08/12/2025
ኑ ደም እንለግስ
ሆስፒታላችን 25ተኛ ዓመት የብር እዮቤልዩ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር በ 30/03/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ የደም ልገሳ መርሃ ግብር አዘጋጅቷል፡፡
ፈቃደኛ የሆናቹ በሙሉ ተጋብዛቿል
ለሁሉም ደም ለጋሾች የተለያዩ ስጦታዎች አዘጋጅተናል
ቦታ፦ ተክለሃይማኖት ጠቅላላ ሆስፒታል
ማህበራዊ ድህረገጾቻችንን ይቀላቀሉ!
https://linktr.ee/tghmarketing
ተክለሃይማኖት ጠቅላላ ሆስፒታል
ከልብ በመነጨ እንክብካቤ ወደ ላቀ ምዕራፍ