05/03/2026
ሀኪማችንን እንታደጋቸው!
የአይን ህክምና ስፔሻሊስቱ ዶ/ር ያዕቆብ ጨመረ በገጠማቸው የአንጎል ካንሰር (Glioma) ህመም ዳግም ማገርሸት ምክንያት ለከፍተኛ ህክምና ወደ ህንድ ሀገር እንዲጓዙ ተወስኗል።
ለብዙዎች ብርሃን የሆኑት ዶክተራችንን ለመርዳት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ፦
🔹 ንግድ ባንክ (CBE): 1000272436014 (Yakob Chemere Lemma)
🔹 ስልክ: +251 91 014 4989
ፈጣሪ ለዶክተራችን ምህረቱን ይላክ! እባክዎን ይህንን መልዕክት በማጋራት (Share) ተባበሩን።
በዚህ አስቸጋሪ ጊዜ ከባልደረባችን ጎን በአንድነት እንቁም
ስለመእታደርጉልን ድጋፋ ከልብ እናመሰግናለን!
[Share]