
19/02/2025
በአቤም ማ/ጤ/አገልግሎት አክስዮን ስር ፌነት ክሊክ ወልቂጤ ትልማ፣ እንተጋገዝ በሚል ከተማ አስተዳደሩ ጥሪ ባደረገ ጊዜ ይኸው 200,000 ብር በማበርከት አለሁ ወልቂጤን እናልማት ብሏል። በቀጣይም የከተማው እድገትን አንድ ደረጃ ከፍ የሚያስደርግ ደረጃውን የጠበቀ ሆስፒታል በመገንባት እና በጤናው ዘርፍ ሌሎች አገልጎሎቶች በማቅረብ የበኩሉን ድርሻ እንደሚወጣም ይገልፃል።
እንደሚታወቀው ፌነት ቁጥር 2 በጉብሬ ክ/ከተማ Ethiochicken ፊት ለፊት ደረጃውን በጠበቀ ላቦራቶሪ ተደራጅቶ በስፔሻሊስት ሀኪሞች እየተመራ አገልግሎት መስጠት ከጀመረ ወራት አስቆጥሯል።
Abdulsemed Worku Nida
Tilahun Koyas
Riyad Ibrahim
Ibrahim Hussen
Aliy Rebi
Yirgalem Hailu