
24/09/2022
እንኳን ደስስስስ አልዎት🙏🌹🙏🌹🙏
ክሊኒካችን ሰሞኑን በተከታታይ 5 ቀናት ከረቡዕ ጀምሮ ከጎንደር አካዳሚ የመዋዕለና አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ጋር በመስማማት ለ 600 ሕፃናት የጤና Surviellanceና Screening program በሦስት የሕፃናት ስፔሻሊስት ሐኪሞችና የላብራቶሪና የነርስ ባለሙያዎች ታግዞ አካሄደ!! በመርሃ ግብሩም
1. የነፃ የሰገራ ምርመራና Deworming(for those who had positive findings only)
2. የሕፃናት Wholistic school readiness check up( using 5 core components)
3. ለሕፃናቱ የአጠቃላይ well child care(Health promotion, Disease prevention, Anticipatory Guidance እና Disease Detection) የጤና ምክርና አገልግሎት ለሕፃናቱ ወላጆች ተሰጥቶል። ይህ የsurviellance program በአመት ሁለት ጊዜ(በየ 6 ወሩ) የሚቀጥል ይሆናል።
4. ከዚህ የSurviellance ፕሮግራም ጎን ለጎን ለጎንደር አካዳሚ መምህራንና ስታፍ ሰራተኞችም በ ሕጻናት ባህሪና የትምህርት አቀባበል ዘዴ እንዲሁም ስለ ሕፃናት ጤና አጠባበቅ ዙሪያ በክኒኒኩ በኩል ተሰጥቷል። በቀጣይም ይህን ስልጠና ለተማሪ ወላጆች ለመስጠት ክሊኒኩም ሆነ ት/ቤቱ በዝግጅት ላይ እንገኛለን። በመጨረሻም በዚህም መርሃ ግብር ለተሳተፋችሁ የክሊካችን staff ሰራተኞች ምስጋናችን ላቅ ያለ ነው።
"ይምጡና ይጎብኙን ሙያዊ ፍቅርና ትህትናን ከሰውነት ጋር በተላበሱ ሐኪሞችና የጤና ባለሙያዎች ታክመውና ስለ የሚያሳስቦት የጤና ሁኔታ መፍትሔ አግንተው ይሄዳሉ"
# # #አድራሻችን ቀበሌ 20 አዘዞ ሲሳይ ጋራዥ ነው።
# # #በ0987876465 ያገኙናል❤️