Teklehaimanot General Hospital

Teklehaimanot General Hospital With a focus on quality and customer care, TGH has a distinctive compassionate and honest approach to serving the need of all patients.

Teklehaimanot General Hospital is a patient-centered private hospital in the center of Addis Ababa that provides trusted multidisciplinary medical services to patients. Teklehaimanot General Hospital–‘A center where the oath of Hippocrates comes true’, initially started as a medium clinic in 2001by Dr. Molla Birhanu to perform affordable optimal clinical services focusing on basic medical treatments. The company quickly gained favor for timely medical services and received numerous endorsements from loyal patients. In 2003, the company became a higher clinic to meet the growing demand for specialized medical services. As the population increased, advancement in medical technology, and the need to place the best interest of the patient first; led to the construction and establishment of Teklehaimanot General Hospital in February 2012. Since the launch of TGH, it has grown to become a renowned hospital in Ethiopia having patient admittance's from all over the country. The Addis Ababa Health Bureau ranked TGH ‘Green Level’ General Hospital for the past five years. Devised with experienced and compassionate medical staff, consider TGH your health coach and medical partner to cater to all your medical care needs.

ኑ ደም እንለግስሆስፒታላችን 25ተኛ ዓመት የብር እዮቤልዩ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር በ 30/03/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ የደም ልገሳ መር...
08/12/2025

ኑ ደም እንለግስ

ሆስፒታላችን 25ተኛ ዓመት የብር እዮቤልዩ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር በ 30/03/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ የደም ልገሳ መርሃ ግብር አዘጋጅቷል፡፡

ፈቃደኛ የሆናቹ በሙሉ ተጋብዛቿል
ለሁሉም ደም ለጋሾች የተለያዩ ስጦታዎች አዘጋጅተናል
ቦታ፦ ተክለሃይማኖት ጠቅላላ ሆስፒታል

ማህበራዊ ድህረገጾቻችንን ይቀላቀሉ!
https://linktr.ee/tghmarketing

ተክለሃይማኖት ጠቅላላ ሆስፒታል
ከልብ በመነጨ እንክብካቤ ወደ ላቀ ምዕራፍ

06/12/2025

ተክለሃይማኖት ጠቅላላ ሆስፒታል
ከልብ በመነጨ እንክብካቤ ወደ ላቀ ምዕራፍ

እንኳን ደስ አለን! ሆስፒታላችን የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት ባዘጋጀው 12ኛው ዙር አገር አቀፍ የጥራት ሽልማት ውድድር ላይ የአድናቆት ተሸላሚ መሆኑን ስናበስር በታላቅ በደስታ ነው!
06/12/2025

እንኳን ደስ አለን! ሆስፒታላችን የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት ባዘጋጀው 12ኛው ዙር አገር አቀፍ የጥራት ሽልማት ውድድር ላይ የአድናቆት ተሸላሚ መሆኑን ስናበስር በታላቅ በደስታ ነው!

በሆስፒታላችን 25ተኛ ዓመት የብር ኢዮቤልዩ ማብሰሪያ ቀን ከሰዓት በኋላ የነበረን ፕሮግራም ላይ የሆስፒታላችን ሰራተኞች በተገኙበት ከብራንድ አምባሳደራችን አርቲስት ቸርነት ፍቃዱ ጋር በመሆን...
06/12/2025

በሆስፒታላችን 25ተኛ ዓመት የብር ኢዮቤልዩ ማብሰሪያ ቀን ከሰዓት በኋላ የነበረን ፕሮግራም ላይ የሆስፒታላችን ሰራተኞች በተገኙበት
ከብራንድ አምባሳደራችን አርቲስት ቸርነት ፍቃዱ ጋር በመሆን በዓሉን አክብረናል።

ማህበራዊ ድህረገጾቻችንን ይቀላቀሉ!
https://linktr.ee/tghmarketing

ተክለሃይማኖት ጠቅላላ ሆስፒታል
ከልብ በመነጨ እንክብካቤ ወደ ላቀ ምዕራፍ

የሆስፒታላችን የሽንት ትቦ እና ፊኛ ሰብስፔሻሊስት (ዩሮሎጂስት) በሆኑት ዶክተር ዋለ ሙናዬ የሚመራው የቀዶ ህክምና ቡድናችን በአንስተኛ ቀዳዳ በቪዲዮ የታገዘ የኩላሊት ጠጠርን ማስወገድ  Pe...
05/12/2025

የሆስፒታላችን የሽንት ትቦ እና ፊኛ ሰብስፔሻሊስት (ዩሮሎጂስት) በሆኑት ዶክተር ዋለ ሙናዬ የሚመራው የቀዶ ህክምና ቡድናችን በአንስተኛ ቀዳዳ በቪዲዮ የታገዘ የኩላሊት ጠጠርን ማስወገድ Percutaneous Nephrolithotomy (PCNL) በተሳካ ሁኔታ አከናውኗል ።

ከልብ በመነጨ እንክብካቤ ወደ ላቀ ምዕራፍ

A major milestone achieved!

Our urology team, led by Dr. Wale, has successfully performed Per­cutaneous Nephrolithotomy (PCNL), a minimally invasive procedure used to remove kidney stones through a small skin incision. This breakthrough was proudly carried out at Teklehaimanot General Hospital.

Healing with Heart to Tertiary Excellence

ኑ ደም እንለግስ!ሆስፒታላችን 25ተኛ ዓመት የብር እዮቤልዩ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር በ 30/03/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ የደም ልገሳ መ...
05/12/2025

ኑ ደም እንለግስ!

ሆስፒታላችን 25ተኛ ዓመት የብር እዮቤልዩ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር በ 30/03/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ የደም ልገሳ መርሃ ግብር አዘጋጅቷል፡፡

ፈቃደኛ የሆናቹ በሙሉ ተጋብዛቿል
ለሁሉም ደም ለጋሾች የተለያዩ ስጦታዎች አዘጋጅተናል
ቦታ፦ ተክለሃይማኖት ጠቅላላ ሆስፒታል

ተክለሃይማኖት ጠቅላላ ሆስፒታል
ከልብ በመነጨ እንክብካቤ ወደ ላቀ ምዕራፍ

04/12/2025

25ተኛ ዓመት የእዮቤልዩ ክብረበዓል

ተክለሃይማኖት ጠቅላለ ሆስፒታል
ከልብ በመነጨ እንክብካቤ ወደ ላቀ ምዕራፍ

በሆስፒታላችን 25ተኛ ዓመት የብር ኢዮቤልዩ ማብሰሪያ ቀን በጠዋቱ ፕሮግራም ላይ የሆስፒታላችን ሰራተኞች ከብራንድ አምባሳደራችን አርቲስት ቸርነት ፍቃዱ ጋር የነበረ ቆይታ ። ማህበራዊ ድህረገ...
03/12/2025

በሆስፒታላችን 25ተኛ ዓመት የብር ኢዮቤልዩ ማብሰሪያ ቀን በጠዋቱ ፕሮግራም ላይ የሆስፒታላችን ሰራተኞች ከብራንድ አምባሳደራችን አርቲስት ቸርነት ፍቃዱ ጋር የነበረ ቆይታ ።

ማህበራዊ ድህረገጾቻችንን ይቀላቀሉ!
https://linktr.ee/tghmarketing

ተክለሃይማኖት ጠቅላላ ሆስፒታል
ከልብ በመነጨ እንክብካቤ ወደ ላቀ ምዕራፍ

እንኳን ደስ አለን! ተክለሃይማኖት ጠቅላላ ሆስፒታል የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት ባዘጋጀዉ 12ተኛ ዙር አገር አቀፍ የጥራት ሽልማት ውድድር የአድናቆት ተሸላሚ በመሆን የምስክር ወረቀት ተ...
02/12/2025

እንኳን ደስ አለን! ተክለሃይማኖት ጠቅላላ ሆስፒታል የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት ባዘጋጀዉ 12ተኛ ዙር አገር አቀፍ የጥራት ሽልማት ውድድር የአድናቆት ተሸላሚ በመሆን የምስክር ወረቀት ተቀብሏል ፡፡ ይህ ዉጤት ከሁሉም ሰራተኞች የማያቋርጥ ትጋት የመጣ በመሆኑ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ማህበራዊ ድህረገጾቻችንን ይቀላቀሉ!
https://linktr.ee/tghmarketing

ተክለሃይማኖት ጠቅላላ ሆስፒታል
ከልብ በመነጨ እንክንካቤ ወደ ላቀ ምዕራፍ።

29/11/2025

እንኳን ለ 25ተኛ ዓመት የብር እዮቤልዩ ክብረ በዓል አደረሳችሁ

ተክለሀይማኖት ጠቅላላ ሆስፒታል
ከልብ በመነጨ እንክብካቤ ወደ ላቀ ምዕራፍ

Teklehaimanot General Hospital
Healing with Heart to Tertiary Excellence

27/11/2025

ተክለሀይማኖት ጠቅላላ ሆስፒታል
ከልብ በመነጨ እንክብካቤ ወደ ላቀ ምዕራፍ

Teklehaimanot General Hospital
Healing with Heart to Tertiary Excellence

films

ተክለሃይማኖት ጠቅላላ ሆስፒታል 25ኛ ዓመት የብር ኢዮቤልዩ ማብሰሪያ መርሀግብሩን በትላንትናው እለት እሁድ (ህዳር 14, 2018) በይፋ አስጀምሯል።ሆስፒታላችን የተመሰረተበትን 25ኛ ዓመት ...
24/11/2025

ተክለሃይማኖት ጠቅላላ ሆስፒታል 25ኛ ዓመት የብር ኢዮቤልዩ ማብሰሪያ መርሀግብሩን በትላንትናው እለት እሁድ (ህዳር 14, 2018) በይፋ አስጀምሯል።

ሆስፒታላችን የተመሰረተበትን 25ኛ ዓመት የብር ኢዮቤልዩ በዓል "ከልብ በመነጨ እንክብካቤ ወደ ላቀ ምዕራፍ" በሚል መሪ ቃል እያከበረ መሆኑን Interluxury ሆቴል በተዘጋጀው ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቋል።

ሆስፒታላችን በ1993 ዓ.ም. በዶክተር ሞላ ብርሀኑ አማካኝነት በሱማሌ ተራ አካባቢ በትንሽ ክሊኒክ ደረጃ የተጀመረ ሲሆን፣ በወቅቱ በሰባት ሰራተኞች አገልግሎት መስጠት እንደጀመረ የሆስፒታሉ መስራቾች አስታውሰዋል። በአሁኑ ወቅት ሆስፒታሉ ከ550 በላይ ሰራተኞችን የያዘ ሲሆን፣ ከእነዚህም ውስጥ 85 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች መሆናቸው ተገልጿል።

ሆስፒታላችን ከሩብ ክፍለ ዘመን የአገልግሎት ጉዞ በኋላ አሁን ላይ ለምስራቅ አፍሪካ የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ የሚሆን ግዙፍ የማስፋፊያ ፕሮጀክት እየገነባ ይገኛል ።

የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶ/ር መክሊት እንደገለጹት፤ ሆስፒታላችን የ24 ሰዓት የድንገተኛ ህክምና፣ የውስጥ ደዌ፣ የህጻናት፣ የማህጸንና ፅንስ እንዲሁም ውስብስብ የቀዶ ህክምና አገልግሎቶችን በስፔሻሊስት እና ሰብ-ስፔሻሊስት ሐኪሞች በመታገዝ እየሰጠ ይገኛል። ሆስፒታላችን ዘመናዊ የምርመራ መሳሪያዎችን ያሟላ ሲሆን፣ በቅርቡም አዲስ የ"ኮምፕረሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል" ግንባታ በ4,000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ እያካሄደ ነው።

ይህ አዲስ እየተገነባ ያለው ሆስፒታል ሲጠናቀቅ፡-

👉 ከ200 በላይ የመተኛ አልጋዎች፣
ከ12 በላይ የቀዶ ህክምና ክፍሎች፣
👉 የካት ላብ (Cath Lab)፣
👉 የካንሰር ህክምና ማዕከል፣
👉 የአይ.ቪ.ኤፍ (IVF) ማዕከል፣
👉 የኦርጋን ንቅለ ተከላ እና የሮቦቲክ ቀዶ ህክምና አገልግሎቶችን የሚያካትት ይሆናል።

ይህም ዜጎች ለህክምና ወደ ውጭ ሀገራት የሚያደርጉትን ጉዞ በማስቀረት እና ከምስራቅ አፍሪካ ታካሚዎችን በመሳብ ለሀገር የውጭ ምንዛሬን ለማዳን ያለመ መሆኑን ገልፀዋል ።

የሆስፒታላችን ቺፍ ኦፕሬሽን ኦፊሰር ሲስተር አስናቀች በበኩላቸው፣ ሆስፒታላችን በጥራት ላይ እንደማይደራደር ገልጸው፤ ከአዲስ አበባ ምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን የአረንጓዴ ደረጃ እና በ2017 ዓ.ም የ1ኛ ደረጃ የዋንጫ ተሸላሚ መሆኑን ጠቅሰዋል። በተጨማሪም የላቦራቶሪ ክፍሉ ዓለም አቀፍ የጥራት ደረጃ (ISO 15189-2022) አሟልቶ የእውቅና ሰርተፍኬት ( Accreditation ) አግኝቷል ።

የ25ኛ ዓመት በዓሉን ምክንያት በማድረግ ለቀጣዮቹ ስድስት ወራት የሚቆይ ልዩ ልዩ መርሐ ግብሮች መዘጋጀታቸውን የሆስፒታሉ ማርኬቲንግ እና ቢዝ/ዴቭ/ት ዳይሬክተር አቶ ዘላለም ይደግ ገልጸዋል። ከእነዚህም መካከል፡-

📍 ሰዎች በሚበዙባቸው አካባቢዎች ነጻ የጤና ምርመራ ማድረግ፣
📍 አቅም ለሌላቸው ወገኖች ከሌሎች ተቋማት ጋር በመተባበር ነጻ የህክምና አገልግሎት መስጠት፣
📍በትምህርት ቤቶች የጤና ትምህርት እና ለሴት ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ፣
📍ለመምህራን ልዩ የህክምና ቅናሽ፣
📍ለቀጣይ 25 ቀናት በሆስፒታሉ ለሚወለዱ ሕጻናት ልዩ ስጦታ ማበርከት
📍ሆስፒታሉ በ25 ዓመት ጉዞ ያካበተውን ልምድ እና እውቀት ለተተኪ የጤና ባለሙያዎች የማካፈል መድረኮችን ያዘጋጃል።

በዝግጅቱ ላይ አርቲስት ቸርነት ፈቃዱ የሆስፒታላችን የብራንድ አምባሳደር ሆኖ መሾሙም በይፋ ተበስሯል።

ከጋዜጣዊ መግለጫው መጠናቀቅ በኋላ ዓመታዊ የሰራተኞች ቀን በተለያዩ አዝናኝ ዝግጅቶች በደማቁ ተከብሮ ውሏል።

ተክለሃይማኖት ጠቅላላ ሆስፒታል
ዓላማችን ህሙማንን መርዳት ነዉ።

Address

Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Teklehaimanot General Hospital posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Practice

Send a message to Teklehaimanot General Hospital:

Share

Share on Facebook Share on Twitter Share on LinkedIn
Share on Pinterest Share on Reddit Share via Email
Share on WhatsApp Share on Instagram Share on Telegram

Category