Ethio Hakim

Ethio Hakim ወቅታዊ ፣ ትኩስ እና የተሟሉ የጤና መረጃ ለማግኘት ፔጃችንን like እና follow በማድረግ አሁኑኑ ቤተሰብ ይሁኑ!

💥💥💥50 Days Left💥💥💥💥💥💥50 ቀናት ብቻ💥💥💥⚠️ WAKE UP, ETHIOPIAN HEALTHCARE PROFESSIONALS! ⚠️  Hospitals make BILLIONS while we st...
27/07/2025

💥💥💥50 Days Left💥💥💥
💥💥💥50 ቀናት ብቻ💥💥💥

⚠️ WAKE UP, ETHIOPIAN HEALTHCARE PROFESSIONALS! ⚠️

Hospitals make BILLIONS while we struggle to pay rent.
Executives get bonuses while we burn out from understaffing.
Politicians call us "heroes" but refuse to PAY us like heroes.

This isn’t just unfair, it’s exploitation.

We didn’t sign up to be martyrs. We deserve:

🔹 Living wages
🔹 Safe working conditions
🔹 A future where healthcare workers THRIVE, not just survive

If we don’t fight, who will?

📢 Join the movement. Demand change. Refuse to back down.


26/07/2025
🎓✨ Meet Dr. Betelhem Ewunetu Yeshiwas – A shining star from the Class of 2025, College of Medicine and Health Sciences, ...
26/07/2025

🎓✨ Meet Dr. Betelhem Ewunetu Yeshiwas – A shining star from the Class of 2025, College of Medicine and Health Sciences, Bahir Dar University 🌟

Her journey as a Doctor of Medicine is marked by extraordinary academic excellence and unmatched dedication.

She graduates with multiple prestigious awards, including:
🏅 Gold Medalist – CGPA: 3.95
🏆 Professor Edemariam Tsega Academic Excellence Award in Medicine
🎖️ Best Performer of the Year
👩‍🎓 Top Female Graduate
🥇 Best Intern – Surgery Department
🥇 Best Intern – Pediatrics & Child Health
🥉 Third Place Intern – Gynecology & Obstetrics

We celebrate Dr. Betelhem's remaremkable achievements and wish her continued success in her medical career.

The future of healthcare looks brighter with professionals like her! 💙🩺

26/07/2025

ይህንን የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ቀልድ እንዴት ተመለከታችሁት?

የጤና ባለሙያዎች የጥቅማ ጥቅም ፓኬጅን ይመለከታል፤

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጤና ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ ካቢኔ በ4ኛ ዓመት 11ኛው መደበኛ ስብሰባ ላይ የጤና ባለሙያዎችን ጥቅማ ጥቅም ፓኬጅ አስመልክቶ ካቢኔው ተወያይቶ ያሳለፈውን ውሳኔ ልኮልናል።

በመሆኑም የፐብሊክ ስረቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስፈፃሚ አካላትን እንደገና ለማቋቋም በወጣ አዋጅ ቁጥር 84/2016 እና በመንግስት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 87/2017 በተሰጠው ተግባርና ሀላፊነት መሰረት ካቢኔ ተወያይቶ ተግባራዊ እንዲሆኑ ውሳኔ ካሳለፈባቸው የጤና ባለሙያዎች ጥቅማ ጥቅም ፓኬጅ ውስጥ ከዚህ ቀጥሎ በዝርዝር የቀረቡት ተግባራዊ እንዲሆኑ ይህ የጥቅማ ጥቅም ፓኬጅ ሰርኩላር ደብዳቤ የተዘጋጀ ሲሆን-

1. የትርፍ ሰዓት ክፍያን በሚመለከት የጤና ባለሙያዎች የትርፍ ሰዓት አገልግሎት ክፍያ አፈፃፀምን መሰረት ባደረገ እና በአገልግሎት አሰጣጥ ስታንዳርድ መሰረት ተግባራዊ እንዲሆን፣

2. የጤና ባለሙያዎች፣ የትዳር አጋራቸው እና ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ልጆቻቸው ቅድሚያ በሚሰሩበት የጤና ተቋም ቀጥሎ በሌሎች የከተማ አስተዳደሩ የመንግስት ጤና ጣቢያዎች እና ሆስፒታሎች ነፃ የህክምና አገልግሎት እንዲያገኙ፣

3. ከዚህ ቀደም በቀዳማዊ ልጅነት ልማት ፕሮጀክት በጊዚያዊነት የተቀጠሩ የቤት ለቤት የወላጆች እና አሳዳጊዎች ምክር ሰጪ ሰራተኞች በቢሮው፣ በክፍለ ከተማ እና በጤና ጣቢያዎች ላይ የሚገኙ ሱፐርቫይዘሮች እና ኮኦርዲኔተሮች አሰራሩን ጠብቆ ቋሚ ሰራተኞች እንዲሆኑ፣

4. የኑሮ ውድነቱን ጫና ለማቃለል በሁሉም የጤና ተቋማት ውስጥ የሽማቾች ህብረት ሥራ ማህበራት ሱቆች በማቋቋም በመንግስት ድጎማ የሚቀርቡ ምርቶችን የጤና ባለሙያዎች በቀላሉ ማግኘት እንዲችሉ ሁኔታዎች እንዲመቻቹላቸው እያሳወቅን፣ የሚመለከታቸው የስራ ክፍሎች እና ሀላፊዎች ከላይ የተዘረዘሩት የጥቅማ ጥቅም ፓኬጆች ከ2018 በጀት ዓመት ጀምሮ ለጤና ባለሙያዎች ተግባራዊ እንዲሆኑ ክትትልና ድጋፍ እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡

25/07/2025

💥52 ቀናት ብቻ ይቀራሉ💥
💥Only 52 Days Left💥

The Silent Struggle of Ethiopian Physicians:For years, Ethiopian medical students have endured sleepless nights, relentl...
25/07/2025

The Silent Struggle of Ethiopian Physicians:
For years, Ethiopian medical students have endured sleepless nights, relentless academic pressure, and emotionally draining clinical duties. From the early years of medical school through grueling internships, young doctors sacrifice their physical and mental well-being to serve a health system that relies heavily on their resilience and commitment. With minimal resources, limited mentorship, and constant exposure to high-stress environments, many complete their training exhausted—but determined.
Yet, upon entering the workforce, these same doctors are met with a harsh reality: compensation that does not reflect the weight of their responsibilities. General practitioners and specialists alike are overburdened and underpaid. Long hours, overwhelming patient loads, and systemic neglect have created a crisis of burnout and frustration within the medical community. Some leave the country in search of better opportunities; others stay and continue to serve, often at great personal cost.
This is a call to action.
The government must listen. The voices of health professionals are not just complaints—they are urgent warnings from those who carry the nation’s health on their shoulders. Fair pay, supportive working conditions, and long-overdue recognition of the sacrifices made by Ethiopian physicians are not luxuries—they are necessities for a functioning healthcare system.
If we continue to overlook the needs of our doctors, we risk the collapse of the very system that protects our people. The time to act is now.

25/07/2025

💥💥ፍርሃትን ያሸነፈ ሕዝብ ነጻ ይወጣል💥💥

ፍርሃት የግል ቢሆንም ለከት ግን አለው። በፍርሃት ቆፈን ተተብትቦ የታሰረ ሰው በባርነት ወይም በግፈኞች ምርኮ እንደተያዘ ጭንጋፍ ሰው ነው። ከሰውነት ጸጋው ይርቃል። ነጻነት አልባም ይሆናል። ነጻነት የሌለው ሰው ደግሞ የአገዛዝ ሥርዓት፣ የድህነትና የድንቁርና ግዞተኛ ይሆናል።

ፍርሃት ነጻነትን ብቻ ሳይሆን እውቀትን ያከስማል። ፍርሃት ድህነትን የመጥራት፣ ድንቁርናን የማንገስ ሃይል አለው። ነጻነቱን ያጣ ሰው የሰውነት ክቡሩንም አብሮ ያጣል። በነጻነት ማሰብ፣ ያሰበውን ማድረግና በንግግር መግለጽም አይችልም። ነጻነቱን ያጣ ሰው ባርነት ዕጣ ፈንታው ይሆናል። ጨለማም ይውጠዋል፣ ድህነት ይሰለጥንበታል። እያደርም ነጻነት የሌለው ሰው አገር አልባ ይሆናል። እንኳን በአገሩ ጉዳይ በራሱ ላይ ማዘዝ ይሳነዋል።

ፍርሃቱን መቆጣጠርና ማሸነፍ የቻለ ሰው ግን የነጻነቱ ባለቤት ይሆናል። የነጻነታቸው ባለቤት የሆኑ ሰዎች የአገራቸውም ባለቤቶች ይሆናሉ።

ትልቁ ፈተና ነጻነት በነጻ የማይገኝና ዋጋ የሚያስከፍል ውድ ነገር መሆኑ ነው። ለነጻነት የሚከፈለው ዋጋ መጠኑና አይነቱ፣ መገለጫው እና ባህሪው ሊለያይ ይችላል እንጂ በነጻ አይገኝም። ለነጻነት ዋጋ መክፈልን የጠላ ከባርነት ይጋባል። ከባርነት የተዋሃደ ሕዝብ ግፈኞች ይሰለጥኑበታል። ግፍ በሰፈነበት ቦታ ሁሉ ግፉአን ይበረክታሉ፣ ፍትህ ይጠፋል፣ ርትዕ ይጓደላል፣ ጭካኔም ይበረታል።

ሰዎች ፍርሃትን ማሸነፍ ሲጀምሩ የነጻነት አድማሳቸው ይሰፋል። ነጻነት የሥልጣኔ በር ስለሆነ ነጻ በወጣ ማህበረሰብ ዘንድ ድህነትና ድንቁርና ለእውቀት፣ ለጸጋና ለአዳዲስ እሳቤዎች ቦታ ይለቃሉ። የአገዛዝ ሥርዓት ይከስምና ፍትህና ዲሞክራሲም ይናኛሉ። ለእውነትና ለህሊናቸው ሲሉ ፍርሃትን አሸንፈው በየሙያቸው በነጻነት ሃሳባቸውን የሚገልጹ ዜጎች እየበረከቱ ከመጡ የጤና ባለሞያውም ሆነ የኢትዮጵያ ትንሳዔ እሩቅ አይሆንም።

✍️Anonymous

25/07/2025

🔥 CALLING ALL REVOLUTIONARY LEADERS! 🔥

Are you ready to step up and make history? We’re seeking fearless organizers in every region and hospitals who are willing to sacrifice, strategize, and fight for the success of this movement.

YOU are the spark that ignites change. If you:

✔️ Believe deeply in our cause,
✔️ Can mobilize and lead people in your area,
✔️ Are unshakable under pressure,
✔️ Will put the movement above all else,

— Then THIS is your moment.

💬 DM to join the core team and become warriors!

❌The time for talk is over. Action begins NOW.❌

👁Silent observers need not apply. Only the committed.✅

ከአንድ ሆስፒታል ጤና ባለሙያዎች  ተወጣጥቶ የተጻፈ ነው።  ስም ና  ቦታ አትቀሱ  ለሁሉም ጤና ባለሙያ ይደመጥ! ! በአሁኑ ጊዜ የሚናገር እንጅ የሚሰማ የለም እንጅ  ማሸነፍ ከፈለግን ብንደ...
25/07/2025

ከአንድ ሆስፒታል ጤና ባለሙያዎች ተወጣጥቶ የተጻፈ ነው። ስም ና ቦታ አትቀሱ

ለሁሉም ጤና ባለሙያ ይደመጥ! ! በአሁኑ ጊዜ የሚናገር እንጅ የሚሰማ የለም እንጅ ማሸነፍ ከፈለግን ብንደማመጥ መልካም ይመስለኛል ። ከታች የፃፍኩትን 8 መመሪያ ከተገበርነው መንግስትን አፍንጫውን ይዘን ማሸነፍና መብታችንን ማስከበር እንችላለን ። እንደሚታወቀው የጤና ባለሙያ የሆነ ሁሉ "የተሻለ አእምሮ ያለው, ኢለመንታሪና በሀይስኩል ቆይታው በትምህርቱ አካዳሚካሊ ጎበዝ የነበረ ,ከሁሉም ቀዳሚ አስተሳሰብና ጭንቅላት ያለው ነው ,ብዙ የሀገር ችግር የሚፈታ ተብሎ እምነት የተጣለበት የምሁር ስብስብ እንደሆነ ይታመናል ። አይደለም እንዴ? እሽ ታዲያ እንደዚህ ከሆነ እንዴት እነዚህን ከላይ ሆነው ሀገር የሚያውኩ, የጤና ስርዓቱን ያበላሹ, የአስተሳሰብ ድክመት ያለባቸውን ሰዎች ይህ የምሁር ስብስብ እነሱን በአስተሳሰብ በልጦ በመገኘት በየትኛውም ዘዴ ተጠቅሞ እንዴት እነሱን ማኮላሸትና መብቱን ማስከበር እንዴት አቃተው? ? ራሳችንን ደጋግመን መጠየቅ አለብን ። ምሁርነት ወይስ ድንቁርና ያሸንፋል? ስሙኝ ልንገራችሁ በስሜት በመነዳትና ዝም ብሎ እንደቁራ በመጮህ ለውጥ አናመጣም ተነጣጥሎ ከመበላት በቀር ። ስለዚህ በተግባር ስራ እንስራ! ! የምናሸንፍበትን መንገድና ዘዴ ደግሞ እኔ በዚህች ባለችኝ አእምሮየ ተጠቅሜ ልንገራችሁ ; ( እንዴት የእኛ ጭንቅላት የካድሬን ጭንቅላት በአስተሳሰብ በልጦ ማሸነፍ ያቅተናል? ) እደግመዋለሁ በተግባር ስራ ጀምሩ አሁኑኑ ። ስለዚህ ማሸነፍ ከፈለግን ሁሉም የጤና ባለሙያ የሚከተሉትን ዘዴዎች በፍጥነት ይተግብር! !!
1ኛ. ማነኛውም የጤና ባለሙያ ሳትውሉ ሳታድሩ ከነገ ጀምራችሁ ትንሽም ብትሆን መዋያና የአእምሮ ማሳረፊያ ስራ ፍጠሩ! ! ( Don't Worry how much income you earn monthly, Just Start it! !) , ዋና ማሸነፊያ መንገዱ ይህ ነው! ! እንደምንም ብላችሁ የፈለገው አነስተኛ ገቢ ይሁን ብቻ መዋያ ቦታ አዘጋጁ! ! ), ለምሳሌ እኔ ጀምሬዋለሁ ። አሁን ባለኝ ሁኔታ በቃ ስራ ለቅቄ ብወጣ ምንም አይነት የፍርሀት ስሜትም ሆነ የይርበኛል ስሜት አይሰማኝም ።
2ኛ. በየትኛውም የጤና ተቋም የትኛውም ዲፓርትመንት አንድነት ይኑራችሁ! ! በመሀል ንፋስ አታስገቡ ; ከእርስበርስ መጠላለፍ ውጡ! ! ለመለያየትና ለመከፋፈል የሚሞክሩ ባለሙያዎችን ስምና መረጃ ,ስ.ቁ ,ሙሉ አድራሻ መዝግቡና ያዙ ተከታተሏቸው ,እንደአባጨጓሬ ቁጠሯቸው ከባድ ተግሳፅ ስጧቸው ።
3. ማነኛውም ሲኒየር ሀኪምም ይሁን የትኛውም ዲፓርትመንት በየትኛውም የሀላፊነት ቦታ ይቀመጥ ; ጤና ባለሙያው ስራ አቁሞ እያለ ስራ ለማስቀጠል የሚንደፋደፍና የሚያክም ቢገኝ ለሚደርስበት ችግርና ጥቃት ሀላፊነቱን ራሱ ሊወስድ አሳውቁት! ! ከዚያም ስራ የምታቆሙበትን ቀን ውስጥ ለውስጥ ወስኑና በድንገት ሁሉም ከቤቱ ይቅርና ወደ አዘጋጀው ቦታ ሄዶ ስራውን ይስራ! ! ወደ ሆስፒታል እመለሳለሁ የሚል ተስፋ ለጊዜው አትያዙ! !
4ኛ. ሁሉም ጤና ባለሙያ ወሬ ይቀነስና ወደተግባር ይግባ! ! 10,000 ወሬ ከማውራትና አንዱንም ሳይሰሩ ከመቅረት, ምንም ሳያወሩ 1 ስራ መስራት ይበልጣል! ! ስለዚህ ከዚህ ወዶ ገብ ከሆነ ማረሚያ ቤት ሙያ ለመውጣት ወሬ ቀንሰን በተግባር ስራ እንጀምር !!
5ኛ. በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል, በየትኛውም ዲፓርትመንት, የትኛውም የጤና ባለሙያ ችግር ሊደርስበት አይገባም! ! ሲርበው, ሲቸግረው, ሲታመም መደገፍ መታገዝ አለበት! ! ስለዚህ ይህንን ለማድረግ እጅግ ታማኝ የሆኑ, የሰው ገንዘብ የማይፈልጉ, ፈጣሪያቸውን የሚፈሩ, 3 የጤና ባለሙያዎች ይመረጡና ሳያውሉ ሳያድሩ ለዚህ አላማ የሚውል ገንዘብ ለመሰብሰብ ያመች ዘንድ በጋራ የሚንቀሳቀስ አካውንት ይክፈቱልን ; ከዚያም ከዲያስፖራው, ከራሱ ከጤና ባለሙያው, ከባለሀብቶችና ከረጅ ድርጅቶች የሚገኘውን ገቢ በመሰብሰብ ታላቅ የገንዘብ ክምችት በመፍጠር የጤና ባለሙያውን በዘላቂነት የመንግስት የኢኮኖሚ ጥገኛ ከመሆን መታደግ ይቻላል! !
6ኛ. የትኛውም ባለሙያ በግሉ ለክፉ ጊዜና ለትግል ጊዜ የሚሆን መጠባበቂያ ገንዘብ ትንሽም ብትሆን በየአካውንቱ ማስቀመጥ አለበት! እንድንፈራ የሚያደርገንና ለመብታችን እንዳንሟገት የሚያደርገን የኢኮኖሚ ችግር ነው ። ስለዚህ የፈጀውን ጊዜ ይፍጅ ከአሁኑኑ ጀምሩ ።
7ኛ. በዚህ 2 ወር ውስጥ አማራጭ የስራ ቦታ የማያዘጋጅና ስራ ለማቆም የማይወስን የሚወላውል የጤና ባለሙያ አንዳይኖር አደራ! ! በቀረ ከንቱ የቁራ ጩኸት ጩሆ መቅረት ነው የሚሆንብን ።
8ኛውና የመጨረሻው ከላይ የተዘረዘሩትን መመሪያዎችን የሚቃወም, የማይተገብር, የማይተባበር, ወይም አላማችንን የሚያደናቅፍ ቢኖር እሱ ወይ ሌባ ነው, አለያም ጥቅመኛ ነው, ወይም ደግሞ የመንግስት ፍርፋሪ ለቃሚና የኑሮ ችግር ያልገጠመው ወንበዴ ስለሆነ በምንም ታምር ልንግባባ ስለማንችል በምንም መስፈርት ,በየትኛውም አመክንዮ ልንታገሰው እንደማንችል በእግርም በፈረስም አሳውቁት! ! "ብዙ ቢያወሩት ሆድ ባዶ ይቀራል ነው ነገሩ " ዳይ ! ወደ ስራ ጀምሩ ..........

25/07/2025

SUBSCRIBE OUR CHANNEL 👉 50K

To All General Practitioners ?? As physicians at a critical crossroads in our careers, we urge all general practitioners...
24/07/2025

To All General Practitioners ??

As physicians at a critical crossroads in our careers, we urge all general practitioners to reconsider the decision to join residency programs under the current conditions.

The harsh reality we face today cannot be ignored: the soaring cost of living, unaffordable housing, and skyrocketing prices of essential goods have made it nearly impossible for resident physicians to live with dignity, let alone focus fully on their rigorous training.

Despite dedicating 4–5 years to medical school and now being expected to endure another multi-year period of study with little to no improvement in working or living conditions, nothing meaningful has changed for those pursuing specialization. The residency program, which should be a step forward in our careers, has instead become a source of stress, financial burden, and professional disillusionment.

Therefore, we propose a collective boycott of the residency program—not out of apathy toward education or patient care, but as a strategic and peaceful protest to highlight the grievances and suffering of current residents across the country. This is a stand against systemic neglect and a call for urgent reforms.

Let us remember that the 12-point demand of Ethiopian health professionals remains unanswered, and time is running out. Only 54 days remain to hold the system accountable. Until our voices are heard and our concerns addressed, let us stand together in solidarity and say .

"በቃን : የኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎች እውነተኛ ለውጥ እንፈልጋለን !እኛ የኢትዮጵያ የጤና ባለሞያዎች ከአሁን በኋላ የማይመጥነን መልስ እየለመንን አይደለም፤ የሚገባንን ክብር፣ ድጋፍ እና ሥ...
23/07/2025

"በቃን : የኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎች እውነተኛ ለውጥ እንፈልጋለን !

እኛ የኢትዮጵያ የጤና ባለሞያዎች ከአሁን በኋላ የማይመጥነን መልስ እየለመንን አይደለም፤ የሚገባንን ክብር፣ ድጋፍ እና ሥርዓታዊ ተሃድሶ እየጠየቅን ነው።

አሁን ያለው የጤና ስርዓታችን ያለበት ሁኔታ በየቀኑ መስዋዕትነት ለሚከፍሉ ባለሞያዎች ክህደት ነው። በቂ ባልሆኑ ግብአቶች ፣ ፍትሃዊ ባልሆኑ የስራ ሁኔታዎች እና ትርጉም ባለው ድጋፍ እጦት እየተቸገርን ሳለ የፌዴራል ጤና ሚኒስቴር ግን ተኝቶ ይገኛል።

ከዚህ በላይ ዝም ማለት አንችልም።

- ፍትሃዊ ደመወዝ እና የእኛን ሙያ እና ቁርጠኝነት የሚያንፀባርቁ ማበረታቻዎችን እንጠይቃለን ።
- ጥራት ያለው እንክብካቤ ለመስጠት ደህንነቱ የተጠበቀ እና በደንብ የተደራጁ ተቋማት እንፈልጋለን ።
- የጤና እንክብካቤ ሰራተኞችን ቅድሚያ የሚሰጡ ባዶ ተስፋዎችን ሳይሆን ፖሊሲዎችን እንፈልጋለን ።
እየሰራን እየጠየቅን ነው ትግስታችን ግን እየተሟጠጠ ነው።
የፌዴራል ጤና ሚኒስትር ከእንቅልፉ ተነስቶ ማዳመጥና እርምጃ መውሰድ አለበት።
ድምፃችን ችላ መባሉ ከቀጠለ ድምፃችን እንዲሰማ ለማድረግ ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ጠንካራ እርምጃዎችን እንወስዳለን።

ይህ ልመና ሳይሆን ማስጠንቀቂያ ነው። የአንድ ሀገር ጤና የሚወሰነው በጤና ሰራተኞቹ ደህንነት ላይ ነው። ኢትዮጵያ እኛን ማጣት አትችልም።

54ቀናት ይቀራሉ!

#የጤና እንክብካቤ ጀግኖች የበለጠ ይገባቸዋል #ከእንግዲህ ባዶ ተስፋዎች አይኖሩም #የድርጊት ጊዜ
#ኢትዮጵያ #አቢይ አህመድ አሊ
#የሰብዓዊ መብቶች ጥበቃ
#የአሜሪካ ኤምባሲ
#የአውሮፓ ህብረት

Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethio Hakim posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category