ሰበዝ የስነልቦና ድጋፍ ማዕከል/ Sebez Psychological Support Center

ሰበዝ የስነልቦና ድጋፍ ማዕከል/ Sebez Psychological Support Center SPSC is a non-profit organization, created to psychologically support the victims of war in Ethiopia.

10/18/2025
12/01/2024

ደሞቼ እባካችሁን በገጠር ይሁን በከተማ ለሚኖሩ ዘመዶቻችሁ ወዳጆቻችሁ ልጆቻቸውን እንዲጠብቁ ፤ ምንም ቢቸግራቸው ሰርተው እንዲረዷቸው በአስራዎቹ ውስጥ ያሉ ልጆቻቸውን ወደ አዲስአበባ እንዳይልኩ ንገሩዋቸው። የአዲስአበባ ሰዎች ከሆኑ ደግሞ ልጆቻቸውን እንደ ንስር እንዲጠብቁ ምከሩ እባካችሁን!🙏

መልዕክተኛውን በጣም የምወደው ሰው ነው። በሚሰራቸው የበጎ ስራዎች ሁሌም የማደንቀው ፣ የምባርከው እና የምፀልይለት ሰው ነው። ዛሬ እንዳጋጣሚ ይህንን ከታች የምታዩት ቪዲዮ አጋርቶት አየሁት። በእውነት የሰማሁትን ማመን ነው ያቃተኝ። እንደዚህ ዓይነት ፀያፍ ድርጊት ኢትዮጵያ ውስጥ ይፈፀማል ብዬ ለማመን ተቸገርኩ።

እናቱን እረዳለሁ ብሎ በ15 ዓመቱ ወደ ከተማ የመጣው ወንድማችንን በአረመኔያዊነት መንገድ ለሶስት ደፍረው የማይድን የስነልቦና ስብራት ሰጥተውታል። በወትሮ ሴት ልጆች ሲደፈሩ ነበር የምንሰማው፤ አሁን ግን አጉል ስልጣኔ ወንድን የፊጥኝ አስሮ በጅምላ መድፈርንም አምጥቶብናል። ልቤ ነው የተሰበረው! 😭 ወንድማችንን በሽታ ሰጥተው እና ሰውነቱን አበላሽተው ለእዚህ ያበቁት አውሬዎች አልተያዙም። አንዱ እንግሊዘኛ ተናጋሪ ነበር ነው ያለው።

ይህ አሳዛኝ ታሪክ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ መማሪያ ይሁን። እባካችሁን ልጆቻችሁን ጠብቁ!!! ሴቶች ልጆች አብዛኛውን ጊዜ የሚደፈሩት በሚያውቁት የቅርብ ሰው ወይም በታጠቀ ኃይል ነው። ወንዶች ደግሞ የሚደፈሩት ስራ ፍለጋ እርቀው ሲሄዱ ፣ የጎዳና ተዳዳሪዎች ሲሆኑ እና ሲታሰሩ ነው። ደግሜ ደጋግሜ ልለምናችሁ ልጆቻችሁን ጠብቁ!!! ባትወልዷቸውም እንኳን የቀጣዮ ትውልድ ዕጣ ፈንታ ያገባናል ብላችሁ በአካባቢያችሁ እና በቀያችሁ ያሉትን ልጆች ጠብቁ!!! አደራ!!!

በመጨረሻም የዳሞቱን ወንድማችንን ያልጋነህን በሚቻለን መንገድ ሁሉ እንድንረዳው እማፀናችኋሁ!🙏 ከአሁን በኃላ አማራ አንዱ ሲነካብን እንደ ንብ ሆ ብለን መነሳት አለብን። መቼም ደም ከውሀ ይወፍራል ይባል የለ። ለደማችን እንድረስለት!!! አዲስአበባ ያላችሁ ጠበቃዎች እስቲ አነጋግሩት ሰዎቹን ይዞ ለህግ ለማቅረብ ከተቻለ። በተረፈ ወገኔ የምንዋጋው ጦርነት ከአጋንንት መንፈስም ጋር ስለሆነ በእግዚአብሔር መንፈስ እንመላለስ። ለወንድማችን እመብርሃን ልብህን ትጠግን!🙏 እናትህን ለማየት ያብቃህ!🙏

እግዚአብሔር ወገኔን እና ህዝቤን ይጠብቅ!🙏❤

በደብረ ብርሃን ስደተኛ ጣቢያ ሴቶች ኦህዴድ ብልፅግና ባሰማራቸው ወታደሮች እየተደፈሩ መሆኑ ተገለዓቢይ አህመድ የመከላከያ ልብስ አልብሶ አማራ ክልል ያሰማራቸው የኦነግ ወታደሮች ጥቃቱን እየፈ...
05/01/2023

በደብረ ብርሃን ስደተኛ ጣቢያ ሴቶች ኦህዴድ ብልፅግና ባሰማራቸው ወታደሮች እየተደፈሩ መሆኑ ተገለ

ዓቢይ አህመድ የመከላከያ ልብስ አልብሶ አማራ ክልል ያሰማራቸው የኦነግ ወታደሮች ጥቃቱን እየፈፀሙት እንደሆነ ገልፀዋል።

ከወለጋ ያመለጧቸውን አማሮች አማራ ክልል መጠለያ ጣቢያ ገብተው እየተበቀሏቸው እንጀሆነ ተናግረዋል።

ደብረብርሀን china camp idp site ነዉ የምሰራዉ ከካምፑ በግምት 200 ሜትር ርቀት ላይ የሰፈረዉ የኦህዴድ መከላከያ አስካሁን UNHCR report ያረገዉ 7ሴቶች በሰራዊቱ ተደፍረዋል፣ወንዶች ተደብድበዋል፣2የነፍስ አድን ሰራተኞች ተዋክበዋል ማስፈራራትም ደርሶባቸዋል።

ይህ ሁሉ ሲሆን የዞን አመራሮች ያዉቃሉ የUNHCR report ደርሷቸዋል ብዙ በደል ከወለጋ በግፍ የተፈናቀሉ ወገኖች ላይ እየደረሰባቸዉ ነዉ ማንነቴን ሳትገልፁ ድምፅ ሁኗቸዉ አዲስ ነገር ካለ አሳውቃችኃለሁ።

ሼር በማድረግ ለሕዝብ አድርሱ‼️

በመ/ር ታሪኩ አበራ

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለትንሳኤ በዓል አደረሰን። መልካም በዓል ለሁላችንም ይሆን ዘንድ ምኞታችንን እንገልፃለን!🙏To our Eastern Orthodox and Coptic ...
04/16/2023

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለትንሳኤ በዓል አደረሰን። መልካም በዓል ለሁላችንም ይሆን ዘንድ ምኞታችንን እንገልፃለን!🙏

To our Eastern Orthodox and Coptic Orthodox Christian friends, family, and followers we wish you all a Happy Easter!

He is risen!
He is risen indeed!

ማሳሰቢያ የተወደዳችሁ ወገኖቼ ለታህሳስ 30, 2015 ዓ.ም ተዘጋጅቶ የነበረው የባህል ምሽት ከአቅማችን  በላይ በሆኑ ምክንያቶች ዝግጅታችን ለመጪው የፀደይ ወቅት ለማራዘም ተገደናል። ስለድጋ...
01/02/2023

ማሳሰቢያ

የተወደዳችሁ ወገኖቼ ለታህሳስ 30, 2015 ዓ.ም ተዘጋጅቶ የነበረው የባህል ምሽት ከአቅማችን በላይ በሆኑ ምክንያቶች ዝግጅታችን ለመጪው የፀደይ ወቅት ለማራዘም ተገደናል። ስለድጋፋችሁ እናመሰግናለን።

የአዘጋጅ ኮሚቴው

Notice

Due to some unresolved problems, we are forced to postpone the event planned for January 8th, 2023 for the upcoming springtime. We thank you for your support!

The organizing committee

Happy giving Tuesday my dear friends and family, I am raising funds for ሰበዝ የስነልቦና ድጋፍ ማዕከል/ Sebez Psychological Support...
11/29/2022

Happy giving Tuesday my dear friends and family, I am raising funds for ሰበዝ የስነልቦና ድጋፍ ማዕከል/ Sebez Psychological Support Center. Sebez is focused on helping women, girls, boys, and men who were/are a victim of sexual violence during the war in Amhara, Ethiopia. R**e and sexual violence were used as a weapon during the war very widely leaving shattered lives behind.

I have several items for sale on Shopify. By purchasing you will be able to help this great cause. If you don't need the items we are offering, you can help us by donating to our GoFundMe account.

https://gofund.me/74c9fbf3

ሠላም ወገኖቼ እንደምን አላችሁ?

የሰበዝ የስነልቦና ድጋፍ ማዕከልን ለመርዳት ገንዘብ እያሰባሰብኩ ነው። ሰበዝ በወያኔ ወረራ ወቅት የመደፈር እና የፀፆታዊ ጥቃት የደረሰባቸውን ወገኖቻችንን ለመርዳት በመቋቋም ላይ ያለ ድርጅት ነው። የአማራ ተወላጆችን በመድፈር እና ፆታዊ ጥቃት ወንጀልን በመፈፀም የአማራን ስነልቦና መስበር እንደ ጦርነት ስልት የተጠቀሙበት ወቅት ነው። ይህም አፀያፊ የጦርነት ወንጀል እጅግ ብዙ ወገኖቻችን ጉዳት እና ቀውስ ላይ ጥሎ አልፏል።

ዛሬ የመስጠት ማክሰኞን ታሳቢ በማድረግ ብዙ ባህላዊ የሆኑ ቁሳቁሶችን በShopify ለሽያጭ አቅርበናል። ከሽያጩ የሚገኘው ገቢ ወገኖቻችን ለመርዳት የሚውል ይሆናል። እነዚህ ቁሳቁሶች የማያስፈልግዎት ከሆነ በ GoFundMe በኩል ሊረዱን ይችላሉ።

https://sebezamhara.myshopify.com

ወቅቱ የብዙ በዓላት መባቻ በመሆኑ እነዚህን የስጦታ ዕቃዎች በመግዛት የሚወዷቸውን ሰዎች ደስ ያሰኙ። በመስጠት ለወገኖችዎ ይድረሱ! 🙏

It is the holiday season when we all gather with family and friends. These traditional jewelry sets will make great gifts to loved ones.

By giving be a blessing to those who are in need! 🙏

Your sister,
Liyu

#ሰበዝ #ፅናትአማራ

Sebez

Please join us today to discuss this crisis! 🙏 Today at 4 pm EST on Twitter space.
11/26/2022

Please join us today to discuss this crisis! 🙏 Today at 4 pm EST on Twitter space.

Amnesty International holds exhibition on survivors of sexual violence in Ethiopia reiterating its call to prioritize justice for survivors.

Hello, dear supports, ሰበዝ የስነልቦና ድጋፍ ማዕከል/ Sebez Psychological Support  Center is helping residents of Lalibela, Norther...
11/25/2022

Hello, dear supports,

ሰበዝ የስነልቦና ድጋፍ ማዕከል/ Sebez Psychological Support Center is helping residents of Lalibela, Northern Wello get back on their feet after war and trauma.

Please help us make difference!
https://gofund.me/74c9fbf3

#ፅናትአማራ

Hello everyone, It is that time of the year when we look forward to seeing our loved ones and spending time with our fam...
11/21/2022

Hello everyone,

It is that time of the year when we look forward to seeing our loved ones and spending time with our family. I hope you will find it in your heart and budget to give to Sebez.

ሰበዝ የስነልቦና ድጋፍ ማዕከል/ Sebez Psychological Support Center is a project that is working to help girls, boys, women, and men who were r***d during the most recent war in Ethiopia. Sexual violence was used against the ethnic Amhara widely leaving behind shattered lives. We are trying to help this community by providing multifaceted help including psychological support.

I could not type a long message on gofundme since they censor everything I wrote, I was only able to write a few lines. We hope you will partner with us on this journey.

Your sister,
Nancy "Liyu"

#ፅናትአማራ

Hello everyone, I am here trying to raise funds to help women who were r***d and faced sex… Nancy L Mahaffey needs your support for Putting the broken pieces!

Address

Falling Waters, WV
25419

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ሰበዝ የስነልቦና ድጋፍ ማዕከል/ Sebez Psychological Support Center posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Share on Facebook Share on Twitter Share on LinkedIn
Share on Pinterest Share on Reddit Share via Email
Share on WhatsApp Share on Instagram Share on Telegram