
22/01/2025
አዲስ ፊልም!!
#በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው ዳንቺሌ የተሰኘ የሲዳሙ አፎ ፊልም ቅዳሜ ጥር 17/2017 ዓ.ም ከቀኑ 8 ፡ 00 ሰዓት በሲዳማ ባህል አዳራሽ በድምቀት ይመረቃል።
#የመግቢያ ዋጋ 100 ብር ብቻ
የትኬት ሽያጭ ቦታ፦
1. ሲዳማ ባህል አዳራሽ
2. አቶቴ ዋርካ
3. ሜምቦ ሰፈር ሚኪታ ካፌ