15/01/2026
ለማህበረሰባችን ትኩረት እንሰጣለን ፨፨፨
#በዛሬው ዕለት በአዋሽ ጤና አጠባበቅ ጣቢያ በተቋሙ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት ከተቋሙ ማኔጅመንት አባላት ጋር በተቋሙ ሀላፊ አቶ አሊ አደም ቢሮ ሰፊ ውይይት አድርገው የተሻለ አገልግሎት ለመስጠትና ችግሮችን ደረጃ በ ደረጃ በመፍታት ተቋሙን ለማህበረሰቡ ምቹ ለማድረግ ትልቁን ድርሻ በመውሰድ ውይይቱን በተሳካ መልኩ ተደርጓል ፨፨፨