03/03/2026
ቀን 24/06/2018 ዓ.ም
ከአፊላስ ጠቅላላ ሆስፒታል
በኮሪደር ልማት ግንባታ ምክንያት በሆስፒታላችን ተቋርጦ የነበረው መደበኛ የመስመር ስልኮቻችን መስራት መጀመራቸውን መግለፅ እንወዳለን።
ተፈጥሮ ለነበረው ችግር ከልብ ይቅርታ እየጠየቅን በትግስት ስለጠበቃችሁን እናመሰግናለን።ችግሩ ስለተስተካከለ የቀድሞ ስልኮቻችን መጠቀም ይችላሉ። ለዚህም ኢትዮቴሌኮም ሰሜን ምዕራብ ሪጅንን በእጅጉ እናመሰግናለን።
📞 ለተጨማሪ መረጃ :
8560
0583204167
0583207555
📍አድራሻችን: ፈለገ-ሕይወት አካባቢ፣ የአብክመ ኅብረተሰብ ጤና ምርምር ማዕከል ፊት ለፊት።
ፈዋሽ አእምሮዎች ተንከባካቢ ልቦች