘና ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት መሆኑ ይታወቃል።

🇪🇹

 #ተራዝሟል ፡ የ2018 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም የመውጫ ፈተና የምዝገባ ጊዜ ተራዝሟል። የምዝገባ ጊዜው ከተቋማት በቀረበ ጥያቄ እና ሌሎች ሁኔታዎችን ከግምት በማስገባት ...
23/12/2025

#ተራዝሟል ፡ የ2018 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም የመውጫ ፈተና የምዝገባ ጊዜ ተራዝሟል።

የምዝገባ ጊዜው ከተቋማት በቀረበ ጥያቄ እና ሌሎች ሁኔታዎችን ከግምት በማስገባት እስከ አርብ ታህሳስ 17/2018 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ስዓት ድረስ የተራዘመ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።

ሁሉም የመንግሥት እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተፈታኞች እንዲሁም የግል ተፈታኞች ምዝገባችሁን በተራዘመው ጊዜ እንድታጠናቅቁ ተብሏል።

23/12/2025

Debark University /ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ/official በ2018 ዓ.ም በአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም በትምህርት ሚኒስቴር  ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች   📅...
14/11/2025

Debark University /ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ/official

በ2018 ዓ.ም በአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም በትምህርት ሚኒስቴር ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች

📅የምዝገባ ቀን፡ ህዳር 25-26/2018 ዓ.ም እንዲሁም

📆በቅጣት ምዝገባ፡ ህዳር 29/2018 ዓ.ም መሆኑን እየገለፅን

📅ትምህርት የሚጀምረው፡ ህዳር 29/2018 ዓ.ም መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

#ማሳሰቢያ

👉የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ሰርትፍኬት፣ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት የትምህርት መረጃዎች ዋናውን እና አንድ ፎቶ ኮፒ የማይመለስ፣

👉መጠኑ 3በ4 የሆነ 4 ጉርድ ፎቶግራፍ ፣የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN)፣ አንሶላ፣ትራስ ልብስ፣ ብርድ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ አሟልታችሁ እንድትመጡ፡፡

👉ለምትወስዱት ፈተና ሚያግዛችው ማጣቀሻ መጽሀፍት

👉ከተጠቀሰው ቀን ውጭ ዘግይቶም ሆነ ቀድሞ የሚመጣን ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ዋና ሬጅስትራር ጽ/ቤት!!


14/11/2025


10/11/2025

Dambi Dollo University ፡ በ2018 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ትምህርታችሁን በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ለመከታተል ያመለከታችሁ የምዝገባ ጊዜው በአንድ ሳምንት መራዘሙን ዩኒቨርሲቲው ገልጿ...
08/11/2025

Dambi Dollo University ፡ በ2018 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ትምህርታችሁን በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ለመከታተል ያመለከታችሁ የምዝገባ ጊዜው በአንድ ሳምንት መራዘሙን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡

#በዚህም፦
⚡️ የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ ማስገቢያ ቀን፦ ህዳር 09/2018 ዓ.ም
⚡️ የትምህርት ክፍያ መክፈያ የመጨረሻ ቀን፦ ህዳር 09/2018 ዓ.ም
⚡️ የኦንላይን ምዝገባ የሚጀመርበት ቀን፦ ህዳር 10/2018 ዓ.ም
⚡️ ትምህርት የሚጀመርበት ቀን፦ ህዳር 11/2018 ዓ.ም (ለመደበኛ) እና ህዳር 13/2018 ዓ.ም (ለእረፍት ቀናት መርሐግብር ተማሪዎች)


በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በየትኛውም የትምህርት ከፍል የሚገኙ መምህራን እና ተማሪዎች በ2018 ዓ.ም የ 5 ሚሊዮን ኮደርስ ፕሮግራም ስልጠና እንዲወስዱ ትምህርት ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡የ...
27/10/2025

በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በየትኛውም የትምህርት ከፍል የሚገኙ መምህራን እና ተማሪዎች በ2018 ዓ.ም የ 5 ሚሊዮን ኮደርስ ፕሮግራም ስልጠና እንዲወስዱ ትምህርት ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡

የፕሮግራሙ አፈጻጸምና ስልጠናውን የወሰዱ መምህራን እና ተማሪዎች በጾታ ተለይተው ሳምንታዊ ሪፖርት እንዲላክለትም ሚኒስቴሩ ጠይቋል፡፡

(በትምህርት ሚኒትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ ደብዳቤ ከላይ ተያይዟል፡፡)

Address

Addis Ababa
1000

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when VitalBrief posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Share on Facebook Share on Twitter Share on LinkedIn
Share on Pinterest Share on Reddit Share via Email
Share on WhatsApp Share on Instagram Share on Telegram