29/04/2026
وصل إلى هذا الحد جريمة إقليم تغراي خاصة مدينة أكسوم ضد مسلمي إثيوبيا
የ ዑስማን ኢብን አፋን - ጠሮ መስጅድ ወጣት ጀምዓዎች በአካባቢው ሙስሊም ማህበረሰብም ሆነ በሌላ እምነት ተከታዩ ማህበረሰብ በጥሩ ስብእናቸው የተመሰከረላቸው ፣እጅግ ጥሩ በሆነ ስነምግባራቸው የሚታወቁ የሰፈሩ ታዳጊ ብሩህ ወጣቶች ናቸው::
ሚጥሚጣና ዲንጋይ በፌስታል ይዘው መስጂድ ገብተው የሰው አይን ላይ ሲበትኑ ፣ በዲንጋይ የመስጂድ መስታወት ሲሰብሩ፣ ቁርአን ሲወረውሩ ፣ የመስጂዱን ጀምዓ ሽማግሌ ሙአዚን ሳይቀር ሲፈነkቱ የምናስታውሳቸው፣ አድራሻቸው የት እንደሆነ እንኳን በቅጡ የማይታወቁ ረባሽ ስብስቦች ተመሳስሎ በተከፈተ ፌክ አካውንት የመስጂዱን ኻዲሞች ስም ለማጥፋt ቢሞክሩ የሚሰማቸው የለም:: ማን ምን እንደሆነ ሁሉም ጠንቅቆ ያውቃል::
ፎቶ:- ከዚህ ቀደም በነዚሁ ስብስቦች ጥቃt ከደረሰባቸው የመስጂዱ ሙዓዚን ሐጅ ከድር እና የመስጂዱ ጀምዓዎች በጥቂቱ::
على حكومة إثيوبيا التدخل الفوري قبل فوات الأوان