Ethiopian Health professionals

Ethiopian Health professionals page to voice for Ethiopian health professionals burning issues and general public health concerns

07/05/2026

የሀገሪቱ ቁልፍ ፣እንቁ የጤናው ዘርፍ ሰው ሀብት ልማት ላይ በቅ ትኩረትና ሪፎርም ካለተደረገ ኢትዮጵያ የጤና ዘርፍ አይነ ብሌን የሆኑ ጤና ባለሙያዎችን በስደት እያጣች ትገኛለች !!!

Alert 🚨🚨🚨⚠️As of 4 May 2026, since 1 April when the ship set sail, there have been seven   cases (two confirmed and five...
05/05/2026

Alert 🚨🚨🚨⚠️
As of 4 May 2026, since 1 April when the ship set sail, there have been seven cases (two confirmed and five suspected), including three deaths.

Based on current information, World Health Organization (WHO) assesses the risk to the global population as low and will continue to monitor and update on the situation.

WHO is working with the countries involved and the ship’s operator to support the passengers and crew.

The coordinated international response includes in-depth investigations, case isolation and care, medical evacuation and laboratory investigations.

Full update: https://bit.ly/4ethd1S

Tedros Adhanom Ghebreyesus

05/05/2026

የጤና ባለሙያው እንቅልፍ አጥቶ የሰራበት ተቀምቶ ካድሬ እና አርቲስት 98 ቢሊዮን ብር በሚከፋፈልባት አገር እንኳን ዳስ መጣል ሙሾ አይወረድላትም ነበር ወይ????

05/05/2026

ከሦስት ቀን በፊት ነዳጅ ወደ ቀድሞ ዋጋ ተመልሷል
ዛሬ ደግሞ ነዳጅ ላይ ጭማሪ ተደርጓል ምን አይነት እቅድ አልባ ጉዞ ነው የገጠመን ወገን!!!😭🤔🤔😡😡

የኬንያ ሐኪሞች ምን ያህል ይከፈላቸዋል?ኬንያ  ለሐኪሞቿ ከፍተኛ ደመወዝ በመክፈል ከአፍሪካ ቀዳሚ ከሆኑ ሀገራት መካከል አንዷ ሆና ተመዝግባለች። በኬንያ የሚገኙ የሕክምና ባለሙያዎች በዓመት ...
03/05/2026

የኬንያ ሐኪሞች ምን ያህል ይከፈላቸዋል?

ኬንያ ለሐኪሞቿ ከፍተኛ ደመወዝ በመክፈል ከአፍሪካ ቀዳሚ ከሆኑ ሀገራት መካከል አንዷ ሆና ተመዝግባለች። በኬንያ የሚገኙ የሕክምና ባለሙያዎች በዓመት ከ1.7 ሚሊዮን እስከ 6 ሚሊዮን የኬንያ ሽልንግ (ከ13,000 እስከ 46,000 የአሜሪካ ዶላር) ያገኛሉ። ይህም ሀገሪቱ ለጤና ባለሙያዎቿ የምትሰጠውን ትኩረትና በዘርፉ ያለውን ከፍተኛ የክፍያ ስኬት ያሳያል።

በሙያው ገና ለሚጀምሩ ጀማሪ ሐኪሞች የሚከፈለው ዓመታዊ ገቢ ከ1.2 ሚሊዮን እስከ 2.1 ሚሊዮን የኬንያ ሽልንግ የሚደርስ ሲሆን፣ ይህም ለጀማሪ ባለሙያዎች ምቹ የሥራ አካባቢን ይፈጥራል።

ከፍተኛ ልምድ ያላቸው ስፔሻሊስት ሐኪሞች ደግሞ በወር ከ750,000 የኬንያ ሽልንግ በላይ ሊያገኙ ይችላሉ። ይህም ከመደበኛ ደመወዝ በተጨማሪ ልዩ ልዩ አበልዎችንና የግል ሕክምና ሥራዎችን ጨምሮ ጠቅላላ ዓመታዊ ገቢያቸው ከ9 ሚሊዮን የኬንያ ሽልንግ በላይ እንዲያሻቅብ ያደርገዋል። ይህ ከፍተኛ የክፍያ ሥርዓት ኬንያ የሕክምና ባለሙያዎቿ ወደ ውጭ ሀገር እንዳይሰደዱ ለመከላከል ካደረገችው ጥረት ጋር የተያያዘ ነው።

Great Africa-

03/05/2026

ጤና ባለሙያ ጤና ስርዓቱ ላይ ተስፋ እንድቆርጥ መንግስት ተግቶ እየሰራ ነው

ከፍተኛ ባለሥልጣናትና አርቲስቶች ከ98 ቢሊዮን ብር በላይ መዝረፋቸው ተረጋገጠ  ሚያዚያ 25/2018 (ገበያ ሚዲያ) የፌዴራል ፖሊስ በ2018 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት በአገር ኢኮኖሚ ላይ ከ...
03/05/2026

ከፍተኛ ባለሥልጣናትና አርቲስቶች ከ98 ቢሊዮን ብር በላይ መዝረፋቸው ተረጋገጠ

ሚያዚያ 25/2018 (ገበያ ሚዲያ) የፌዴራል ፖሊስ በ2018 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት በአገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ሙስና የፈጸሙ ከፍተኛ ባለሥልጣናትና ታዋቂነታቸውን ተጠቅመው ኅብረተሰቡን የዘረፉ አርቲስቶች ከ98 ቢሊዮን ብር በላይ ጉዳት ማድረሳቸው (ኅብረተሰቡን መዝረፋቸው) በኦዲት ምርመራ መረጋገጡን አስታውቋል።

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ይህን ያስታወቀው የ2018 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሕግና ፍትሕ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሪፖርቱን ባቀረበበት ወቅት ነው።

በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት በሕዝቡ ዕይታ ውስጥ ያልነበሩ በተለይ ከማዳበሪያ ግዥ ጋር በተገናኘ የግብርና ኮርፖሬሽንና የባህር ትራንዚት ባለሥልጣናት በማዳበሪያ ግዥ ሙስና፣ እንዲሁም በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ውስጥ የተፈጸመ ምዝበራ ላይ ከፍተኛ ምርመራ መካሄዱ ተገልጿል።

በዚህም ትልልቅ የመንግሥት አመራሮችና ዕውቅናቸውን በመጠቀም ዘረፋ የፈጸሙ አርቲስቶች ላይ ተጠያቂነት ማረጋገጥ ችለናል ሲሉ ፌዴራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ኦፕሬሽን መምሪያ ምክትል ኮሚሽነር ኮሚሽነር ሙሊሳ አብዲሳ ተናግረዋል።

ሪፖርቱን ያቀረቡት ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ ገብረ ሚካኤል በበኩላቸው ፌዴራል ፖሊስ በኮንትሮባንድ ዝውውር መከላከል ሥራው በ2018 በበጀት ዓመት የመጀመሪያዎቹ ዘጠኝ ወራት 20.5 ቢሊዮን የሚገመቱ ሸቀጦችን በቁጥጥር ሥር መዋሉን ተናግረዋል፡፡

ፌደራል ፖሊስ በአዲስ አበባና በመላ አገሪቱ የሚገኙ 623 ከፍተኛ መሠረተ ልማቶችንና የፌዴራል ተቋማት ላይ ጥበቃ እያደረገ መሆኑንም ተናግረዋል ሲል ሪፖርተር ጋዜጣ አስነብቧል።

በዚህም የመንገድ ላይ ዝርፊያ ‹‹በዚህ ዓመት በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷል›› ያሉት ኮሚሽነሩ፣ ያም ሆኖ ሙከራዎች አሁንም መቀጠላቸውንና በ2017 ዓ.ም. 251 ተጠርጣሪዎች የተያዙ ሲሆን፣ በ2018 ዓ.ም. ዘጠኝ ወራት 64 በመንገድ ላይ ዝርፊያ ተጠርጣሪዎች መያዛቸውን ገልጸዋል፡፡

በሌላ በኩል በሞባይል ባንኪንግ በሚፈጸሙ የፋይናንስ ወንጀሎች በየቀኑ ሕዝቡ ላይ እየደረሱ ያሉ ተደጋጋሚ ክስተቶች ናቸው ያሉት ኮሚሽነሩ ወንጀሉን የሚፈጽሙ ሰዎች በቀላሉ ተፈልገው የማይገኙና ቋሚ አድራሻ የሌላቸው በመሆናቸው የዜጎች ንቃተ ህሊና ማደግ ትልቅ ሚና አለው ብለዋል፡፡

 #የህክምና ባለሙያዎች ችግር እንደ ችግር አድርጎ የሚቆጥር ማንም ሰው የለም : ሁሉም መንግስት ሠራተኛ  ከ11 ሰዓት በኃላ ማታ ወደ ቤታቸው ገብቶ በሞቄ መኝታ ላይ ስተኛ ህክምና ባለሙያ ግ...
03/05/2026

#የህክምና ባለሙያዎች ችግር እንደ ችግር አድርጎ የሚቆጥር ማንም ሰው የለም : ሁሉም መንግስት ሠራተኛ ከ11 ሰዓት በኃላ ማታ ወደ ቤታቸው ገብቶ በሞቄ መኝታ ላይ ስተኛ ህክምና ባለሙያ ግን ደህና ፍራሽ እየናፈቀው እንደዝህ ወንበር ላይ ቁጭ ብሎ ያድራል ።
በበዓል ወቅት ሁሉም መንግስት ሠራተኛ ቤት ውስጥ ከቤተሰብ ጋር ሰብሰብ ብሎ በዓሉን ስያሳልፍ ህክምና ባለሙያ ግን አብዘኛው ጊዜ በዓሉን የሚያሳልፈው ከታካሚ ማህበረሰብ ጋር ነው :
አያድርገውና ህክምና ባለሙያ ከታመሜ እንደማንኛው ተጋልጋይ ከኪሱ አውጥቶ ይታከማል እንጂ ከተቋሙ ለህክምና ባለሙያ ተብሎ የሚደረግ ምንም ዓይነት አርዳታ የለም :

👉እንደሚታወቀው ቅዳሜ እሁድና የበዓል ቀናት ለሁሉም መንግስት ሠራተኛ እረፍት ቀናት ናቸው ግን ምንም እንኳን እነዚህ ቀናት ለህክምና ባለሙያዎች ትርፍ ሳዓት ክፍያ ቀናት ብሆንም አብዘኛው ሆሰፒታሎች ለህክምና ባለሙያዎች ትርፍ ሰዓት ከፍያ ሳይከፍሉ ነፃ እያሠሩ ናቸው : ይባስ ብሎ አንዳንድ ሆሰፒታሎች ላይ ህክምና ባለሙያ በግፍ እየታሰሩ ይገኛሉ : ለምን የትርፍ ሰዓት ክፍያ
አልተከፈለም ብሎ የጠየቁት
ውጭ ሀገር አንድ ነርስ ወራዊ ደመወዝ #200 000 ብር እንደሆነ አብሮ ከኛ ጋር ተምሮ ግን በታራክ አጋጣሚ ውጭ ሀገር የሚሠሩ ነርሶች ያወራሉ ግን በሀገራችን ላይ የሚሠሩ ነርሶች ወራዊ ደመወዝ ስንት እንደሆነ ሁላችንም የሚናውቀው ጉዳይ ነው :

: #ፍትህ #ለህክምና #ባለሙያዎች
From MK

መልካም የላብ አደሮች ቀን
01/05/2026

መልካም የላብ አደሮች ቀን

 As an Ethiopian health professionals, we are deeply saddened and alarmed by the ongoing acts of xenophobia, violence an...
01/05/2026



As an Ethiopian health professionals, we are deeply saddened and alarmed by the ongoing acts of xenophobia, violence and the killing of Ethiopians living in South Africa.
Every human life carries equal value.
Targeting, shooting and killing of individuals simply because they are foreign nationals is not only unjustifiable it is a profound violation of human dignity and the fundamental principles we uphold in healthcare and society.
Ethiopians in South Africa are not a threat; they are hardworking individuals seeking safety, opportunity and a better future. Many contribute positively to their communities, just as South Africans have done across the African continent.
Our shared African history reminds us of unity and solidarity. Figures like Nelson Mandela stood for justice, equality and the dignity of all people values that must not be forgotten in moments like this.
we urge all stakeholders community leaders, authorities and citizens to take immediate action to stop the violence, protect innocent lives and promote peaceful coexistence.
As health professionals, we are committed to preserving life, not witnessing its destruction.

Violence against any African is violence against all of us.
Let us stand for humanity, compassion and unity.

Ethiopian Health professionals
Cc
Tedros Adhanom Ghebreyesus
Al Jazeera English
FastMereja.com
African Union
South African Police Service
South African Government
Briefly - South African News

ይህ ከታች የምታዩት ጤና ሚኒስቴር በጤና ዘርፍ ያመጣሁት ነዉ ያለዉ ለዉጥ ነዉ።እዉነት ነዉ ብለን እንቀበለዉ እና ይህን ለዉጥ ላመጣዉ የጤና ባለሙያ እራበኝ ብሎ ለጠየቃቻዉ ጥያቄዎች ስንቱን ...
30/04/2026

ይህ ከታች የምታዩት ጤና ሚኒስቴር በጤና ዘርፍ ያመጣሁት ነዉ ያለዉ ለዉጥ ነዉ።እዉነት ነዉ ብለን እንቀበለዉ እና ይህን ለዉጥ ላመጣዉ የጤና ባለሙያ እራበኝ ብሎ ለጠየቃቻዉ ጥያቄዎች ስንቱን መለሳችሁ? መልሱ ምንም ነዉ እስካሁን ከወሬ የዘለለ ነገር ጤና ባለሙያዉ ያነሳቸዉ 12ቱ ጥያቄዎች አልተመለሱም ።አንዳንድ ወጡ የተባሉ መመሪያዎችም ከዜና ያለፈ ተግባራዊ አልሆኑም።ጥያቄዎቻችን ይመለሱ!!!

Address

New Deldhi
Addis Ababa

Website

https://www.youtube.com/@EthiopiaHealthprofessionals

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethiopian Health professionals posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share